ቀልድ ብቻ™
★ ሰውን ማዝናናት ስራው ያደረገና ሰዎችን በማሳቅ የተጨበጨበለት ብቸኛው ቻናል°😎👏 ° የተመረጡ ቀልዶች እንደወረዱ ያገኛሉ°🤝😉 ° DM FOR PROMOTION | CEO - @Muba_Jr | @pop_Muba
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ቀልድ ብቻ™
Channel ቀልድ ብቻ™ (@mudmeyaz) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 88 850 subscribers, ranking 457 in the Humor & Entertainment category and 345 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 88 850 subscribers.
According to the latest data from 28 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -1 828 over the last 30 days and by -98 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 5.80%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.08% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 5 156 views. Within the first day, a publication typically gains 1 851 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 73.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“★ ሰውን ማዝናናት ስራው ያደረገና ሰዎችን በማሳቅ የተጨበጨበለት ብቸኛው ቻናል°😎👏
° የተመረጡ ቀልዶች እንደወረዱ ያገኛሉ°🤝😉
° DM FOR PROMOTION | CEO - @Muba_Jr | @pop_Muba”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 29 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Humor & Entertainment category.
መውለድ ባለመቻላቸው የእሷም የእሱም ቤተሰቦች እንዲፋቱ በፈረዱባቸው ነብሶችመሀል የተደረገ ወግ (መሪር ሀዘን አለበት ፊታቸው) እኔ:-ቀጣይ አመት በፍርድቤት እንፋታለን አይደል እሷ:-አዎ 1 አመት ይቀረናል እስከዛ እንፋቀር እኔ:-ማን ያውቃል ደግሞ ሳንፋታ በፊት ምፅአት ደርሶ ሲኦል እንወርድ ይሆናል፤የታባቱ ካንቺ ጋር ከሆነ። አንድ አመቱም አለፈ ምፅአቱም ቀረ።ፍቺውም ተከናወነ። ደብዳቤ ፃፍኩላት።"አለሽ ወይ" ጌታም አንዳንዴ ይጨክናል መሰል፤ገሀነም ማለት ከወደዱት አለመክረም እንደሆነ ለምን ከመጀመሪያው አልነገረንም።እንድንሰናዳ።የወደድነውን ስናጣ እንባ እንዳይቀድመን።ያፈቀረንን ስንሸኝ ሙሾ ሳይሆን እስክስታ እንድንወርድ ለምን ከመለየት የባሰ ሲኦል እንዳልሰራ አላሳወቀንም?ተይው ብቻ እግዚሀር ያውቃል።መውለድሽን ሰማሁ....ችግሩ ከኔ ነበር ማለት ነው።አየሽ ፍቅር ብቻውን ደስታ አያመጣም ማለት ነው?ብዬ እንዳላስብ ደግሞ ካንቺ ጋር የሆንኩት ትዝ ሲለኝ ጥርሴ ላመል ይፈግጋል።በዛኛው ፅንፍ ደግሞ የፍቅር ርችት ልጅ ነው እና ፍቅር ያለ ልጅ ደመራ የሌለው መስቀል ነው እና ደስታውን ሸራፋ ያረገዋል።እናፍቅሻለሁ ወይ?እግዜር ያውቃል!! #ዳዊት_ጌታቸው_ነኝ_ከ6ተኛA_ክፍል ይ🀄️ላ🀄️ሉን https://t.me/Melkam_lboch1994 https://t.me/Melkam_lboch1994 https://t.me/Melkam_lboch1994
