Intrance result.neaea.gov.et
Open in Telegram
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም! ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ። የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! @intrancresult ሀሳብ @TheRsultBot
Show more3 656
Subscribers
-324 hours
-147 days
+73730 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+30
in 0 channels
August '26
+859
in 0 channels
Get PRO
July '26
+91
in 0 channels
Get PRO
June '26
+45
in 0 channels
Get PRO
May '26
+34
in 0 channels
Get PRO
April '26
+12
in 0 channels
Get PRO
March '26
+20
in 0 channels
Get PRO
February '26
+18
in 0 channels
Get PRO
January '26
+22
in 0 channels
Get PRO
December '25
+16
in 0 channels
Get PRO
November '25
+21
in 0 channels
Get PRO
October '25
+55
in 0 channels
Get PRO
September '25
+1 118
in 0 channels
Get PRO
August '25
+95
in 0 channels
Get PRO
July '25
+57
in 0 channels
Get PRO
June '25
+26
in 0 channels
Get PRO
May '25
+19
in 1 channels
Get PRO
April '25
+21
in 1 channels
Get PRO
March '25
+21
in 0 channels
Get PRO
February '25
+37
in 0 channels
Get PRO
January '25
+41
in 0 channels
Get PRO
December '24
+56
in 0 channels
Get PRO
November '24
+111
in 0 channels
Get PRO
October '24
+119
in 0 channels
Get PRO
September '24
+1 403
in 0 channels
Get PRO
August '24
+270
in 0 channels
Get PRO
July '24
+99
in 0 channels
Get PRO
June '24
+48
in 0 channels
Get PRO
May '24
+70
in 0 channels
Get PRO
April '24
+59
in 0 channels
Get PRO
March '24
+61
in 1 channels
Get PRO
February '24
+6
in 0 channels
Get PRO
January '24
+13
in 1 channels
Get PRO
December '23
+16
in 1 channels
Get PRO
November '23
+35
in 1 channels
Get PRO
October '23
+512
in 1 channels
Get PRO
September '23
+94
in 0 channels
Get PRO
August '23
+81
in 0 channels
Get PRO
July '23
+207
in 0 channels
Get PRO
June '23
+57
in 0 channels
Get PRO
May '23
+62
in 0 channels
Get PRO
April '23
+37
in 0 channels
Get PRO
March '23
+24
in 0 channels
Get PRO
February '23
+640
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 September | +2 | |||
| 08 September | +4 | |||
| 07 September | +4 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | +4 | |||
| 04 September | +1 | |||
| 03 September | +5 | |||
| 02 September | +5 | |||
| 01 September | +4 |
Channel Posts
#WolkiteUniversity
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ነባር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ መደበኛ እና ተከታታይ መርሐግብር ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀናት መስከረም 04 እና 05/2019 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
በሀትምህርት ሚኒስቴር የምትመደቡ አዲስ ገቢ መደበኛ እንዲሁም በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተከታተላችሁና የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች መግቢያ መስከረም 07 እና 08/2019 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
| 2 | #BongaUniversity
በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆናችሁ መደበኛ መርሃግብር ተማሪዎች በሙሉ፡፡
የተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደው መስከረም 7 እና 8 በመሆኑ በእነዚህ ቀናት በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እንገልፃለን ::
👉በተጨማሪም በ2018 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የሪሜዲያል ፕሮግራም ሲከታተሉ ለነበሩና በ2019 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርሲቲው አዲስ ለሚገቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ወደፊት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
👉 ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 62 |
| 3 | #MekdelaUniversity #ጥሪማስታወቂያ
የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ :-
የ2019 የትምህርት ዘመን የምዝገባ ጊዜ መስከረም 7 እና 8/2019 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ትምህርት የሚጀምረው መስከረም 11/2019 ዓ.ም ስለሆነ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ፡-
በ2019 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች እና በ2018 ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን በቀጣይ እናሳውቃለን
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባ በዋናው ጊቢ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባ በመካነ ሰላም ጊቢ ይከናወናል።
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 45 |
| 4 | #SelaleUniversity #ጥሪማስታወቂያ
ለነባር (2ኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ) የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
እንኳን ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ እያልን ምዝገባ የሚካሄደው መስከረም 7-8/2019 ዓ.ም መሆኑን እናስታውቃለን::
ማሳሰቢያ:-
👉 ማንኛውም ተማሪ "National ID" ይዞ መምጣት ያለበት መሆኑን፤
👉 ከተጠቀሰው ጊዜ አስቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን::
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 34 |
| 5 | #OdaBultumUniversity
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ተማሪዎች የ2019 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚካሔደው መስከረም 07 እና 08/2019 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
ትምህርት መስከረም 11/2019 ዓ.ም ይጀመራል ተብሏል።
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ ማለፍያ ነጥብ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች፤ ለ2019 ዓ.ም አዲስ ገቢ (ፍሬሽማን) ተማሪዎች ምደባ በትምህርት ሚኒስቴር ይፋ ሲደረግ ወደፊት በሌላ ማስታወቂያ ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ተገልጿል፡፡
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 31 |
| 6 | #WerabeUniversity
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ነባር የቅድመ እና ድኅረ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች የ2019 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 08 እና 09/2019 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ገልጿል፡፡
በቅጣት ምዝገባ የሚደረገው እና ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም 11/2019 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
በ2019 ዓ.ም ከትምህርት ሚኒስቴር የምትመደቡ የአንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ተማሪዎች እንዲሁም በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም በወራቤ ዩኒቨርሲቲ ያጠናቀቃችሁና የማለፊያ ነጥብ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ወደፊት የሚገለፅ መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 36 |
| 7 | #DebraBirhanUniversity
የተማሪዎች ጥሪ ማስታወቂያ!!
ለደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ፤በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ እና መሃል-ሜዳ ካምፓስ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ለነበራችሁ ነባር የቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ መደበኛና ኤክስቴንሽን ተማሪዎች የ2019 ዓ.ም የምዝገባ ጊዜ መስከረም 7 እና 8/2019 ዓ.ም ስለሆነ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳወቅን ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪን የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡
የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ወደፊት የሚገለጽ ስለሆነ በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን ።
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 160 |
| 8 | #MekelleUniversity
መቐለ ዩኒቨርሲቲ የነባር የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የ2019 ትምህርት ዘመን ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት መስከረም 09 እና 10/2019 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በመሆኑም ነባር ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት ሪፖርት እንዲያደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 151 |
| 9 | No text... | 274 |
| 10 | በእድሜህ መጨረሻ የምትረዳቸው ነገሮች:-
1.ህይወትህን የመቀየር ኃላፊነት ያንተ እንደነበረ
2.የሆነ ጊዜ ምን ይለኛል ብለህ የፈራሃቸው ሰዎች አሁን ከጎንህ እንደሌሉ
3.በሙሉ አቅምህ ብትኖር ህይወትህ ምን ሊመስል እንደሚችል ማሰብ ትጀምራለህ
4.ሁሉም ደስታ ስኬት ውስጥ ሳይሆን እያንዳንዱ የህይወትህ መንገድ ላይ እንደነበር
5.ለጤናህ ትኩረት መስጠት እንደነበረብህ ይገባሃል
6.እናትና አባትህ ምን ያህል ይሳሱልህ እንደነበር ይገባሃል
-ሳይረፍድ በጊዜ እያንዳንዱን ቀን በሙሉ አቅም፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ትኩረት ኑር።
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 355 |
| 11 | ♥️💌...
እናት
.
ጒደኛ ሲወድህ ኪስ ይመለከታል
የጎደለብህ ቀን ቤቱ ይከተታል
ሚስት ስታፈቅር ደምግባት ታያለች
የረገፈ ለታ ትታህ ትሄዳለች
ዘመድም ሲያፈቅር ዝናን ተመልክቶ
ጀርባውን ይሰጣል ቀን ሲጥልህ አይቶ
እናት ስታፈቅር የላትም ዳርቻ
ነፍሷን ትሰጣለች እሷ ላንተ ብቻ።
ከወደዳችሁት❤️🥰👌🤩👏 | 616 |
| 12 | #MoE
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ።
የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው።
- በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣
- የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣
- ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች
- ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
#MoE
ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 699 |
| 13 | ⚠️በሬሜዲያል ውጤት ላይ ቅሬታ ያላቹ አሁኑኑ አቅርቡ
ቅሬታ ማቅረቢያው መስራት ጀምሯል
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 726 |
| 14 | ⚠️ሰበር ዜና የ2018 ሪሜዲያል ውጤት ተለቋል
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 743 |
| 15 | My Top 5 Horror Movies:-
1_ከእናቴ ጋር ገበያ መሄድ💀
2_ከእናቴ ጋር Church መሄድ😭
3_ከእናቴ ጋር ሰርግ መሄድ😬
4_አባቴን ስራ ማገዝ በተለይ ቀለል ያለ ስራ ነው ካለ ነገር ተበላሸ🤦🏻🥴
5_እናትና አባቴ "ስትመጣ እናወራለን" ሲሉኝ(በዛው በሊቢያ ስደት ጀምሬያለሁ)🚶🏻➡️😭 | 720 |
| 16 | ወገን እቺን ልጅ የmaths እዉቀት እንደት አየችሁት?
Maths ይሄን ያህል ቀላል ነው እንዴ?
ወይስ እኛየተማርነው Maths ትምህርት ይለያል?
ሀሳባችሁን በcomment
ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 860 |
| 17 | ከተማሪዎች የመጣ ቅሬታ⚠️
ለትምህርት ሚኒስቴር
ጉዳዩ፦ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እንደገና እንዲጣራ ስለመጠየቅ
ክቡራን የትምህርት ሚኒስቴር ኃላፊዎች፣
እኛ የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ስንሆን፣ የተሰጠን የፈተና ውጤት ከጠበቅነውና ከፈተናው በፊት ካደረግነው ዝግጅት ጋር በጣም የሚለያይ ሆኖ በማግኘታችን፣ ውጤታችን እንደገና በጥንቃቄ እንዲጣራልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከእኛ መካከል Natural Science እና Social Science ተማሪዎች የምንገኝ ሲሆን፣ በNatural Science ዘርፍ Maths፣ Biology፣ Physics፣ SAT እና Chemistry፣ በSocial Science ዘርፍ ደግሞ SAT፣ Economics፣ Geography፣ History እና Maths በትጋት ተዘጋጅተን ፈተናውን ወስደናል።
ሆኖም ያገኘነው ውጤት ከጠበቅነው ውጤት ጋር በእጅጉ የሚለያይ በመሆኑ፣ የፈተና መልስ ወረቀቶቻችን፣ የተመዘገቡ ውጤቶች እና የውጤት ሂደቱ በድጋሚ በጥንቃቄ እንዲመረመሩልን እንጠይቃለን።ይህ ጥያቄ የአንድ ተማሪ ብቻ ሳይሆን፣ ተመሳሳይ ችግር ያጋጠማቸውን ተማሪዎች በመወከል የቀረበ የጋራ ጥያቄ ነው። ስለሆነም ጉዳዩን በተለየ ትኩረት በመመልከት፣ ተገቢውን የውጤት ድጋሚ ምርመራ እንዲደረግልን እንጠይቃለን።
ስለዚህ ጥያቄያችንን ተመልክታችሁ፣ የፈተና ውጤታችን በድጋሚ እንዲጣራ እና ትክክለኛው ውጤታችን እንዲረጋገጥልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከአክብሮት ጋር፣
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 954 |
| 18 | ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 902 |
| 19 | የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን አስቀድሞ ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ማዛወር፣ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፤ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በሚኒስቴር መ/ቤቱ በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብ መሆኑን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በሚኒስቴር መ/ቤቱ የተመደቡ ተማሪዎች በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየተማሩ ያሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በተደረገ ጥናት፣ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ዕውቅና ውጪ ዩኒቨርሲቲዎች ባልተሰጣቸው ስልጣንና አግባብነት በሌለው ሁኔታ ተማሪዎችን ከተመደቡበት ውጭ የመቀያየር ሥራ እነደሚሠሩ አረጋግጧል፡፡
ይህም ህብረ-ብሄራዊነትን የሚጉዳና የእኩልነት መብትንና ፍትሃዊ አሠራርን የሚፃረር ሆኖ እንደተገኘ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በመሆኑም በትምህርት ሚኒስቴር ምደባ የተሰጣቸውን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕውቅና ውጪ በምንም አይነት ሁኔታ አስቀድሞ ከተመደቡበት ማዛወርም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አሳስቧል፡፡ ይህን ውሳኔ ጥሶ የተገኘ የዩኒቨርሲቲ አመራር ተጠያቂ እንደሚሆኑም ሚኒሰቴሩ አስገንዝቧል፡፡
ለተፈታኞች ሼር አርጉላቸው!
Join🔗🔗🔗
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor | 1 099 |
| 20 | በድብቅ የተቀረፀ photo 🙆♂😅 | 1 201 |
