ኢቅራ የሰለፊያ ዳዕዋ ና ቂራት👇👇👇
Open in Telegram
اقرأ بسم ربك الذى خلق የዚ ቻናል አላማ የሉጋ ኪታቦች የተለያዩ ዱሩሶች መሳጭ የሆኑ ቲላዋዎች ኹጥባ ሌላሌላም አስተማሪ የሆኑ ትምህርቶች ይለቀቃል ላሎት አስተያየት 👇👇👇 @ibnu_zeynu
Show more273
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
November '23
November '230
in 0 channels
October '23
+3
in 0 channels
Get PRO
September '23
+18
in 0 channels
Get PRO
August '23
+4
in 0 channels
Get PRO
July '23
+4
in 0 channels
Get PRO
June '23
+17
in 0 channels
Get PRO
May '23
+3
in 0 channels
Get PRO
April '23
+3
in 0 channels
Get PRO
March '230
in 0 channels
Get PRO
February '23
+3
in 0 channels
Get PRO
January '23
+4
in 0 channels
Get PRO
December '22
+4
in 0 channels
Get PRO
November '22
+5
in 0 channels
Get PRO
October '22
+4
in 0 channels
Get PRO
September '22
+22
in 0 channels
Get PRO
August '22
+23
in 0 channels
Get PRO
July '22
+49
in 0 channels
Get PRO
June '22
+84
in 0 channels
Get PRO
May '22
+99
in 0 channels
Get PRO
April '22
+45
in 0 channels
Get PRO
March '22
+257
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 14 November | 0 | |||
| 13 November | 0 | |||
| 12 November | 0 | |||
| 11 November | 0 | |||
| 10 November | 0 | |||
| 09 November | 0 | |||
| 08 November | 0 | |||
| 07 November | 0 | |||
| 06 November | 0 | |||
| 05 November | 0 | |||
| 04 November | 0 | |||
| 03 November | 0 | |||
| 02 November | 0 | |||
| 01 November | 0 |
Channel Posts
| 2 | 🇵🇸ሩቅ አይደለም!!
💫ነብዩ ኢብራሂምﷺ እጅ እና እግራቸው ጠፍረው እሳት ውስጥ የወረወሯቸው ሰዎች በዝያች ቅፅበት አላህ አላጠፋቸውም።
💫ፊርዓውን "እኔ ጌታችሁ ነኝ" እያለ ያልተቀበሉት ሰዎች ሰውነታቸው ቆራርጦ ሰቅሎ እየገደለ ሲያሰቃያቸው በዝያች ቅፅበት አላህ አላጠፋውም።
💫አላህ ከሰማይ መልእክት እያወረደላቸው "ጌታችሁ አላህ ነው, ተገዙት" ያሉ ነብያቶች የገደሉ ሙጅሪሞች አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫"ጌታችን አላህ ነው, በእሱም አምነናል።" በማለታቸው ብቻ ጎድጓድ ቆፍረው እሳት አንድደው ያቃጠሏቸው “አስሀብ አል_ኡኽዱድ” አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫ለዓለማት እዝነት ተደርገው የተላኩት ውዱ ነብይﷺ ጀርባ ላይ ፈርስ እየጣሉ፣ በተደጋጋሚም የግድያ ሙከራ ያደረጉ ሙጅሪሞች አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫አላህ ከፈጠረው ሁሉ በላጭና ክቡር የሆኑት ነብዩﷺን ጦር ሜዳ ላይ ገጥመው ጭንቅላታቸው እስኪደማ የተዋጉዋቸው ሙጅሪሞች አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫ቀራሚጣዎች ጀናዛ የያዙ አስመስለው ሰይፋቸው በከፈን ሸፍነው ወደ ኻረም ካስገቡ በኋላ በአንድ ጀምበር ብቻ ከሶስት ሺህ (3000) በላይ ሑጃጆች ገድለው፣ የዘምዘም ውሃ በሑጃጆች ጀናዛ ደፍነው፣ የተከበረው የካዕባ ሽፋን በጣጥሰው፣ መሪያቸው ከፍታ ላይ ቆሞ “የዛሬው ንግስና ለማን ነው?” እያለ ሲፎክር፣ “ጠይረል አባቢል የት አሉ? ሂጃራ ሚን ሲጂል የት አለች?” እያለ ሲፎክር፣ ሱረቱል ቁረይሽ እየቀራ “ከፍራቻ ሰላም ሰጣቸው ይላል ከእኛ ፍራቻ ግን ሰላም አልሰጣቸውም” እያለ ሲያላግጥ፣ ሀጀረል አስወድን ቀምተው ወደ ሀገራቸው ወስደው ሲጫወቱበት አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
لا إله إلا الله
በዚች ምድር ላይ ምን ግፍ አልተፈፀመም??
ታድያ እነዝያ ሁሉ በዳዮች አሁን የት ነው ያሉት⁉️
ወዴት ነው የሄዱት⁉️
ወላሂ ሁላቸውም ወደ ሰሩት ነገር ሄደዋል!!
ምክንያቱም፦
ከጌታህ ሊያመልጥ የሚችል የለም!!
እናም ወዳጄ……
የቁድስን ክብር አዋርደው፣ የሙስሊሞች ሀገር ቀምተው፣ ሴቶችና ህፃናት ጨፍጭፈው; እንዲሁ የሚተዉ ይመስልሀል!?
ወላሂ አይተዋቸውም‼️
=> ቅጣታቸው የበለጠ አሳማሚ እንዲሆን አመፃቸው እንዲበዛ፣
=> አላህ የያዘላቸው ቀጠሮ እስከ ሚደርስ
እና
=> አላህ የፈለገው ጥበብ እስኪሟላ ያቆያቸዋል እንጂ
ሁሉም የጀሀነም ሙኩቶች ናቸው ወደዝያው በቅርብ ይነዳሉ።
ቅርብ ነው, ሩቅ እንዳይመስልህ!!
| 86 |
| 3 | 🇵🇸ሩቅ አይደለም!!
💫ነብዩ ኢብራሂምﷺ እጅ እና እግራቸው ጠፍረው እሳት ውስጥ የወረወሯቸው ሰዎች በዝያች ቅፅበት አላህ አላጠፋቸውም።
💫ፊርዓውን "እኔ ጌታችሁ ነኝ" እያለ ያልተቀበሉት ሰዎች ሰውነታቸው ቆራርጦ ሰቅሎ እየገደለ ሲያሰቃያቸው በዝያች ቅፅበት አላህ አላጠፋውም።
💫አላህ ከሰማይ መልእክት እያወረደላቸው "ጌታችሁ አላህ ነው, ተገዙት" ያሉ ነብያቶች የገደሉ ሙጅሪሞች አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫"ጌታችን አላህ ነው, በእሱም አምነናል።" በማለታቸው ብቻ ጎድጓድ ቆፍረው እሳት አንድደው ያቃጠሏቸው “አስሀብ አል_ኡኽዱድ” አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫ለዓለማት እዝነት ተደርገው የተላኩት ውዱ ነብይﷺ ጀርባ ላይ ፈርስ እየጣሉ፣ በተደጋጋሚም የግድያ ሙከራ ያደረጉ ሙጅሪሞች አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫አላህ ከፈጠረው ሁሉ በላጭና ክቡር የሆኑት ነብዩﷺን ጦር ሜዳ ላይ ገጥመው ጭንቅላታቸው እስኪደማ የተዋጉዋቸው ሙጅሪሞች አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
💫ቀራሚጣዎች ጀናዛ የያዙ አስመስለው ሰይፋቸው በከፈን ሸፍነው ወደ ኻረም ካስገቡ በኋላ በአንድ ጀምበር ብቻ ከሶስት ሺህ (3000) በላይ ሑጃጆች ገድለው፣ የዘምዘም ውሃ በሑጃጆች ጀናዛ ደፍነው፣ የተከበረው የካዕባ ሽፋን በጣጥሰው፣ መሪያቸው ከፍታ ላይ ቆሞ “የዛሬው ንግስና ለማን ነው?” እያለ ሲፎክር፣ “ጠይረል አባቢል የት አሉ? ሂጃራ ሚን ሲጂል የት አለች?” እያለ ሲፎክር፣ ሱረቱል ቁረይሽ እየቀራ “ከፍራቻ ሰላም ሰጣቸው ይላል ከእኛ ፍራቻ ግን ሰላም አልሰጣቸውም” እያለ ሲያላግጥ፣ ሀጀረል አስወድን ቀምተው ወደ ሀገራቸው ወስደው ሲጫወቱበት አላህ በዝያች ቅፅበት አላጠፋቸውም።
لا إله إلا الله
በዚች ምድር ላይ ምን ግፍ አልተፈፀመም??
ታድያ እነዝያ ሁሉ በዳዮች አሁን የት ነው ያሉት⁉️
ወዴት ነው የሄዱት⁉️
ወላሂ ሁላቸውም ወደ ሰሩት ነገር ሄደዋል!!
ምክንያቱም፦
ከጌታህ ሊያመልጥ የሚችል የለም!!
እናም ወዳጄ……
የቁድስን ክብር አዋርደው፣ የሙስሊሞች ሀገር ቀምተው፣ ሴቶችና ህፃናት ጨፍጭፈው; እንዲሁ የሚተዉ ይመስልሀል!?
ወላሂ አይተዋቸውም‼️
=> ቅጣታቸው የበለጠ አሳማሚ እንዲሆን አመፃቸው እንዲበዛ፣
=> አላህ የያዘላቸው ቀጠሮ እስከ ሚደርስ
እና
=> አላህ የፈለገው ጥበብ እስኪሟላ ያቆያቸዋል እንጂ
ሁሉም የጀሀነም ሙኩቶች ናቸው ወደዝያው በቅርብ ይነዳሉ።
ቅርብ ነው, ሩቅ እንዳይመስልህ!!
https://t.me/hamdquante | 1 |
| 4 | አትርሳ
~
ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን - አላህ ይዘንላቸውና - እንዲህ ይላሉ፦
"ትኩረትህ ሁሉ የራስህ ጉዳይ ላይ፣ ሃሳብህ ሁሉ የራስህ ሃሳብ ላይ ይሁን። ወደሚጠቅህ ነገር ተመልከትና ፈፅመው፡፡ የማይጠቅምህን ተወው። የማይመለከቱህን ነገሮች ማሰስ ከኢስላምህ ውበት ውስጥ አይደለም።"
[ሸርሑ ሪያዲ ሷሊሒን፡ 1/511]
Ibnu Munewor | 124 |
| 5 | بسم الله الراحمن الرحيم
🌹 السلام عليكم وراحمة الله وبركاتة🌹
✨እነሆ አስደሳች ዜና ይዘንሎት ቀርበናል✨
የአላህ ሰለም ራህማት በረከት በእናንተ ላይ ይሁን እያልን አል ፈተያት (الفتيات ) የሴቶች የኦላይን ቂራት ሴንተር ይዘንሎት ቀርበናል አላህ በቃሉ እንደሚለው
<< والقد يسرنا القران الذكر فهل من مدكر >>
ቁርአንንም ለመገንዘብ በርግጥ አገራነው ተገንዛቢም አልለን ?
እህቶቼ አላህ ቃሉን አግርቷልን ሰለ እኛ ከዝንጉዎች ሆንን ! በቻልነው እንድንማመር ዘንድም ጥሪ አቀርባለሁ በተጅዊድ መማር ምትፈልጉ በዚ ከታች ባለው ሊንክ በመጫን ወደጉሩፓችን ጎራ ይበሉ ከአላህ በተች ሆናን ልነግዛቹ በአላህ ስም ቃል እንገባለን አላህ ያጠንክራን ያጠንክራቹ ።።።።
👇👇👇👇👇
https://t.me/+lRaHEJMMJmxiM2U0
በውስጥ መስመር ማውራት ለምትፈልጉ
@Elahi6697 | 123 |
| 6 | https://vm.tiktok.com/ZMjyhARBH/
አስደናቂ ነድዋ ሁላችንም እናድምጠው
እንዳያመልጠን | 1 145 |
| 7 | https://vm.tiktok.com/ZMjyhARBH/ | 93 |
| 8 | "የውሻ ጩኸት ደመናን አይጎዳም!"
~
በነብያችን ﷺ ላይ የሚሳለቅ እራሱን እንጂ እሳቸውን ምንም ሊያደርጋቸው አይችልም። የላካቸው አምላክ "መወሳትህን/ዝናህን ከፍ አደረግንልህ" ብሏቸዋል። ይሄው የዝናቸው ከፍ ማለትም ነው ዛሬ በርካታ ውሾችን እያስጮኻቸው ያለው። ትላንትም የዛሬዎቹ ውሾች አያቶች የመልእክተኛውን ክብር ሊያንቋሽሹ ሞክረው ነበር። አላህ ግን እራሱ ለመልእክተኛው ﷺ ተከላካይ ይሆንና መልእክተኛው ግን ነገሩን ንቀው እንዲተውት እንዲህ ይጠቁማቸዋል፡-
(فَٱصۡدَعۡ بِمَا تُؤۡمَرُ وَأَعۡرِضۡ عَنِ ٱلۡمُشۡرِكِینَ إِنَّا كَفَیۡنَـٰكَ ٱلۡمُسۡتَهۡزِءِینَ ٱلَّذِینَ یَجۡعَلُونَ مَعَ ٱللَّهِ إِلَـٰهًا ءَاخَرَۚ فَسَوۡفَ یَعۡلَمُونَ وَلَقَدۡ نَعۡلَمُ أَنَّكَ یَضِیقُ صَدۡرُكَ بِمَا یَقُولُونَ فَسَبِّحۡ بِحَمۡدِ رَبِّكَ وَكُن مِّنَ ٱلسَّـٰجِدِینَ وَٱعۡبُدۡ رَبَّكَ حَتَّىٰ یَأۡتِیَكَ ٱلۡیَقِینُ)
"የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለፅ፤ አጋሪዎችንም ተዋቸው። እኛ ተሳላቂዎችን ሁሉ በቅተነሃል። (እነሱም) እነዚያ ከአላህ ጋር ሌላ አምላክን ያደረጉ ናቸው፤ በርግጥም (የስራቸውን ዋጋ) ወደፊት ያውቃሉ። አንተም በሚሉት ነገር ልብህ የሚጠብ መሆኑን በርግጥም እናውቃለን። ጌታህንም ከማመስገን ጋር አጥራው፤ ከሰጋጆቹም ሁን። እውነቱም (ሞት) እስከሚመጣህ ድረስ ጌታህን አምልክ።" [አልሒጅር፡ 94-99]
ስለዚህ ተሳላቂዎቹ ውሾች ቢሳለቁም የነብያችን ﷺ ዝና የበለጠ ይገንናል። የውሾቹ ስም ይከስማል። ውሻ ደግሞ ምን ታሪክ አለውና?! እስኪ የነብያችንና የትላንት ጠላቶቻቸውን ዝና አወዳድሩ። ሲጀመር መወዳደር ይችላሉ? በጭራሽ! “የሰማይና የመሬት ያክል ነው” ብንል እንኳ በትክክል አይገልፀውም።
ግን የነብያችንን ﷺ ክብር ለማጉደፍ ተፍ ተፍ የሚሉ ሰዎች አላማቸው ምን ይሆን? መልሱ ግልፅ ነው።
1. አንዳንዶቹ በነብዩ ﷺ እውቅና ሂሳብ እውቅና መሸመት የሚፈልጉ ናቸው። “አንዳንዶች ታዋቂዎችን በመተቸት ታዋቂ መሆን ይፈልጋሉ” ሲባል አልሰማችሁም?
2. ሌሎቹ ደግሞ የኢስላም ውበቱና ሁለንተናዊነቱ የሚያስቀናቸው፤ ከፍተኛ ግስጋሴው የሚያስበረግጋቸው ናቸው። ስለሆነም ሙሐመድን ﷺ ሲያንቋሽሹ የኢስላም ውበቱ የሚደበዝዝ፣ ግስጋሴው የሚገታ ይመስላቸዋል። እውነታው ግን ተቃራኒው ነው። ኢስላም ዛሬ ጠላቶቹን እንቅልፍ በሚነሳ መልኩ በከፍተኛ ፍጥነት እየገሰገሰ ነው። ስለዚህ ውሾቹ አመል ሆኖባቸው ይጮሃሉ እንጂ የኢስላምን ግስጋሴ ሊገቱት አይችሉም!! ውሾቹ ይጮሃሉ፣ ዋው! ዋው!....። ግመሉ ግን ጉዞውን ቀጥሏል። ውሻ ግመልን ማስቆም ከቻለች ትሞክር።
ባይሆን ከኛ አንድ ነገር ይጠበቃል። ከሃዲዎችን የነብያችንን ﷺ ስም ለመዘለፍ ያበቃቸው ለነብዩ አስተምሮ ያላቸው ጥላቻ መሆኑ ይታወቃል። አዎ የነቢዩ ﷺ ሱና እጅጉን ያስቆጫቸዋል!! እውነቱ ይህ ከሆነ ከሃዲዎችን የበለጠ ለማስቆጨት የሚጓጓ፤ ለሙሐመድ ﷺ እውነተኛ ወዳጅነቱን ማንፀባረቅ የሚፈልግ፣ ብሎም የአላህን ውዴታ ማትረፍ የሚሻ የበለጠ ወደ መልእክተኛው ሱና ይቅረብ፤ ትእዛዛቸውንም ይፈፅም፤ ከከለከሉትም ይራቅ። ይህን የሚያደርግ ጠላቱን የበለጠ ያስቆጫል። የአላህንና የመልክተኛውንም ﷺ ውዴታ ያፍሳል። ያ ሱብሓላህ! የአላህና የመልክተኛውን ውዴታ ያገኘ ምን የቀረበት ነገር አለ?! ያ ወሃ፞ቡ አንተ ወፍቀን! ኣሚን
(ኢብኑ ሙነወር፣ መስከረም 08/2005)
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor | 54 |
| 9 | السلام عليكم وراحمة الله وبركاتة
ውድና የተከበራቹ የቻናሌ ቤተሰቦች እነሆ ዛሬ አስደናቂ የመርከዝ ኢብኑ አባስ የተማሪዋች ምረቃ በቀጥታ አሁን እየተላለፈ ነው | 1 290 |
| 10 | بسم الله الراحمن الرحيم
مدرسة سلسبيل(التبيان) لتحفيظ القران الكريم
✨ታላቅ የሀፍላ ( የምረቃ) ፕሮግራም
መድረሰቱል ሰልሰቢል የሂፍዝና ተርቢየ
ማእከል የፊታችን እሁድ ቋግቄ 5/2015
በሰልሰቢል መስጂድ ከጠዋቱ 2:30
ጀምሮ ያካሂዳል
✨በእለቱም
👉የሰላሳ ጁዝ ሂፍዝ ውድድር
👉ኹጥባ
👉ነድዋ
👉ኺዋር
✨በቁርአን ላይ አስደናቂ ትእይንት እንዲሁም ሌሎችም አስደናቂ ፕሮግራሞች ስላሉ ተጋብዘዋል
👂 ልብ ይበሉ ለሴቶች በቂ ቦታ ተዘጋጅታል
👉ያስተውል አይደል መቅራት ማርፈድ ሁሉ ያስቆጫል
🕌ቦታ ሰልሰቢቢል መስጅ 🕌
ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
@IbnuZynu
@IbnuZynu
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛ | 237 |
| 11 | 🚫 የግብረ – ሶዶማዊነት አደጋ
ግብረ ሶዶማዊነት ማለት የወንድ ለወንድ ፆታዊ ግንኙነት ማለት ሲሆን ይህ ተግባር አላህ እርም ያደረገው ፍፁም የተወገዘ በነብዩላሂ ሉጥ ህዝቦች ላይ መቅሰፍት እንዲወርድ ያደረገ ተግባር ነው ። አላህ የሉጥ ህዝቦችን ያጠፋበት ሁኔታ እንዲ ብሎ ይነግረናል : –
« فَلَمَّا جَاءَ أَمْرُنَا جَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهَا حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ مَّنضُودٍ »
هود ( 82 )
" ትዕዛዛችንም በመጣ ጊዜ (ከተማይቱን) ላይዋን ከታችዋ አደረግን (ገለበጥናት) ፡፡ ተከታታይም የሆነን የሸክላ ድንጋይ በርሷ ላይ አዘነብን ፡፡"
« مُّسَوَّمَةً عِندَ رَبِّكَ ۖ وَمَا هِيَ مِنَ الظَّالِمِينَ بِبَعِيدٍ »
هود ( 83 )
" ከጌታህ ዘንድ ምልክት የተደረገባት ስትሆን (አዘነብናት) ፡፡ እርሷም ከበደለኞቹ ሩቅ አይደለችም ፡፡"
የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም –
" የሉጥ ህዝቦችን ተግባር ሲፈፅም ያገኛችሁት ፈፃሚውም የተፈፀመበትም ግደሉዋቸው " ብለዋል ።
ኢስላም ግብረሶዶማዊነትን በጣም ከትላልቅ አላህ ከታመፀባቸው ወንጀሎች ተርታ ይመድበዋል ። ይህ ተግባር ምእራባዊያን የዲሞክራሲ መብት ነው በሚል የእነርሱ ሸይጧናዊ አስተሳሰብ የሰው ልጆች ከአላህ ትእዛዝ አፈንግጠው የሸይጧን አምላኪና ታዛዥ እንዲሆኑ ለማድረግ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም ። የምእራባዊያን ትልቁ ትኩረት እስልምናን መዋጋት ሲሆን ይህን እውን ለማድረግ የእስልምናን አስተምሮዎችን ለመናድ ሙከራ ማድረጉን ተያይዘውታል ።
በሁሉም ጤነኛ አመለካከት ባለውና ከሰማይ የወረደ ኪታብ አለኝ በሚል እምነት የተወገዘና ንፁህ ልቦና የማይቀበለው ተግባር ስለሆነ ሀገራችን ላይ ሶሞኑን እየተወሰደ ያለው እርምጃ እሰየው የሚያሰኝ ሲሆን የትኛውም እምነት አለኝ የሚልና ጤነኛ ትውልድ እንዲተካ የሚፈልግ እንዲሁም ሀገርና ህዝብ ከአላህ ከሚመጣው መቅሰፍት ሰላም እንዲሆን የሚመኝ ሊደግፈው የሚገባ ነው ።
እንደሚታወቀው ምእራባዊያን የራሳቸውን ደመ ነፍሳዊ ፍላጎትና አይዲዮሎጂ በአፍሪካ ሀገሮች ላይ በሀይል ለመጫን በኢኮኖሚና በማእቀብ ያስፈራራሉ ።
በቅርቡ የኡጋንዳ ህገመንግስት የዚህ አይነት ተግባር የሚፈፅምን ከሞት እስከ እድሜ ልክ እስራት በሚደርስ ቅጣት ለመቅጣት ህግ በማፅደቃቸው ምክንያት የተለያየ የማእቀብ ጫና እየደረሰበት ነው ። ይሁን እንጂ መንግስቱም ይሁን ህዝቡ የማይበገር አቋም በመያዝ ለሌሎች አስተማሪ የሚሆን ስራ ሰርተዋል ።
ምእራባዊያን ማንኛውም ሰው ፆታውን ወደ ፈለገበት መቀየር ይችላል ። አንድ ሰው በተፈጠረበት ፆታ የመቆየት ግዴታ የለበትም የሚል ህግ አውጥተው ለህፃናት በየትምህርት ቤቱ እንዲህ አይነቱን ዝቅጠት እንዲማሩ አድርገዋል !!!!! ። የእነዚህ የምእራባዊያን እንሰሳዊ አስተምሮ ህዝቦቻቸው ከዚህ በላይ እኛ ሰው ሆነን ተፈጥረን ሰው ሆነን የመቆየት ግዴታ የለብንም የሚል የአእምሮ ጨለማ ዝቅጥት ውስጥ ከተዋቸው ሶሞኑን አንዱ አሜሪካ ላይ ብዙ ሺህ ዶላር በመክፈል ራሱን ወደ ውሻነት መቀየሩንም ተቀብለው እንደጀብድ ያወሩት ይዘዋል ‼።
ሙስሊሞች ባጠቃላይ በምእራቡ አለም የምትኖሩ በተለይ ራሳችሁንና ልጆቻችሁን የዚህ ተግባር ፀያፍነትና የሚያስከትለው ሁለንተናዊ አደጋ በማስተማርና ግንዛቤ በማስጨበጥ ከጥፋት መጠበቅ ግድ ይላል ።
የምእራባዊያን የመለኮታዊው መመሪያ የመዋጋት ጥረት በብዙ መልኩ የተለያየ እስራቴጄ በተለያየ ጊዜ በመንደፍ ባጀት መድበው የሰው ሀይል አዘጋጅተው እየቀጠሉበት በመሆኑ ሙስሊሞች ዲናቸውን በማወቅና መመሪያውን በራሳቸው ላይ ተግባራዊ በማድረግ ሊከላከሉት ይገባል ።
አላህ ከምእራባዊያን ሸርና ተንኮል ይጠብቀን ።
https://t.me/bahruteka | 53 |
| 12 | https://vm.tiktok.com/ZM2bbdyG2/ | 1 |
| 13 | 📚 ከሰላት በኋላ ዱዐ ማድረግ
🗳حكم الدعاء بعد الصلاة
السؤال: بعض الناس في صلاة الفرض يرفعون أيديهم بعد الدعاء فما رأيكم؟
🎤 በሸኽ ሷሊህ አልዑሰይሚን ረህመቱላሂ አለይሂ
📌ጥያቄ: አንዳንድ ቦታዎች ላይ ከፈርድ ሰላት በኋላ ሰጋጆች ለዱዐ እጃቸውን ያነሳሉ። ይህ እንዴት ይታያል?
الجواب:
الدعاء بعد الصلاة ليس بسنة، لأن الله تعالى قال: فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103] إلا في حالة واحدة وهي صلاة الاستخارة؛ لأن صلاة الاستخارة قال فيها النبي ﷺ:
(إذا هم أحدكم بأمر فليصل ركعتين ثم ليدعو) فجعل الدعاء بعد صلاة الركعتين، أما ما سواها من الصلوات فليس من السنة أن يدعو سواءً رفع يديه أم لم يرفع، وسواءً في الفريضة أو في النافلة؛ لأن الله أمر بذكره بعد انتهاء الصلاة، فقال سبحانه وتعالى:
فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103]، وقال في سورة الجمعة: فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلاةُ فَانْتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِنْ فَضْلِ اللَّهِ [الجمعة:10]. وإنما يقال للإنسان: إذا كنت تريد أن تسأل الله شيئاً فادعو الله قبل أن تسلم؛ لوجهين:الوجه الأول: أن هذا هو الذي أمر به الرسول ﷺ، فقال في التشهد: (إذا فرغ فليتخير من الدعاء ما شاء).ثانياً: أنك إذا كنت في الصلاة فإنك تناجي ربك، وإذا سلمت انتهت المناجاة، فهل الأفضل: أن تسأل الله في حال مناجاتك إياه، أو بعد انصرافك من المناجاة؟ الجواب: الأول، تدعو وأنت تناجي ربك.
📌ምላሽ፦ ከሰላት በኋላ ዱዐ ነብያዊ ሱና አይደለም። አላህም በቁርአኑ
فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103]
«ሰላትን ባጠናቀቃችሁም ግዜ አላህን አስታውሱ» ነው ያለው። ከሰላት በኋላ ዱዐ ሱና የሚሆነው በአንድ አጋጣሚ ብቻ ነው። እሱም ከሰላተል ኢስቲኻራ በኋላ ነው። ሰላተል ኢስቲኻራን አስመልክቶ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋልና « አንዳችሁ በአንድ ጉዳይ በተጨነቀ ግዜ ሁለት ረከዐ ይስገድ ከዛም ዱዐ ያድርግ» አሉ። ዱዐን ከሁለቱ ረከዐ ሰላት በኋላ አዘዙ። ግን ከዚህች ሰላት ውጪ ያለን ሰላት አገባዶ ዱዐ ማስከተል ሱና አይደለም። እጁን አንስቶም ይሁን ሳያነሳ፣ ከፈርድ ሰላት ኋላም ይሁን ከሱና። አላህም ያዘዘን እርሱን በማስታወስ (በዚክር) ነው።
فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103]
«ሰላትን ባገባደዳችሁም ግዜ አላህን አስታውሱ» ብሎ። በሱረቱል ጁሙዐህ ደግሞ
فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلاةُ فَانْتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِنْ فَضْلِ اللَّهِ [الجمعة:10]
«ሰላትም በተጠናቀቀች ግዜ በምድር ላይ ተበተኑ: የአላህ ችሮታንም ፈልጉ» ብሏል። ዱዓ ማድረግ የፈለ ሰው ከሶላት ሳይወጣ [ ሳያሰላምት በፊት] ማድረግ ነው ያለበት አንደኛው ነብዩ በዚህ ስላዘሁ ሁለተኛው ደግሞ ወደ አላህ ይበልጥ ቅርብ የምትሆነው ሶላት ዉስጥ በሆንክበት ሰዓት ነው ...
لقاء الباب المفتوح [82] )
للشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله
‼️ ይህ ተግባር አብዛኛው ሰው ጋር የተሰራጨ ልማድ ሲሆን ከሱና ግን መሰረት የሌለው ተግባር ነው በመረጃ እንዳያችሁት ሱናን መከተን ደግሞ ስኬት ነው።
لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
“ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አልላችሁ | 133 |
| 14 | 📚 ከሰላት በኋላ ዱዐ ማድረግ
🗳حكم الدعاء بعد الصلاة
السؤال: بعض الناس في صلاة الفرض يرفعون أيديهم بعد الدعاء فما رأيكم؟
🎤 በሸኽ ሷሊህ አልዑሰይሚን ረህመቱላሂ አለይሂ
📌ጥያቄ: አንዳንድ ቦታዎች ላይ ከፈርድ ሰላት በኋላ ሰጋጆች ለዱዐ እጃቸውን ያነሳሉ። ይህ እንዴት ይታያል?
الجواب:
الدعاء بعد الصلاة ليس بسنة، لأن الله تعالى قال: فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103] إلا في حالة واحدة وهي صلاة الاستخارة؛ لأن صلاة الاستخارة قال فيها النبي ﷺ:
(إذا هم أحدكم بأمر فليصل ركعتين ثم ليدعو) فجعل الدعاء بعد صلاة الركعتين، أما ما سواها من الصلوات فليس من السنة أن يدعو سواءً رفع يديه أم لم يرفع، وسواءً في الفريضة أو في النافلة؛ لأن الله أمر بذكره بعد انتهاء الصلاة، فقال سبحانه وتعالى:
فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103]، وقال في سورة الجمعة: فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلاةُ فَانْتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِنْ فَضْلِ اللَّهِ [الجمعة:10]. وإنما يقال للإنسان: إذا كنت تريد أن تسأل الله شيئاً فادعو الله قبل أن تسلم؛ لوجهين:الوجه الأول: أن هذا هو الذي أمر به الرسول ﷺ، فقال في التشهد: (إذا فرغ فليتخير من الدعاء ما شاء).ثانياً: أنك إذا كنت في الصلاة فإنك تناجي ربك، وإذا سلمت انتهت المناجاة، فهل الأفضل: أن تسأل الله في حال مناجاتك إياه، أو بعد انصرافك من المناجاة؟ الجواب: الأول، تدعو وأنت تناجي ربك.
📌ምላሽ፦ ከሰላት በኋላ ዱዐ ነብያዊ ሱና አይደለም። አላህም በቁርአኑ
فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103]
«ሰላትን ባጠናቀቃችሁም ግዜ አላህን አስታውሱ» ነው ያለው። ከሰላት በኋላ ዱዐ ሱና የሚሆነው በአንድ አጋጣሚ ብቻ ነው። እሱም ከሰላተል ኢስቲኻራ በኋላ ነው። ሰላተል ኢስቲኻራን አስመልክቶ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋልና « አንዳችሁ በአንድ ጉዳይ በተጨነቀ ግዜ ሁለት ረከዐ ይስገድ ከዛም ዱዐ ያድርግ» አሉ። ዱዐን ከሁለቱ ረከዐ ሰላት በኋላ አዘዙ። ግን ከዚህች ሰላት ውጪ ያለን ሰላት አገባዶ ዱዐ ማስከተል ሱና አይደለም። እጁን አንስቶም ይሁን ሳያነሳ፣ ከፈርድ ሰላት ኋላም ይሁን ከሱና። አላህም ያዘዘን እርሱን በማስታወስ (በዚክር) ነው።
فَإِذَا قَضَيْتُمُ الصَّلاةَ فَاذْكُرُوا اللَّهَ [النساء:103]
«ሰላትን ባገባደዳችሁም ግዜ አላህን አስታውሱ» ብሎ። በሱረቱል ጁሙዐህ ደግሞ
فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلاةُ فَانْتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِنْ فَضْلِ اللَّهِ [الجمعة:10]
«ሰላትም በተጠናቀቀች ግዜ በምድር ላይ ተበተኑ: የአላህ ችሮታንም ፈልጉ» ብሏል። ዱዓ ማድረግ የፈለ ሰው ከሶላት ሳይወጣ [ ሳያሰላምት በፊት] ማድረግ ነው ያለበት አንደኛው ነብዩ በዚህ ስላዘሁ ሁለተኛው ደግሞ ወደ አላህ ይበልጥ ቅርብ የምትሆነው ሶላት ዉስጥ በሆንክበት ሰዓት ነው ...
لقاء الباب المفتوح [82] )
للشيخ محمد بن صالح العثيمين رحمه الله
‼️ ይህ ተግባር አብዛኛው ሰው ጋር የተሰራጨ ልማድ ሲሆን ከሱና ግን መሰረት የሌለው ተግባር ነው በመረጃ እንዳያችሁት ሱናን መከተን ደግሞ ስኬት ነው።
لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
“ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አልላችሁ
@husnel_khuluk | 1 |
| 15 | +1 الله أكبـــــر .. الله أكبـــــر .. لا إله إلا الله ،
الله أكبـــــر .. الله أكبـــــر .. و لله الحمــد | 96 |
| 16 | السلام عليكم وراحمة الله وبركاتة
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال وغفر الله لنا ولكم وكل عام وانتم بخير
و نسأل الله لنا و لكم التوفيق و السداد
اللهم اهدنا و اهد بنا و اجعلنا سببا لمن اهتدى | 86 |
