en
Feedback
Uog zena

Uog zena

Open in Telegram

Uog news 🙏

Show more
5 671
Subscribers
-224 hours
+137 days
+8930 days
Posts Archive
በዛሬው እለት የ 12 ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩንቨርስቲ መግባት ይጀምራሉ ::

የማስመረቂያ ቦታ ሁኔታ ሊታሰብበት ይገባል በዛሬው እለት የተመረቁ ተመራቂ ተማሪዎች በዝናብ ምክንያት የምርቃት ቀናችን ተብላሽቶብናል :: ትልቅ ዩንቨርስቲ እንደመሆኑ ትልቅ የምርቃት ቦታ ያስፈልገዋል :: እስከመቼ በፀሐይ እና በዝናብ እንፈተናለን? ግቢው በትኩረት ሊመለከተው የሚገባ ጉዳይ ነው :: ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች መልዕክት :: @uogzena

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎቹን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ ******* የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 4,083 ዕጩ ተመራቂዎች (2,882 ወንድ እና
+3
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎቹን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ ******* የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 4,083 ዕጩ ተመራቂዎች (2,882 ወንድ እና 1,201 ሴት) ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. በዩኒቨርሲቲው አጼ ቴዎድሮስ ስቴድየም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን፣ የዕለቱ የክብር እንግዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባን ጨምሮ በርካታ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል። ዶ/ር አሥራት ዩኒቨርሲቲው በሀገሪቱ 2ኛ፣ ከአፍሪካ ቀንድ ደግሞ 4ኛ ደረጃ ላይ መገኘቱንና ወደ ሙሉ ራስ-ገዝ (Autonomous) የምርምር ዩኒቨርሲቲነት ለመሸጋገር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን አብስረዋል። እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በመውጫ ፈተና (Exit Exam) ከፍተኛ ውጤት ማምጣታቸውን የገለጹት ፕሬዚደንቱ፣ ከተመራቂዎቹ መካከልም 56ቱ የማየት፣ የመስማትና የአካል እንቅስቃሴ ውስንነት ያለባቸው አካታች ተማሪዎች መሆናቸውን አክለው ገልጸዋል። ተመራቂዎቹ በፍጥነት ከሚቀየረው ዓለም ጋር እንዲራመዱና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂን ለላቀ ስኬት እንዲጠቀሙበትም አሳስበዋል። በኢትዮጵያ አፋር ክልል የሉሲን (ድንቅነሽን) ቅሪተ-አካል ያገኙትን የፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰንን ታሪክ እንደ አርአያ በመጥቀስ ተመራቂዎቹ አድማስ የተሻገረ ታላቅ አሻራ ማሳረፍ እንደሚችሉ አስታውሰዋል፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው ለተመራቂዎች፣ ለወላጆችና ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። @uogzena Sene 18

photo content
+3

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

ዉጤት ተመልከቱ አሁን sertual

ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት exit exam result መመልከቻ ሊንክ ሰርቶ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ መስራት አቁሟል ተማሪዎች አሁንም በትግስት ጠብቁ ::🙏🏻 Uogzena መልካም ዉጤት ለሁላችውም ይመኛል ::

የመውጫ ፈተና ዉጤት ለማየት ዌብሳይቱ እያስቸገረ ይገኛል:: አሁንም በርካታ ተማሪዎች አልሰራልንም እያሉ ይገኛሉ system ሲስተካከል ወድያው መመልከት ትችላላችው system ለማስተካከል ትንሽ ጊዜ ይፈልጋል ሆኖም ግን አሁን ላይ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ ደርሷል ስለሆነም ከጥቂት ሰዓታት በኃላ ዉጤት መመልከት ትችላላችው :: እሰክዚያው ተማሪዎች በትግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን :: Portal ሲሰራ ወድያው ዉጤት እንዲታይላችው የምትፈልጉ direct message ላይ user name አስቀምጡልን :: መልካም ዕድል 🙏🏻 @uogzena

ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የምናካሂደውን የተማሪዎቻችንን የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በቀጥታ ስርጭት ለመከታተል ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ። To watch the live broadcast of our s
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የምናካሂደውን የተማሪዎቻችንን የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በቀጥታ ስርጭት ለመከታተል ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ። To watch the live broadcast of our students’ graduation ceremony, which will be held on June 25, 2026, use the link below. https://youtube.com/live/Y6P--G3uI5w?feature=share

#update  የ መውጫ  ፈተና ውጤት ተለቆ ተማሪዎች  ውጤት  ማየት ጀምረው ነበረ አሁን ላይ ሲስተሙ በመጨናነቁ ምክንያት  ዌብሳይቱ  not found ማለት ጀምሯል። ሰርቨሩ ዳግም መስራት እስኪጀምር በትግስት እንድጠብቁ አደራ እንላለን  ሁልጊዜም ውጤት ሲለቀቀ መሰል ችግሮች  እንደሚኖሩ  ይታወቃል ። ውጤት ሰኔ 16 እንደሚገለጸ ትላንት ተናግረን ነበር https://result.ethernet.edu.et/usernamepage ለታማኝ  እና ፈጣን መረጃ ይቀላቀላሉን

2⃣ days left for 2026 graduation ceremony የተማሪ ወላጆች እና ወዳጅ ዘመዶች እንኩዋን በሰላም ወደ ዉቢቷ ጎንደር እና ወደ አንጋፋው ጎንደር ዩንቨርስቲ በሰላም መጣችሁ :: @uogzena

መልዕክት ካላችው በ ዉስጥ መስመር ላኩልኝ uog direct message

ዛሬ exit exam እንዴት ነበር?

7⃣ DAYS LEFT FOR 2026 GRADUATION CEREMONY 🎓🎓

‼️❗️ማስታወቂያ❗️‼️ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ.ሴ.ጣ.ኮ ግቢ ተመራቂ እና መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፤ ለሁሉም ተመራቂ እና መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የዘንድሮው የትምህርት ዘመን እየተጠናቀቀ ስለሆነ፣ ተመራቂ ተማሪዎች በሪጅስትራል ኦፊስ በተገለፀው ቀን ፤ ተመራቂ ያልሆናችሁ ደግሞ ከነገ ጀምሮ እስከ "ሰኔ 19/2018 ዓ.ም" ድረስ የክሊራንስ ሂደታችሁን በአግባቡ አጠናቃችሁ ከወዲሁ ሻንጣችሁን እና ጉዟችሁን እንድታመቻቹ በታላቅ አክብሮት እናሳስባለን። ይህንን አስቀድመን ለማሳወቅ የወደድነው፣ ከ "ሰኔ 21/2018 ዓ.ም" ጀምሮ ግቢው ለተማሪዎች የሚሰጠውን ማንኛውንም አይነት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ የሚያቋርጥ ስለሆነ፣ ተማሪዎች ይህንን ተረድታችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ ነው። ከዚሁ ጋር በተያያዘ፣ ከካፌ ውጪ (Non-Cafe) ለሆናችሁ ተማሪዎች ወርሃዊ የኑሮ መደጎሚያ (Cost-sharing) ገንዘባችሁን በተመለከተ፤ ምናልባትም በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት (ቢበዛ በሁለት ቀናት ውስጥ) ወደ የባንክ ሂሳባችሁ ገቢ የሚደረግ መሆኑን እንገልጻለን። ከህ.ጤ.ሳ.ኮ ተማሪዎች አገልግሎት ዲን @uogzena