ሰዋስወ ብርሃን ቅ/ጳ/ገዳም ሰንበት ት/ቤት (Official)
Closed channel
649
Subscribers
-224 hours
-37 days
-530 days
Posts Archive
ችቦዎችን ከሰንበት ት/ቤታችን ይግዙ ይደግፉ !!!
እንኳን ለወርሃ ጳጉሜ እና የአዲስ ዓመት ዋዜማ በሰላምና በጤና አደረሰን
የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ገዳም ሰ/ት/ቤት የ2019 ዓ.ም የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ችቦዎችን በብዛት አዘጋጅቶል::
የአንድ ችቦ ዋጋ 60 ብር ብቻ ሲሆን ከሰንበት ት/ቤታችን በመግዛት ድጋፍ እንድናደርግ እየጠየቅን
ችቦዎቹን የምናገኝባቸው ቦታዎች
1. ልኳንዳ 09 ክበብ ፊት ለፊት
2. የቤተክርስቲን መግቢያ በር ላይ
ለበለጠ መረጃ
+251913888646
+251913655354
+251916498216
