5killo Jem'a official Channel
Open in Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Show more1 159
Subscribers
+124 hours
+27 days
+130 days
Posts Archive
አላሁ አክበርርር ! አላሁ አክበርርር !
ወንድማችን 100 ብር ለጀመዓችን ገቢ አድርጓል!
አላህ በጀነተል ፊርደውስ ከሚያበሽራቸው ፣ ስራቸውን ከወደደላቸው እነሱም ከሱ የሆነ ዉሳኔን ከወደዱ እና በዛም ከረኩ ባሮቹ ያድርገው !
እህቶች ግን የት ሄዳችሁ ነዉ ??
ረሱል (ሰ.ዕ.ወ): እናንተ የሴት ስብስቦች ሆይ! ሰደቃ አውጡ (ምፅዋት አድርጉ)። ምህረትን መለመንም አብዙ። አብዛኛው የእሳት ሰዎች እናንተ ሆናችሁ ተመልክቼያለሁና።” ብለዋልና!!
አሏህ ይጠብቀን!!
የላ ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+3
አሏህ አክበርርርር!!! 9,300 ብር ደርሰናል!
ለመሳኪኖች ድጋፍ እንስጥ፤ የደስታቸው ሰበብ እንሁን፤ በረመዳን ትልቅ አጅር እንሸምት!
1000626274718 (Abdulfetah Y. Umer A. Hayat F.)
የላካችሁበትን በ @fivekjemaa_bot ላኩልን!
@fivekjemaa
ተክቢርርርር ! አላሁ አክበር !!
ተክቢርርርር ! አላሁ አክበር !!
ተክቢርርርር ! አላሁ አክበር !!
ለጀመዓችን ከአንድ እህት / ወንድማችን 5000 ብር ገቢ ሆኗል!!!
ከእስካሁኑ ሪከርድ የሰበረ ሰደቃ ነው!! ተቀበለላሁ ሚንኩም!
ረሱል (🤎) እንዲህ ብለዋል፡
“ ቅናት የሚፈቀደው: ...አላህ ገንዘብ ሰጥቶት በቀንም በማታ ወጪ በሚያደርግ (ሰደቃ በሚሰጥ) ሰው ላይ ነው።”
ታዲያ በዚህ ያልተቀና በምን ሊቀና ??
አላህ መልካም ስራቸውን ይቀበል! ሰደቃቸው የወንጀላቸው መማሪያ ሰበብ ፤ የፊርደውስን መውረሻም ሰበብ ያድርግላቸው ። በጀነቱም ቤትን ይገንባላቸው ። ዱኒያ አኺራቸውን ያሳምር !
ሰደቃችን 8000 ብር ደርሷል ! አልሀምዱሊላህ !!
አላህ በማይሻር ቃሉ እንዲህ ይለናል፡
የመጸወቱ ወንዶችና፣ የመጸወቱ ሴቶች፣ ለአላህም መልካምን ብድር ያበደሩ ለእነርሱ መልካም ምንዳ አልላቸው፡፡ ( ቁርኣን 57:18)
አሏህን ያበደረ ምንኛ ያማረ ነገርን ሰራ ??
ይህንን የትልቅ አጅር መቋደሺያ እድል እስካሁን ያልተጠቀማችሁ ጊዜው አልረፈደም!
የቲሞችን መሳኪኖችን እናስደስት ! አላህ ባለሰብነው መልኩ ያስደስተናል ።
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
@fivekjemaa
ተክቢርርርር!
አላሁ አክበር! አላሁ አክበር!
" በዱዓ አትርሱኝ '' ብላለች ለጀመዓችን 500 ብር ገቢ ያደረገችው እህታችን!
እህቶቻችን ወደፊት እየመጡ ይመስላሉ!
ሰዉ ቢዘነጋና ቢረሳ ባሪያውን የማይረሳው ጌታ በመላኢኮች ዘንድ በመልካም ያስታውሳት! ፊርደውስን ከሚወርሷት ፤ ከቀብር እና ከጀሀነም ቅጣት ነፃ ከተባሉ ፤ ዱኒያ ላይ መልካም ምሳሌ ከሆኑ ሙተሰዲቃት መሀከል ያርጋት !
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፡‐
“ሰደቃ (ምፅዋት) ከገንዘብ ላይ አታጎድልም። አንድ ባሪያ ይቅር አይልም አላህ የበላይነትን ቢጨምርለት እንጂ። አንድ ባሪያ ለአላህ ብሎ አይተናነስም አላህ ከፍ የሚያደርገው ቢሆን እንጂ።”
ሌሎቻቹስ ምን ትጠብቃላችሁ ??
ሀያ ኢለል ኸይር ! ሀያ ኢለ ሰደቃ!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
"ዱዓ አድርጉልኝ ሀጃ አለብኝ" ብሏል ወንድማችን 300 ብር ለጀመዓው ከሰደቀ በኋላ!
አላህ ያስጨነቀዉን ሀጃ ሁሉ ይፈርጅለት ። የተመኘውን አሳክቶ ካሰበው በላይ ይረዝቀው!
ወንድማችንን በዱዓ አስታውሱት!
የስራው ምንዳ በብዙ እጥፎች እንዲባዙለት፣ በረመዳን ጐዶሎ ለሊቶች ዱዓ እንዲደረግለት እና አላህም ዘንድ ከፍተኛ ምንዳ እንዲሰጠው የማይፈልግ አለን ??
ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም
የ የቲሞች እና መሳኪኖችን እንባ አብሰን ያማረ ዒድ እንዲያሳልፉ ምክንያት እንሁን!
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
+1
1000 + 1000 ብር ለጀመዓቸው!!!!!!!
አላሁ አክበር! አላሁ አክበር!
2100 ብር ደርሰናል!
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡ ( ቁርአን 56፡10)
አሏህ ይቀበላቸው! 🤲 ዱኒያ አኺራቸውን ያሳምር !! 🤲 ለኡማውም የሚጠቅሙ ያድርጋቸው !
ለይለተል ቀድር ከሚከጀልባቸው ለሊቶች መካከል በ 25 ኛው ለይል ላይ ነን እና ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም !
አካውንት፡ 1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
ያስገባችሁበትንም Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
ተክቢር!!!!
አላሁ አክበርርርር !
የጅማ ዩኒቨርሲቲ እህት ወንድሞች ሰደቃውን ሀ ብለው በ 100 ብር ጀምረዋል።
አንድ አማኝ ለሌላው አማኝ እንደ ግንብ ክፍሎች ነው። አንዱ ሌላውን ይጠግናል (ያጠናክራል) : ረሱል (ሰ.ዐ.ወ)
ከተለያየ ግቢ ብንሆንም ኢስላም ነው ገመዳችን ብለው ወንድማማችነታቸውን አስመስክረዋል ። ጀዛኩሙላሁ ኸይራ !
አሏህ ይቀበላቸው ፣ የረመዳንንም ፈድል ይወፍቃቸው ። ለይለተል ቀድርንም ከሚያገኟት ያድርጋቸው ።
ታዲያ በነዚህ በተወደዱ የረመዳን የመጨረሻ ቀናት ለኸይር ስራ የምትሽቀዳደሙ እህት ወንድሞች የታላችሁ?
ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
ተክቢር!!!!
አላሁ አክበርርርር !
የጅማ ዩኒቨርሲቲ እህት ወንድሞች ሰደቃውን ሀ ብለው በ 100 ብር ጀምረዋል።
አንድ አማኝ ለሌላው አማኝ እንደ ግንብ ክፍሎች ነው። አንዱ ሌላውን ይጠግናል (ያጠናክራል) : ረሱል (ሰ.ዐ.ወ)
ከተለያየ ግቢ ብንሆንም ኢስላም ነው ገመዳችን ብለው ወንድማማችነታቸውን አስመስክረዋል ። ጀዛኩሙላሁ ኸይራ !
አሏህ ይቀበላቸው ፣ የረመዳንንም ፈድል ይወፍቃቸው ። ለይለተል ቀድርንም ከሚያገኟት ያድርጋቸው ።
ታዲያ በነዚህ በተወደዱ የረመዳን የመጨረሻ ቀናት ለኸይር ስራ የምትሽቀዳደሙ እህት ወንድሞች የታላችሁ?
ያስገባችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot ላኩልን !
የኸይር ጥሪ - የዒድ ደስታን ለሁሉም እናዳርስ!
ባለፈው ዓመት በናንተ ትብብር ከ43ሺ ብር በላይ በማስተባበር 13 ለሚሆኑ ቤተሰቦች የዒድ ደስታን መፍጠር ችለን ነበር። ዘንድሮም ያንን ታላቅ አጅር ለመድገም ተዘጋጅተናል!
አላህ (ሱብሐነሁ ወተዓላ) እንዲህ ይላል፦
"ገንዘባቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች ምሳሌ፣ ሰባት ዘለላዎችን እንደ አበቀለችና በእያንዳንዱ ዘለላ ውስጥ መቶ ቅንጣት እንዳለባት አንዲት ቅንጣት ነው..." (አል-በቀራህ 261)
⏳ አሁን ካልሆነ መቼ?
ዛሬ የረመዳን የመጨረሻዋ ጁሙዓ ናት! ደግሞም አሽረል አዋኺርል ውስጥ ነው የምንገኘው። በአካባቢያችን ያሉ ደካማ ቤተሰቦች ዒድን ያለ ችግር እንዲያሳልፉ የአስቤዛ እና የኪስ ገንዘብ ድጋፍ እናድርግ፤ ዛሬ የምትለግሷት ትንሿ ሳንቲም ከ83 ዓመታት በላይ እንደሰጣችሁ ተቆጥሮ የጀነት በር ሊሆንላችሁ ይችላል።
ለመሳኪኖቹ "አለንላችሁ" እንበላቸው!
🏦 አካውንት (CBE)
1000626274718
(Abdulfetah Y. / Umer A. / Hayat F.)
የላካችሁበትን Screenshot በ @fivekjemaa_bot በኩል ያድርሱን።
"ዛሬ የምንዘራው ዘር፣ ነገ በቂያማ ቀን ጥላ ይሆነናል።"
@fivekjemaa
ታላቅ የኸይር ስራ ጥሪ!
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ
Al-Baqarah 2:261
مَّثَلُ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمۡوَٰلَهُمۡ فِي سَبِيلِ ٱللَّهِ كَمَثَلِ حَبَّةٍ أَنۢبَتَتۡ سَبۡعَ سَنَابِلَ فِي كُلِّ سُنۢبُلَةࣲ مِّاْئَةُ حَبَّةࣲۗ وَٱللَّهُ يُضَٰعِفُ لِمَن يَشَآءُۚ وَٱللَّهُ وَٰسِعٌ عَلِيمٌ
የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች (ልግስና) ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው (ከዚህ በላይ) ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡
🌟እንዳንዘናጋ የዛሬዋ ጁሙዓ ከረመዳናችን የመጨረሻዋ ጁሙዓ ናት። ዛሬ ደግሞ ከአሽሩል አዋሂር 25ተኛዋ ለሊት ከፊታችን እየጠበቀችን ነው፤ ዛሬን የምትለግሱት ትንሿ ሳንቲም ለ83 ዓመታት ያለማቋረጥ እንደሰጣችሁ ተቆጥሮ የጀነት በር ሊከፍትላችሁ ይችላል።ታዲያ ምን እየጠበቅን ነው.....ሀያያ ያያያያ!!!!!!!...... ለጀምዓችን ፣ የኛን መስጠት ለሚጠብቁ መሳኪን እህት ወንድምቻችን አቤት እንበላቸው..........
🏦 የሰደቃቹትን screenshot በማድረግ ለ @fivekjemaa_bot መላካቹን አትርሱ።
Jemmah account👇👇👇👇
1000626274718 (Abdulfetah Y. Umer A. Hayat F.)
➡️"ዛሬ የምንዘራው ዘር፣ ነገ በቂያማ ቀን ጥላ ይሆነናል።"
@fivekjemaa
ታላቅ የኸይር ስራ ጥሪ!
✨አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ✨✨
Al-Baqarah 2:261
مَّثَلُ ٱلَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمۡوَٰلَهُمۡ فِي سَبِيلِ ٱللَّهِ كَمَثَلِ حَبَّةٍ أَنۢبَتَتۡ سَبۡعَ سَنَابِلَ فِي كُلِّ سُنۢبُلَةࣲ مِّاْئَةُ حَبَّةࣲۗ وَٱللَّهُ يُضَٰعِفُ لِمَن يَشَآءُۚ وَٱللَّهُ وَٰسِعٌ عَلِيمٌ
የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች (ልግስና) ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው (ከዚህ በላይ) ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡
🌙 " ረመዳን አላህ ከሰጠን ትላልቅ ፀጋዎች መሃል አንዱ ነው ፤ስራዎች በእጥፍ ድርብ የሚመነዱበት ፤የአማኞች ካዝና በምንዳ በይበልጥ የሚበለፅግበት ወር ነው። አማኞች በረመዳን በመልካም ስራ ከወትሮ በበለጠ ሊበራቱ ይገባል።በተለይ በዚህ ልዩ ወር ይበልጥ ደግሞ አሽረልአዋሂር ላይ አላህ ባገራልን፣አቅማችን በፈቀደው መሰደቅ አንድ ጀነትን ከሚሻ አማኝ የሚጠበቅ ተግባር ነው።
👉ታዲያ እንደሚታወቀው 5ኪሎ ጀመዓ ባለፈው አመትም እንዳከናወነው ዘንድሮም በአካባቢያችን ያሉ ብዙ ሰዎች ማያውቁዋቸው የተቸገሩ ቤተሰቦችን፣ምስኪኖችን በተቻለ ያክል በዚህ በተከበረው ወር ለመርዳትና እንዲሁም ኢድን ሳይቸገሩ በደስታ እንዲያሳልፉ በማሰብ ከጎናቸው ለመሆን እቅዱን ይዞ መንገዱን ጀምሯል ።
👉ከዚም ባሻገር 5 ኪሎ ጀምዓ በአራት sector ተከፋፍሎ የተለያዩ እቅዶችን ወጥኖ ተማሪዎችን በዲናቸው፤ በ acadamics እንደዚሁም እንደ ኢስላም ያላቸውን ማህበራዊ ግንኙነት በማጠናከር የተሻለ እንዲሆኑ በማነፅ የተለያዩ ግቦችን ሰንቆ እየሰራ ይገኛል ከነዛ ውስጥም የቂርአት ደርሶች፤ ዳዕዋ ፕሮግራሞች፤ አጫጭር ኮርሶች ፤ቱቶር ፕሮግራም፤ ዚያራ ፕሮግራም፤ ኢፍጣር ፕሮግራም.... ጥቂቶቹ ናቸው:: ለእዚህም እየተከናወኑ ላሉ ወደፊትም ለታቀዱ እቅዶቻችን በጀት አስፈላጊ ነው እናም በዚህ አመትም በተመሳሳይ መልኩ መዋጮውን በዚህ በረመዳን ለመሰብሰብ አቅደናል። እንደተለመደው የናንተን ርብርብ እንሻለን። ኒያችንን በማስተካከል የአጅሩ ተካፋይ እንድንሆን ፣ ሁላችንም የምንችለውን እንድናበረክት ፣በዚህ ኸይር ስራ እንድትሳተፍ 5 ኪሎ ጀምዓ ጥሪ ያቀርብላችኋል።
🏦 የሰጠነውን screenshot በማድረግ ለ @fivekjemaa_bot እንላክ።
Jemmah account👇👇👇👇
1000626274718 (Abdulfetah Y. Umer A. Hayat F.)
➡️"ዛሬ የምንዘራው ዘር፣ ነገ በቂያማ ቀን ጥላ ይሆነናል።"
@fivekjemaa
Repost from AAU - Muslim Students Union
እጅግ አስቸኳይ!
የህብረቱ አመራሮች፣ የትምህርት ሚኒስትር ተወካዮች፣ የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ እንዲሁም ሌሎች የደህንነት አካላት በተገኙበት ሰኞ ዕለት ውይይት እንዲደረግ ተወስኗል።
ዝርዝሩን እንመለስበታለን
ጥያቄ አለን!
መልስ እንፈልጋለን!
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
እነኚህ ጥያቄዎቻችን ናቸው ... ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማለት ነው ... መልስ እስኪመጣም እስከ ጥግ እንጠይቃለን ... ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ... ዛሬም ነገም እንጠይቃለን ... ቢሮ ውስጥም በአደባባይም እንጠይቃለን!!!
@aaumsu
መልስ ስጡ !
ጥያቄ አለን አሉ ጀግና እንስቶቻችን ፤
በአካል ባንሄድም...
በእልህ በወኔ ተሞላ ልባችን ::
ለመብት መቆምን በፅናት አሳዩ ፤
ሆዳምን - ከምግቡ...
ሙስሊምን - ከክብሩ በሚገባ ለዩ ::
ለID መቀማት መቆም መቀመጡ ፤
ለስቃይ ለንግልት እጅን የማይሰጡ ::
ሂጃብ ለባሾቹ የአል-ረህማን ባሮች ፤
የሀያዕ ምሳሌ ለክብራቸው ሟቾች ::
ጥያቄ አለን ብለው ከበራችሁ መጡ ፤
መልስ ይፈልጋሉ ቶሎ መልስ ስጡ :: ©️ Sefere Selam Jemeah
Repost from AAU - Muslim Students Union
ጥያቄዎቻችን ምን ምን ናቸው?
1) በመመሪያ የተከሰከሰው የሙስለም ተማሪዎች ሒጃብ (ኒቃብ) በመመሪያ አውቅና ይሰጠው፡ መሠል የመብት ጥሰቶች ሲፈፀሙ የሚቀጣ ድንጋጌም ይውጣ፤
2) ከጁምዓ የሶባት ሰዓት ጀምሮ አስከ ተራዊህ አና ተሐጁድ ድረስ ሴሚስቴር በሴሚስቴር፡ አመት በአመት ጭቅጭቅ አየተነሳ ስለሆነ ያንን የሚቀርፍ አወቃቀር ይዘርጋ፤
3) ላለፋት 18 ወሪት ጨቋኙ መመሪያ መውጣቱን ተከትሱ በደል ለደረሰባቸው ሙስሊም ተማሪዎች ካሳ ይሰጥ፤
4) ባለፋት 18 ወራት ጨቋኝ መመሪያን ከማውጣት ጀምሮ በሙስሊም ተማሪዎች ላይ በደል ሲፈፅሙ የነበሩ የዩኒቨርሲቲው አካላት ተጠያቂ ይሁኑ፤
5) ለለፋት ጊዜያቶች በዩኒቨርሲቲው አመራሮች አናውቅህም በመባል ሕውናው ለተገፈፈው መስለም ተማሪ እና ተወካዮቹ አውቅና ይሰጥ፤
6) ስለ ሙስሊም ተማሪዎች ጥያቄ በማንሳታቸው ብቻ በዩኒቨርሲቲው ክስ የተመሰረተባቸው ተማሪዎችን ዩኒበርሲቲው በይፋ ይቅርታ ይጠይቅ፤
7) በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚሰሩ መሰረተ ልማቶች ኒቃብ የሚለብሱ ሴት ሙስሊም ተማሪዎችን ባገናዘበ እና ባካተተ መልኩ ይሁን።
ጥያቄዎቻችን አነኚህ ናቸው፡፡ አስቸኳይ አና ፍትሐዊ መልስ እንፈልጋለን። አስቸኳይ እና ፍትሐዊ መልስ አስኪመጣ ድረስ አንጠይቃን። አስፈላጊ በሆነው መንገዱ ሁሉ። ዛሬም ነገም፤ ቢሮም በአደባባይም፤ በሁሉም ጊዜ በሁሉም ቦታ እንጠይቃበን ፤ ጥያቄ አለን አንላለን።
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
ተማሪው አቋሙን አሳይቷል!
ለ18 ወራት ጥያቄ አለን! እያለ የነበረውን ተማሪ በመናቅ አላውቃችሁም ሲል ለነበረው ዩኒቨርሲቲ፤ ተማሪው እኛ መብታችንን እንጂ ምግባችሁን አንፈልግም በማለት የመጡ ባሶችን በባዶ ሸኝቷቸዋል፤ የቀረበውንም ምግብ አልበላም ብሎ ጥሎ ወጥቷል!
አሁንም ለዩኒቨርሲቲያችን አመራሮች የምንመክረው፤ የያዙትን ድርቅና ትተው የተማሪውን ፍትሐዊ ጥያቄ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱን ትተው እንዲያወያዩ፤ ጨቋኝ መመሪያውን እንዲያሻሽሉ ነው።
አሁንም እንላለን፡ ጥያቄ አለን! መልስም እንፈልጋለን! መብታችን እስኪከበርም ድረስ ትግላችን ይቀጥላል!
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
ክብሩን የመረጠ !
ትናንት በአደባባይ...
አላውቅህም ብሎ መብቱን የረገጠ ፤
መፍትሄውን ትቶ አማራጭ የሰጠ ::
ለስሜት ጥላቻ እጁን የለጠጠ ፤
"ተሸፍና እንዳላይ" ብሎ የቀወጠ ፤
ዛሬ ምን ተገኝቶ ...
"ላክብራችሁ" አለ ምንኛ ቀበጠ ::
ጥሪያችንን ሰምቶ ልቡ እንዳላበጠ ፤
ይጣራ ጀመረ ነገር ገለበጠ ::
የሰማህ ይመጣል ሆዱን ያበለጠ ፤
እኛ ግን ቀሪ ነን ክብሩን የመረጠ ::
©️ Sefere Selam Jemeah
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
እህቶች ዛሬ ሙሉ የግቢው ሙስሊም ተማሪ ነው የኮራባችሁ! ኢንሻላህ ለጥያቀያችን መልስ እስኪሰጡ ድረስ ያሉበት ሁሉ ሄደን ድምጻችንን ማስማታችንን እንቀጥላለን።
ጥያቄ አለን: ዛሬም ነገም!
ጥያቄ አለን: ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ!!
ጥያቄ አለን: ቢሮ ውስጥም በአደባባይም!
@aaumsu
Repost from AAU - Muslim Students Union
የእህቶቻችን ID ተመልሷል!
ወንድሞች እና እህቶች የእህቶቻችን id ሳይመለስ ንቅንቅ አንልም በማለታቸው የእህቶችን መታወቂያ ለመመለስ ተገደዋል። ነገር ግን የስም ዝርዝራቸውን ይዘዋል፤ እህቶችን ለማስፈራራት የሚደረግን ሙከራ በምንም መልኩ አንቀበልም!!
@aaumsu
