ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 065 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 296 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 026 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 065 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 03 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -198، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -4، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 8.60‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 5.97‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 952 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 661 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 19.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 04 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 065
المشتركون
-424 ساعات
-537 أيام
-19830 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from N/a
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

አላህ ከዛኛው ዓለም ፈተና ይጠብቀን 😭 ለዚችም እያማረርን ነው 🤒

Repost from N/a
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

🤩 እውነተኛዋ ሷሊህ ሴት ማን ናት? 🤩 🤩ለትዳርም ሆነ ለህይወት ስኬት ያሏትን መገለጫዎች ለማወቅ አሁኑኑ 🔗JOIN🔗ይጫኑኑ! 👇👇👇 💥🥶🥶🥶 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🟠 🪶�
🤩 እውነተኛዋ ሷሊህ ሴት ማን ናት? 🤩 🤩ለትዳርም ሆነ ለህይወት ስኬት ያሏትን መገለጫዎች ለማወቅ አሁኑኑ 🔗JOIN🔗ይጫኑኑ! 👇👇👇 💥🥶🥶🥶 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🟠         🪶🪶🪶🪶🪶 🅰️🅰️🅰️🅰️  :-@HudHud_waver🇵🇸

ሚስኪን ወንድሜ ይሄኔ በፍቅሯ ቀልጧል 😭😂
ሚስኪን ወንድሜ ይሄኔ በፍቅሯ ቀልጧል 😭😂

∞ሰፊያ ቢንት ዐብዱልሙጦሊብ ∞ ¤ ሙሉ ስሟ ሰፊያ ቢንት ዐብዱልሙጦሊብ ኢብን ሐሺም ኢብን ወብዱልመናፍ ነው። የነቢዩ ﷺ አክስት፣ የሐምዛ ቢን ዐብዱልሙጦሊብ እህት እና የዙበይር ቢን አል-አዋም እናት ናት። እሷ ሑጃጆችን የማጠጣት ኃላፊነት በነበረው ክቡር ቤት ውስጥ ያደገች ናት። የቤተሰቧ የተከበረ ዘር መሆን በእርግጥ በሰፊያ ስብዕና ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አሳድሯል። እሷ አንደበተ ርቱዕ፣ አዋቂ፣ ደፋር እንዲሁም ፈረሰኛ ናት። ኢስልምናን ከተቀበሉ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች መካከል አንዷ ስትሆን በኋላም ከባሏ ጋር ወደ መዲና ተሰደዋል። በዑሁድ ጦርነት ወቅት ቁስለኞችን ለማከምና ተዋጊዎችን ለማገልገል የሙስሊሙን ጦር ተቀላቅላ ነበር። ሙስሊሞች ከጦር ሜዳው ማፈግፈግ በጀመሩ ጊዜም ቀስት ይዛ ፊታቸው ላይ እየሰበቀች ❝ነቢዩን ለብቻቸው ትተዋቸዋላችሁን?❞  እያለች እንዲመለሱ ትናገር ነበር። በዚያ ጦርነት ወንድሟ ሐምዛ ከጀርባው ተወግቶ ቢገደልምና አስከሬኑ ቢቆራረጥም ❝እኛ የአላህ ነን! ወደ እርሱም ተመላሾች ነን!❞ ከማለት በቀር አልተናገረችም። በአህዛብ ጦርነት ወቅት ደግሞ ሌላ ጀግንነት የሞላበት ተግባር ፈጽማለች። ይህሞ አንድ አይሁዳዊ የሴቶች መጠለያን ለማጥቃት በሞከረ ጊዜ ነበር። በወቅቱ የሙስሊም ሴቶች እና ህጻናት በሐሰን ኢብን ሳቢት በሚጠበቅ ምሽግ ውስጥ ተቀምጠው ነበር። አይሁዳዊው በምሽጉ ዙሪያ ሲመላለስ ያየችው ሰፊያ ወዲያውኑ ሐሰንን ይህን ሰው ልትገድለው ይገባል። አለችው። ሐሰን የሰይፍ ጉዳይ አይሆንለትም ነበርና ❝አላህ ይማርሽ! እኔ ይህን ማድረግ አልችልም።❞ አላት። በዚህ ጊዜ አይሁዳዊውን ለብቻዋ ለማስወገድ ፊቷን ተሸፋፍና ከምሽጉ ወረደች። ድንገት ከኋላው በማድባትም ጭንቅላቱን ደጋግማ በዱላ በመምታት ገደለችው። ከዚያም አንገቱን ቆርጣ አይሁዶች ወዳሉበት ሰፈር ጣለችው። አይሁዶችም ይህን ሲመለከቱ የተቀመጠ ሰራዊት አለ ብለው በማሰብ ሊፈፅሙት የነበረውን ግድያ ፈርተው ተውት። በዚህ ጦርነት ሰፊያ ሴትና ህፃናቱን ከመጠበቅ ባለፈ የሙስሊሙን ጦር ለማበረታታትና ቁስለኞችን ለማከም ከውጊያው አውድማ የገባች ሲሆን ነቢዩም ﷺ ላበረከተችው አስተዋፅዖ ከጦር ምርኮ ድርሻ ሰጥተዋታል። ሰፊያ በዑመር ኢብን አል-ኸጣብ (ረ.ዐ) ዘመን እስከሞተችበት ጊዜ ድረስ በመስዋዕትነት እና በስኬት የተሞላ ሕይወትን መርታለች። በዚያን ጊዜ ዕድሜዋ 70 ገደማ ነበር። አላህ ስራዋን ይውደድላትና።

📣📣📣📣📣📣📣
ለቻናላቹ እድገት የView እና የRequest ማሰራት ምትፈልጉ ካላቹ አናግሩን 🍸 📌 በአጭር ጊዜ ውስጥ የምትፈልጉትን የview እና የrequest ብዛት ታገኛላችሁ 💯
በርካሽ ዋጋ
ማሰራት ምትፈልጉ ካላቹ » @Smile_waverbot

ከአህዮች ጋር ለመቀዳደም ፈጽመህ አትወዳደር! ​ምክንያቱም... ቢያሸንፉህ 'የተሸነፈ አህያ' ትሆናለህ፤ ብታሸንፋቸው ደግሞ... 'ከአህዮች ሁሉ የበለጥክ ምርጥ አህያ' ከመሆን አትዘልም!" የማወራው ስለ አህያ አይደለም!

መሸሽያችን መጠጊያችንም እሱ አላህ ነው እኮ 🥺

አንዳንድ ሰዎች ጥቂት ገንዘብ ከያዙ በኋላ ይመጡና «ሁሉም ሰው ሚሊየነር መሆን ይችላል» እያሉ በምኞት ይሞሉናል። ይሄንን የሚሉት Follower አብዝተው ዝናዋን ለመጨበጥ ሚሊየኗን ለማሳደግ ካልሆነ በቀር ይሄ እንደማይሆን እኛም እነሱም እናውቃለን። ♦️ በዚህ ዓለም ሁሉም ሰው ሃብታም መሆን አይችልም። ♦️ በዚህ ዓለም ሁሉም ሰው ባለስልጣን መሆን አይችልም። ♦️ በዚህ ዓለም ሁሉም ሰው እኩል ዕድሜ አይኖርም። አላህ ለሁሉም ነገር ክፍፍል አድርጓልና። ነገርግን ስራ መስራት አለብህ። ምክንያቱም ስራ ዒባዳ ነው።የዚህን ዓለም ሪዝቅ ከስራ ጋር የተያያዘ ነውና ከሰራህ ሃብታምም ባትሆን አትራብም። ∞ ስለሰራህ ብቻ ግን ሃብታም አትሆንም። አንድ ወዳጅህ ጋር አንድ አይነት ስራ እየሰራህ እሱ ሃብታም አንተ ደሃ ልትሆን ትችላለህ። ይሄ የአላህ ቀደር ነው። ¤ በስሌት ሃብታም እሆናለሁ ብለህ ካሰብክ አንተ ስሌቱን ስትጨርስ አላህ መልሶ ከእጅህ ይነጥቅሃል። ∞ እናም ለመኖርና ለመለወጥ ስራ።አላህ ሃብታም ካደረገህ ኒዕማ ነው።ካልሆነም ዒባዳ ነው። ሃብታም ለመሆን ብቻ አስበህ ከሰራህ ግን ያልሆነልህ ጊዜ ከአላህም ከራስህም ጋር ልትጋጭ ትችላለህና ቀድመህ በቀደሩ እመን።

Repost from N/a

BTW እኛ ቸኩለን እንጂ አላህ ዘግይቶ አያውቅም ❤️‍🩹

🌺ነቢያችን የእኔ ስም ተነሥቶ{ﷺ} ሰለዋት የማያወርድ ሰው__ብለዋል‼️

Repost from N/a

ʜᴀʟᴀʟ™ - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @halal_post