ʜᴀʟᴀʟ™
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ʜᴀʟᴀʟ™
Channel ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 997 subscribers, ranking 8 340 in the Religion & Spirituality category and 3 034 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 997 subscribers.
According to the latest data from 10 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -210 over the last 30 days and by -17 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 9.33%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.94% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 1 026 views. Within the first day, a publication typically gains 654 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 23.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍.
Cross @Ifendim”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 11 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
"ምን ሆነህ ነው የምታለቅሰው? ልጄ!"
ብለው ይጠይቁታል።
ሰውዬውም "ሚስቴ ሙታብኝ ነው"
ብሎ ይመልስላቸውና ለቅሶውን ይቀጥላል
ሽማግሌውም ራሳቸውን በሃዘኔታ ከነቀነቁ በኋላ...
"ግን እኮ አንተ ነህ ጥፋተኛው" ይሉታል። አልቃሹ ሰውዬ በሽማግሌው ንግግር
በመገረም ላፍታ ፀጥ ካለ በኋላ
"እንዴት ነው እኔ ጥፋተኛ የምሆነው?"
ይላቸዋል።
ሽማግሌውም "እህ!....መጀመሪያውኑ የማትሞተዋን መርጠህ ማግባት ነበረብሃ!" ይሉታል።
ግራ በመጋባት ስሜት ዘለግ ላለ ሰአት ፀጥ ካለ በኋላ....
"ኧረ!...ሰው ሆኖ የማይሞት አለ እንዴ?" ይላል።
ሽማግሌውም ቀበል ይሉና...
"ልጄ ታዲያ የማይሞት እንደሌለ ካወቅክ ምን ያስለቅስሃል?... ሚስትህ ላትመለስ ራስህን በሃዘን ከመጉዳት ይልቅ ላንተም እንደማይቀርህ አስበህ ከሞት በኋላ ላለው ህይወት ራስህን ማዘጋጀት ነው ያለብህ ልጄ!" አሉት ይባላል።
❤️የአብዛኛው የሰው ልጅ ትልቁ ችግር ሞትን አለመልመዱ ነው ፤ ማንም ሰው እንደሚሞት ከታወቀ ሀዘናችንን በልክ በማድረግና ለቀረው ህይወታችን መልካምን ነገር መስራት እንቀጥላለን❤️
አላህ ሱ.ወ ኸይር ሰርተው ከሚያልፉት ያድርገን🤲🏾
♡ ⎙ ⌲ 🔕
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ @halal_postከተሞክሮበተደጋጋሚ አዛ የሚያደርጋቹን ማንነት ብር አበድሩት!!! ደጋሚ ድርሽ አይልም . . . በብር ሰላምን መጋዛት ማለት ይሄ አይደለምን?
