en
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Open in Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ʜᴀʟᴀʟ™

Channel ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 065 subscribers, ranking 8 296 in the Religion & Spirituality category and 3 026 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 065 subscribers.

According to the latest data from 03 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -198 over the last 30 days and by -4 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.60%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.97% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 952 views. Within the first day, a publication typically gains 661 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 19.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 065
Subscribers
-424 hours
-537 days
-19830 days
Posts Archive
Repost from N/a
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

አላህ ከዛኛው ዓለም ፈተና ይጠብቀን 😭 ለዚችም እያማረርን ነው 🤒

Repost from N/a
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

🤩 እውነተኛዋ ሷሊህ ሴት ማን ናት? 🤩 🤩ለትዳርም ሆነ ለህይወት ስኬት ያሏትን መገለጫዎች ለማወቅ አሁኑኑ 🔗JOIN🔗ይጫኑኑ! 👇👇👇 💥🥶🥶🥶 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🟠 🪶�
🤩 እውነተኛዋ ሷሊህ ሴት ማን ናት? 🤩 🤩ለትዳርም ሆነ ለህይወት ስኬት ያሏትን መገለጫዎች ለማወቅ አሁኑኑ 🔗JOIN🔗ይጫኑኑ! 👇👇👇 💥🥶🥶🥶 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🟠         🪶🪶🪶🪶🪶 🅰️🅰️🅰️🅰️  :-@HudHud_waver🇵🇸

ሚስኪን ወንድሜ ይሄኔ በፍቅሯ ቀልጧል 😭😂
ሚስኪን ወንድሜ ይሄኔ በፍቅሯ ቀልጧል 😭😂

∞ሰፊያ ቢንት ዐብዱልሙጦሊብ ∞ ¤ ሙሉ ስሟ ሰፊያ ቢንት ዐብዱልሙጦሊብ ኢብን ሐሺም ኢብን ወብዱልመናፍ ነው። የነቢዩ ﷺ አክስት፣ የሐምዛ ቢን ዐብዱልሙጦሊብ እህት እና የዙበይር ቢን አል-አዋም እናት ናት። እሷ ሑጃጆችን የማጠጣት ኃላፊነት በነበረው ክቡር ቤት ውስጥ ያደገች ናት። የቤተሰቧ የተከበረ ዘር መሆን በእርግጥ በሰፊያ ስብዕና ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አሳድሯል። እሷ አንደበተ ርቱዕ፣ አዋቂ፣ ደፋር እንዲሁም ፈረሰኛ ናት። ኢስልምናን ከተቀበሉ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች መካከል አንዷ ስትሆን በኋላም ከባሏ ጋር ወደ መዲና ተሰደዋል። በዑሁድ ጦርነት ወቅት ቁስለኞችን ለማከምና ተዋጊዎችን ለማገልገል የሙስሊሙን ጦር ተቀላቅላ ነበር። ሙስሊሞች ከጦር ሜዳው ማፈግፈግ በጀመሩ ጊዜም ቀስት ይዛ ፊታቸው ላይ እየሰበቀች ❝ነቢዩን ለብቻቸው ትተዋቸዋላችሁን?❞  እያለች እንዲመለሱ ትናገር ነበር። በዚያ ጦርነት ወንድሟ ሐምዛ ከጀርባው ተወግቶ ቢገደልምና አስከሬኑ ቢቆራረጥም ❝እኛ የአላህ ነን! ወደ እርሱም ተመላሾች ነን!❞ ከማለት በቀር አልተናገረችም። በአህዛብ ጦርነት ወቅት ደግሞ ሌላ ጀግንነት የሞላበት ተግባር ፈጽማለች። ይህሞ አንድ አይሁዳዊ የሴቶች መጠለያን ለማጥቃት በሞከረ ጊዜ ነበር። በወቅቱ የሙስሊም ሴቶች እና ህጻናት በሐሰን ኢብን ሳቢት በሚጠበቅ ምሽግ ውስጥ ተቀምጠው ነበር። አይሁዳዊው በምሽጉ ዙሪያ ሲመላለስ ያየችው ሰፊያ ወዲያውኑ ሐሰንን ይህን ሰው ልትገድለው ይገባል። አለችው። ሐሰን የሰይፍ ጉዳይ አይሆንለትም ነበርና ❝አላህ ይማርሽ! እኔ ይህን ማድረግ አልችልም።❞ አላት። በዚህ ጊዜ አይሁዳዊውን ለብቻዋ ለማስወገድ ፊቷን ተሸፋፍና ከምሽጉ ወረደች። ድንገት ከኋላው በማድባትም ጭንቅላቱን ደጋግማ በዱላ በመምታት ገደለችው። ከዚያም አንገቱን ቆርጣ አይሁዶች ወዳሉበት ሰፈር ጣለችው። አይሁዶችም ይህን ሲመለከቱ የተቀመጠ ሰራዊት አለ ብለው በማሰብ ሊፈፅሙት የነበረውን ግድያ ፈርተው ተውት። በዚህ ጦርነት ሰፊያ ሴትና ህፃናቱን ከመጠበቅ ባለፈ የሙስሊሙን ጦር ለማበረታታትና ቁስለኞችን ለማከም ከውጊያው አውድማ የገባች ሲሆን ነቢዩም ﷺ ላበረከተችው አስተዋፅዖ ከጦር ምርኮ ድርሻ ሰጥተዋታል። ሰፊያ በዑመር ኢብን አል-ኸጣብ (ረ.ዐ) ዘመን እስከሞተችበት ጊዜ ድረስ በመስዋዕትነት እና በስኬት የተሞላ ሕይወትን መርታለች። በዚያን ጊዜ ዕድሜዋ 70 ገደማ ነበር። አላህ ስራዋን ይውደድላትና።

📣📣📣📣📣📣📣
ለቻናላቹ እድገት የView እና የRequest ማሰራት ምትፈልጉ ካላቹ አናግሩን 🍸 📌 በአጭር ጊዜ ውስጥ የምትፈልጉትን የview እና የrequest ብዛት ታገኛላችሁ 💯
በርካሽ ዋጋ
ማሰራት ምትፈልጉ ካላቹ » @Smile_waverbot

ከአህዮች ጋር ለመቀዳደም ፈጽመህ አትወዳደር! ​ምክንያቱም... ቢያሸንፉህ 'የተሸነፈ አህያ' ትሆናለህ፤ ብታሸንፋቸው ደግሞ... 'ከአህዮች ሁሉ የበለጥክ ምርጥ አህያ' ከመሆን አትዘልም!" የማወራው ስለ አህያ አይደለም!

መሸሽያችን መጠጊያችንም እሱ አላህ ነው እኮ 🥺

አንዳንድ ሰዎች ጥቂት ገንዘብ ከያዙ በኋላ ይመጡና «ሁሉም ሰው ሚሊየነር መሆን ይችላል» እያሉ በምኞት ይሞሉናል። ይሄንን የሚሉት Follower አብዝተው ዝናዋን ለመጨበጥ ሚሊየኗን ለማሳደግ ካልሆነ በቀር ይሄ እንደማይሆን እኛም እነሱም እናውቃለን። ♦️ በዚህ ዓለም ሁሉም ሰው ሃብታም መሆን አይችልም። ♦️ በዚህ ዓለም ሁሉም ሰው ባለስልጣን መሆን አይችልም። ♦️ በዚህ ዓለም ሁሉም ሰው እኩል ዕድሜ አይኖርም። አላህ ለሁሉም ነገር ክፍፍል አድርጓልና። ነገርግን ስራ መስራት አለብህ። ምክንያቱም ስራ ዒባዳ ነው።የዚህን ዓለም ሪዝቅ ከስራ ጋር የተያያዘ ነውና ከሰራህ ሃብታምም ባትሆን አትራብም። ∞ ስለሰራህ ብቻ ግን ሃብታም አትሆንም። አንድ ወዳጅህ ጋር አንድ አይነት ስራ እየሰራህ እሱ ሃብታም አንተ ደሃ ልትሆን ትችላለህ። ይሄ የአላህ ቀደር ነው። ¤ በስሌት ሃብታም እሆናለሁ ብለህ ካሰብክ አንተ ስሌቱን ስትጨርስ አላህ መልሶ ከእጅህ ይነጥቅሃል። ∞ እናም ለመኖርና ለመለወጥ ስራ።አላህ ሃብታም ካደረገህ ኒዕማ ነው።ካልሆነም ዒባዳ ነው። ሃብታም ለመሆን ብቻ አስበህ ከሰራህ ግን ያልሆነልህ ጊዜ ከአላህም ከራስህም ጋር ልትጋጭ ትችላለህና ቀድመህ በቀደሩ እመን።

BTW እኛ ቸኩለን እንጂ አላህ ዘግይቶ አያውቅም ❤️‍🩹

🌺ነቢያችን የእኔ ስም ተነሥቶ{ﷺ} ሰለዋት የማያወርድ ሰው__ብለዋል‼️

Repost from N/a