5killo Jem'a official Channel
Open in Telegram
This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0
Show more1 158
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-130 days
Posts Archive
🎉ዛሬ ጁምዓ ነው በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን እናብዛ🎉
إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى
النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّو
عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﷺ
🌟🌟اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم في العالمين إنك حميد مجيد🌟🌟
۩ ከጁምዓ ቀን ሱናዎች፦
➊ መታጠብ
➋ ሽቶ መቀባት(ለወንዶች)
➌ መፋቂያ(ሲዋክ) መጠቀም
➍ ቆንጆ ልብስ መልበስ
➎ ሱረቱል ካህፍ መቅራት
"ሱረቱል ካህፍን በጁምዓ ቀን መቅራት፤ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል የሚበራ ብርሃን (ኑር) ይሆንልሃል/ ይሆንልሻል።"
ይህ ማለት አላህ እስከሚቀጥለው አርብ ድረስ ልብአችንን በብርሃን ይሞላዋል፣ ትክክለኛውንና ስህተቱን የምንለይበትን ጥበብ ይሰጠናል ማለት ነው።
➏ በጊዜ መስጂድ መግባት
➐ ዱዓ እና ሰለዋት ማብዛት ﷺ
‣ በመጨረሻው ሰአት ዱዓ ማድረግ (ማለትም ከአስር በኋላ ኡማውን በዱዓ እናስታውስ, ለወንጀላችን ማበሻ አላህን ምሕረትንም እንጠይቅ)
በውዱ ነብያችን ላይ ሶለዋት ማብዛትንም አንርሳ❤️
اللهم صلِّ وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليماً كثيراً ﷺ
🌟 መልካም ጁምአ🌟
@fivekjemaa
#Ramadan9
Ramadan Daily Virtue -Do Not Delay Tawbah
Yesterday in our Da’wah program, we were reminded of something powerful:
Do not delay returning to Allah - even one minute matters.
The Prophet ﷺ told us the story of a man who killed 100 people. Yet when he sincerely wanted to repent, he was told there is no barrier between him and Allah. He began walking toward a land of righteous people but death came on the way.
Because his heart had truly turned to Allah, and he was closer to the land of obedience by even a handspan, Allah admitted him into Jannah. If he had delayed… even a little… the distance could have been different.
On the other hand, look at the uncle of the Prophet ﷺ, Abu Talib. At his final moments, the Prophet ﷺ begged him to say La ilaha illa Allah, but he refused and he lost the greatest opportunity.
Ramadan is exactly like this.
It is the greatest opportunity placed in our hands an opportunity for forgiveness, for Jannah, for eternal success. If someone refuses a once-in-a-lifetime chance for worldly success, we call him foolish.
Then what do we say about someone who wastes the opportunity for eternal life?
We are not promised tomorrow.
We are not even promised tonight.
People leave class and never return.
Parents rush home for iftar and never reach their children.
So today’s virtue is simple:
✨ Use the opportunity now.
✨ Repent now.
✨ Pray now.
✨ Change now.
Do not delay your tawbah.
Do not postpone your obedience.
Because one minute… can decide everything.
#DailyVirtue
ቀዩ መስመር❗️❗️❗️
• የአላህ ትዕዛዝ የሆነውን ኒቃብ አትልበሱ ማለት ...፤
• ሰጋጅን ከስግደቱ መልስ በጨለማ ደጅ ማቆም ...፤
~ ይህ ቀዩን መስመር መተላለፍ እንጂ ሌላ አይደለም።
እምነታችን ቀይ መስመራችን ነው!
ማንነታችን ቀይ መስመራችን ነው!
ክብራችን ቀይ መስመራችን ነው!
ነጻነታችን ቀይ መስመራችን ነው!
የተሻገረው በርግጥም የማንታገሰውን መምጣት መጥቶብናል። የመጣብንን እንዳመጣጡ የመመለሱ ኃላፊነት ደግሞ በኛ ትከሻ ላይ ወድቋል!!!
ነገ አላህ ፊት መቆም አለ!!! "የኔን ትዕዛዛት ከማክበር በከለከሉህ ሰዎች ላይ ምላሽህ ምን ነበር?" መባል፣ "ከኔ የሆነውን ክብርህን ለመንካት የሞከሩ 'ለት ምን አድርገሃል?" መባል፣ "ቀዩ መስመር ሲታለፍ የት ነበርክ መባል አለ። በዚያ ቀን ምላሽ ከማጣት አላህ ይጠብቀን!!!
በአንድነት ስለመብታችን መታገላችንን እንቀጥላለን።
የእስልምና እያንዳንዱ ሕግጋት ለኛ ድንበሮቻችን ናቸው!
ያንን አልፎ የሚገባን ማንኛውም አካል አንታገስም!!
ቀዩን መስመር አትጠጉት!!!
©aaumsu
We are waiting for you to start our special program, so please hurry up!!
Update:
The program will start sharply at 10:30 PM.
We kindly apologize for any inconvenience. Ustaz Engineer Jibril Akmel will lead the Dawah Program, covering:
* Niqab - Its level in Islam
* Ramadan - Its virtues and guidance
* Muslim Students’ Rights
* General Islamic reminders
Please be on time so we can start together promptly at 10:30 PM. Your presence matters!
🌙 REMINDER: SPECIAL GATHERING & IFTAR – TODAY
📍 Venue: Ambassador
⏰ Program Starts Exactly at 11:00 PM (Before Iftar)
Dear brothers and sisters, we sincerely need you before the iftar time. The discussions and important matters concerning our Muslim student community will take place first — your presence, voice, and support are essential.
Allah says:
“And hold firmly to the rope of Allah all together and do not become divided.”
(Surah al-Imran 3:103)
And the Prophet ﷺ said:
“The believer to another believer is like a building whose different parts support each other.”
(Bukhari & Muslim)
Program Highlights :
• Niqab in Islam – Its Level and Understanding
• Ramadan Da’wah Plan
• Muslim Students’ Rights
• Union Work Report
• Niqab Campus Cases
• Taraweeh & Campus Entry Issue
• Jumu’ah Class Schedule Concerns
• Open Discussion Forum
• Iftar Together
Let us come early, sit together, speak, listen, and stand united as one community for the sake of Allah.
🌙 REMINDER: SPECIAL IFTAR PROGRAM – TODAY
📍 Venue:Ambassador
⏰ Time: 11:00 PM
Tonight is more than just iftar. Along with breaking our fast together, we will discuss important matters concerning our Muslim student community.
Program Highlights:
• Iftar Gathering
• Niqab in Islam – Its Level and Understanding
• Ramadan Da’wah Program
• Muslim Students’ Rights Discussion
• Union Work Report
• Niqab Campus Cases
• Taraweeh & Campus Entry Issue
• Jumu’ah Class Schedule Concerns
• Open Discussion Forum
Join us as brothers and sisters to strengthen our unity, raise awareness, and move forward together for the sake of Allah.
Repost from AAU - Muslim Students Union
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት ሲሰበስበው የነበረውን ፊርማ ከደብዳቤ ጋር አስገባ
•••••••••••••••••••••••
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ላለፉት ጊዜያት ወደ 1141 ከሚሆኑ የዩኒቨርሲቲው ሙስሊም ተማሪዎች የሰበሰባቸውን ፊርማዎች ከደብዳቤ ጋር አስገብቷል።
ህብረቱ በደብዳቤው ላይ በዩኒቨርሲቲው ከ2017 ዓ.ል ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ ባለው የዲሲፕሊን መመሪያ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ኒቃብ እንዳይለብሱ የሚደነግገው አንቀፅ እስካሁን ድረስ ተፈፃሚ መደረጉ በተማሪዎች ላይ ከፍተኛ ቅሬታንና የስነ-ልቦናን ጫና ያሳደረ መሆኑን ገልጿል። የሙስሊም ተማሪዎች ህብረትም ችግሩን ለመቅረፍ በተደጋጋሚ ጊዜ ውይይት ለማድረግ ጥረት ማድረጉናን በዩኒቨርሲቲው በኩል ግን የጉዳዩን አሳሳቢነት ባላገናዘበ መልኩ ችላ እየተባለ እንደቆየም አክሎ አስቀምጧል።
በመቀጠልም ይህ ጥያቄ የሙስሊም ተማሪዎች ጥያቄ መሆኑን ለማረጋገጥ ከ1000 በላይ (1141 የሚሆኑ) ተማሪዎች በገዛ ፈቃዳቸው የፈረሙትን ፊርማ አያይዞ ማቅረቡን የገለፀ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው የጉዳዩን አሳሳቢነት ተገንዝቦ በአስቸኳይ አንቀፅ 6 ንዑስ አንቀፅ 6 ላይ ያለውን የኒቃብ ክልከላን እንዲያነሳና የተማሪዎችን ህገ-መንግስታዊ እና ሰብአዊ መብቶችን በተግባር እንዲያከብር አሳስቦ ተቋሙ ሊዚህ የተማሪዎች ድምፅ በአፋጣኝ አዎንታዊ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ ተማሪዎች በሚሰማቸው ቅሬታ ለሚፈጠሩ የትኛውም አለመረጋጋቶችና ሂደቶች ህብረቱ ምንም አይነት ሀላፍትና እንደማይወስድና ሀላፍትናው የዩኒቨርሲቲው እንደሆነ አስቀምጧል።
መብቶቻችንን ለማስከበር ከአሁን በኋላ የቀረን ምንም አይነት ትዕግስት የለም!!!
@aaumsu
#Ramadan7
ጥያቄ፡- “ሶውሙል ዊሷል” (ለተከታታይ ቀን ሳያፈጥሩ መጾም) ማለት ምንድን ነው? ሱና ነው?
መልስ :-
“ሶውሙል ዊሷል” ማለት ለሁለት ቀናቶች በተከታታይ ሳያፈጥሩ አያይዞ መጾም ማለት ነው፡፡ ነብዩ صلى الله عليه وسلم ከዚህ አይነቱ ድርጊት ከልክለዋል ::
"من أراد أن يواصل فليواصل إلى السحر" “በተከታታይ አያይዞ መጾም የፈለገ እስከ ሱሁር ብቻ ማያያዝ ይችላል፡፡” البخاري:١٩٦٣ ቡኻሪ፡1963እስከሱሁር ማያያዝ ሸሪዓዊ ሳይሆን ለፈለገ ሰው ተፈቅዶለታል ማለት ነው፡፡ ረሡል صلى الله عليه وسلم ፊጥርን በማፋጠን ሰዎችን አነሳስተዋል
"لايزال الناس بخير ما عجلو الفطر" البخاري:١٩٥٧، ومسلم : ١٠٩٨ “ሰዎች በመልካም ከመሆን አይወገዱም ፊጥርን እስካፋጠኑ ድረስ፡፡” ቡኻሪ፡1957,ሙስሊም፡1098ነገር ግን እስከ ሱሁር ድረስ ብቻ ሳያፈጥሩ መቆየትን ፈቀዱላቸው፡፡ “አንተ ሳታፈጥር በተከታታይ ትጾም የለ?” በማለት ሰሃቦች ረሡልን صلى الله عليه وسلم ጠየቋቸው፡፡ እርሳቸውም "إني لست كهيأتكم" “እኔ እንደናንተ አይደለሁም፡፡” የሚል ምላሽ ሰጧቸው፡፡ ቡሃሪ :1963 Ramadan Daily Virtue — Shukr (Gratitude) Allah says about the people of Sheba (Saba’):
“Eat from the provision of your Lord and be grateful to Him - a good land and a Forgiving Lord.” (34:15)But when they turned away and became ungrateful, Allah sent upon them the flood - and their blessings were destroyed. They had gardens and security. We have something greater. Brothers and sisters… Look at your ni‘am (blessings): 🌙 You are Muslim - Alhamdulillah ala ni‘mat al-Islam(the greatest blessing). 📚 You are educated. 🕌 You have access to Qur’an, knowledge, and reminders. 🤲 You are alive in Ramadan. 👉 Wallahi, some people search their whole lives for what you have today. Shukr protects what you have. Ingratitude slowly takes it away. 👉 Today’s Dhikr of Shukr (Repeat Often) "اللهم أعنّي على ذكرك وشكرك وحسن عبادتك" Allahumma ainni ala dhikrika wa shukrika wa husni ibadatik “O Allah, help me to remember You, thank You, and worship You in the best way.” Let us not be like Saba’. Let us be people of Alhamdulillah. #RamadanQA #DailyVirtue
🌙✨ SPECIAL IFTAR PROGRAM – THIS WEDNESDAY, FEBRUARY 25 ✨🌙
Assalamu Alaikum dear brothers and sisters,
This is not just an iftar…
This is a special gathering of Muslim students — a night of unity, discussion, awareness, and brotherhood.
🔹 Many important programs are also prepared:
🕌 Niqab in Islam – Understanding its level and position in our deen
📢 Ramadan Da’wah Program – Our plan to spread goodness on campus
🍁 Our Rights as Muslim Students– Open discussion
🍁 Union Report – What has been done so far
🍁 Niqab-related campus cases – Updates and discussion
🍁 Taraweeh Salah & Campus Entry Issue – Addressing the university matter
🍁 Jumu’ah Class Schedule Concerns
…and other important student matters.
This is a platform where we sit together as brothers and sisters, speak openly, listen respectfully, and strengthen our unity.
🍽 And of course… we will break our fast together in a beautiful atmosphere of brotherhood and sisterhood.
Your presence matters.
Your voice matters.
Your unity matters.
📍 Don’t miss this SPECIAL IFTAR PROGRAM
📅 Wednesday – February 25
👉Venue: Ambassador
🍁 The program starts at 11:00PM (LT)
Let us come together for the sake of Allah, for the strength of our community, and for a better Ramadan ahead.
Do not be absent. Do not be late. Your presence is not just attendance — it is strength, unity, and responsibility. We need every single one of you.
Share it. Invite others. Be there. 🌙
Repost from CTBE Student Council 2018 E.C Official
our campus security head informed us that they couldn't agree with their Highers, so we couldn't make it .
we are so sorry.
Repost from 6Kilo Jemea Qira'at Channel
ትላንት በነበረው ኢፍጣር ላይ አስፈጣሪ አካላት ወጣ ያሉ ተግባር ሲያደርጉ ነበር። ተግባራቸው የመስጅዱም የጀመዓችንም እውቅና ባይኖረውም በተለይ በጀመዓ አዝካር ሲያስብሉ (እሕቶችን) እና ብዙ ፎቶዎችን (እህቶችንም ጭምር) ሲያነሱ ነበር።
ምናልባት እዚህ ቦታ የምትገኙ ከሆነ ጠንቀቅ ማለት ያስፈልጋል።
~በዲናችን በጀመዓ አዝካር ማለት (الذكر الجماعي) አዲስ መጤ ቢድዓ ነው። የአህለሱና ዑለሞች ይሄንን በሰፊው ይኮንናሉ። ከነብያችንም ይሁን ከሰሀቦች የተገኘ ምንም ማስረጃ የለም። እንዳውም ይሄን ሲከለክሉ ነው የምናገኘው።ስለዚህ በግሩፕ ሆኖ የጠዋት እና የማታ አዝካር ይሁን፤ ከሶላት በኋላ ተሰብስቦ አዝካር ማለት ቢድዓ ነው። በተለይ በዚህ የረመዿን ወር ከእንደዚህ አይነት የጥመት ተግባር መራቅ ይገባል።
⚡️የተከለከለው አዝካሩ ሳይሆን በጀመዓ አዝካር ማለቱ እንደሆነ ልብ በሉ።
~ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሚያስፈጥሩ አካላት ብዙ ፎቶዎችን ሲያነሱ ነበርና በተለይ እህቶች ጠንቀቅ በሉ!
አሏሁ አዕለም
@qireat6k
Repost from AAU - Muslim Students Union
መብታችን ለድርድር አይቀርብም፤ ትዕግስታችንም ፍርሃት አይደለም!
ትናንት በግልጽ እንደተመለከትነው፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ለቀረቡት መሠረታዊ እና ሕገ-መንግስታዊ ጥያቄዎች በሙሉ "አይሆንም" የሚል ደንቆሮ ምላሽ ሰጥተዋል። ይህ ምላሽ የተማሪውን ድምጽ ከመናቅ ባለፈ፣ በግቢው ውስጥ ለሚፈጠረው ለማንኛውም አለመረጋጋት አስተዳደሩ ኃላፊነቱን እንደሚወስድ በግልጽ ያሳየበት ነው።
እኛ የጠየቅነው ችሮታ አይደለም፤ በሀገሪቱ ሕገ-መንግስት የተረጋገጠልንን የእምነት ነፃነት እና ሰብዓዊ ክብር እንዲከበርልን ነው። ነገር ግን የአስተዳደሩ ምላሽ ግልጽ መልዕክት አለው፦ "መብታችሁን አናከብርም፣ ማንነታችሁንም አንቀበልም" የሚል።
ከእንግዲህ ትዕግስታችን መልክ ይለወጣል! እስካሁን በሄድንበት መንገድ አንቀጥልም!
ተማሪዎች በሌሊት ብርድ ሜዳ ላይ እንዲወድቁ ማድረግ፣ የጁምዓ ሰላትን ሆን ብሎ ማወክ እና የሴት እህቶቻችንን አለባበስ መገደብ በማንነታችን ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው። ይህንን ጥቃት ዝም ብሎ የሚቀበል ትውልድ የለም።
ዩኒቨርሲቲው "ሕጋዊ አይደላችሁም" የሚለውን ሰበብ የሚጠቀመው መብታችንን ለመጨፍለቅ እንደሆነ እናውቃለን። ለዓመታት ሲያውቀን የኖረ ተቋም ዛሬ ማንነታችንን ሊክድ አይችልም። የሰላማዊ መንገድ አማራጮችን ሁሉ ዘግቶ፣ ተማሪውን ወደ አላስፈላጊ ውጥረት እየገፋ ያለው ራሱ የዩኒቨርሲቲው አመራር ነው። ለሚፈጠረው ማንኛውም ውጤት ተጠያቂው ተቋሙ መሆኑን ካሁኑ ይወቀው!
አሁን የምንገኘው በቃል ትግል ላይ ብቻ አይደለም። ማንነታችንን ለማስከበር በጋራ የምንቆምበት ወቅት ላይ ነን። እያንዳንዱ ሙስሊም ተማሪ ከመቼውም ጊዜ በላይ በንቃት እና በአንድነት እንዲጠባበቅ ጥሪ እናቀርባለን።
መብታችንን እስክናገኝ ድረስ ወደ ኋላ አንልም!
ክብራችንን አንሸጥም!
የመጨረሻው ድል የሰላማዊ ታጋዮች ነው!
@aaumsu
#Ramadan6
ጥያቄ: በረመዳን ወር ኢሻን ልትሰግድ መስጅድ ስትገባ ኢማሙ ተራዊህ እየሰገዱ ብታገኛቸዉ በኢሻ ሰላት ኒያ ከእነሱጋ ልስገድ ወይስ ሌላ ጀመዓ እስኪመጣ ልጠብቅ???
መልስ
የኢሻን ስላት ነይተህ ተራዊህ ከሚሰግዱት ጋር ትሰግዳለህ እነሱ ሲያሰላምቱ ትቆም እና የቀረዉን ረክዓ ትሞላለህ
Ramadan Daily Virtue – The Sweetness of Qiyam al-Layl
The Messenger of Allah ﷺ said: “Our Lord, Blessed and Exalted, descends every night to the lowest heaven during the last third of the night and says: Who is calling upon Me so I may answer him? Who is asking Me so I may give him? Who is seeking My forgiveness so I may forgive him?” — Narrated by Abu Hurayrah (رضي الله عنه), reported in Sahih al-Bukhari and Sahih Muslim While most of the world is asleep… While beds are warm and dreams are sweet… If we choose the comfort of speaking to Allah over the comfort of our pillow… If we leave our bed for just two raka‘at… It becomes a path to something rare - path to Halawat al-Iman (the sweetness of faith). But we must remember… Sometimes we do not feel it immediately. Sometimes our sins stand as barriers. Sometimes our hearts are heavy because of what we allowed into them. Yet Qiyam al-Layl is the cure. Every night you stand… Every tear you force… Every sincere istighfar you whisper… You are removing those barriers. And slowly… the heart becomes alive again. In that silence… When your forehead touches the ground… When your heart whispers secrets only Allah hears… There is a pleasure that no dunya can give. 👉 Tonight’s Ramadan Challenge: Pray at least 2 raka‘at before Fajr. Make one sincere dua. Cry if you can. Even force your heart to speak. #RamadanQA #DailyVirtue
