"كــن داعــيـا للإسـلام بـالكـتـاب والـسـنـة وبـفـهـم السـلف الصالح"
Closed channel
በዚህ ቻናል የምናስተላልፈው በሱና ኡስታዞች የሚሰጡ ደርሶችን፣ እና ገሳጭ የሆኑ የዑለማዎችን ምክር፣ አንዳንድ አነቃቂ የሆኑ ፁሁፎችን ይሆናል። من أحب أن لا ينقطع عمله بعد موته فلينشر العلم {ابن الجوذي رحمه الله /التذكرة(٥٥) https://t.me/+GKgfNVqJP_thNDg0
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
1 914
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
تفسير_سورة_الكافرون_تفسير_مسير_من.m4a2.44 KB
Hi -Negin., Welcome to የኡስታዝ ኸድር አሕመድ የኦንላይን ተማሪዎች እንግዳ መቀበያ የሚቀሩት ኪታቦች የቋንቋ የዐቂዳ የፊቅህ ጉርፑን ለመቀላቀል ጆይን ይበሉ ። group
🗓 Today : Thursday 4 May 2023
⏰ Hour : 09:40
This message will be deleted after 3 minutesHi Tofik,Ummu,Mkiya Mohammed shanko,Jafer,Summer,BATA Con Engineering,18797,Abd,umu amar,ግልድም,አላ ቢዚክርላህ ትጥምኢና ቁሉብ,አማኝ ወንድ ሚስቱን አይበድልም,Wudeta eska janat,4444,እናት,Hanan,salih,ለአለሙ ንጉስ እኳንስ ለሳቸው:,Edlawit,ሳይሰገድብ ስገድ ወንድሜ & እህቴ., Welcome to የኡስታዝ ኸድር አሕመድ የኦንላይን ተማሪዎች እንግዳ መቀበያ የሚቀሩት ኪታቦች የቋንቋ የዐቂዳ የፊቅህ ጉርፑን ለመቀላቀል ጆይን ይበሉ ። group
🗓 Today : Friday 28 July 2023
⏰ Hour : 12:12
This message will be deleted after 3 minutesየዘገየ ልጅና የዘገዬ ተስፋው‼️
-----------------------------------
«ፅሁፉን ከለጠፈው በኋላ አጥፍቶታል ግን አቋምክን አውቀናል እናመሰግናለን።»👉ቦሩ ሜዳ ለወሎ ሙስሊሞች ስስ እጅግ አደገኛው ጉዳይ ከመሆኑም በላይ በዘግናኝ ሁኔታ ደማቸው የፈሰሰበት #በሙስሊምነታቸው የታደኑበትና በፅናት የሞቱበት 👉የላኢላሀ-ኢሏህ አርማ ነው‼️ በገዛ ሜዳችን ላይ የተደረገ የግፍ ውሳኔና ድፍን የወሎን ሙስሊም ዋጋ ያስከፈለ ከባድ የማይረሳ ጠባሳ መሆኑን ልብ ልትሉ ይገባል። አፄ ዮሐንስ በወሎ ሙስሊሞች ላይ የፈፀመውን ግፍ ማንም በየትም ሊያስተባብለው አይገባም ይህን የደም አሻራ ማስተባበልና ታሪኩን ለማቅለል መሞከር የበለጠ ቂም መጠንሰስና ደጋግመን እንድናስታውሰውና ክፍተቱ እንድሰፋ ከማድረግ ውጭ መላ የለውም። የዩሀንስ በደልና ግፍ «The world's worst massacre»የአለም ዘግናኝ ጭፍጨፋ ተብሎ ለሌሎች አንባ ገነኖች መማሪያ የሚሆን እንጂ ለማደብዘዝ የሚሞከርበት ሒደት ፍፁም ከዓውድ የወጣ የመሀይሞች አካሔድ ነው። የዩሀንስ ግፍ አንባ-ገነንነትን ቁንጮ ያስመሰከረና የወሎን አቂዳዊ ፅናት ያሳዬ ውድመት ሲሆን ይህን ሀገር ያወቀውን ሐቅ ማደብዘዝ #ጠበቃ ነኝ ከሚል አካል መስማት ምን አይነት የበደል ጥማት እንዳለበት ከማስመስከር ያለፈ ጥቅም የለውም።
የአፄ ዩሀንስ የቦሩ ሜዳ ተግባር ወሎዬነት የተፈተነበት ታሪክ የማይረሳው ዘመን ነው!!በዚህ የሙስሊሞች ስቃይና የበደል ሜሞሪ ለማስተባበል መሞከር ከግድያ አይተናነስም እጅግ ክፉ ነው‼️ የቦሩ-ሜዳ ግፍና ጭፍጨፋ በታሪክ የተሰነደ፣በደም ጂረት የተገመደ ፣ከልጅ ልጅ የተላለፈ፣ በፅናት የተጠለፈ፣ በስነ-ቃል የተሞረደ፣ በግፍ የተፈረደ መጥፎ ትውስታ ነው አትንኩት ያመናል። ለአፄው የቦሩ ሜዳ ግፍ ለተፈፀመው ነውር እና ግፍ የወሎ ህዝበ-ሙስሊም በአውፍታ ያለፈው በፍፁም አይደለም ..በደሉን ጠጥቶ ትዕግስትን ከእምነቱ ተምሮ በፀጥታ እየኖረው ያለ ግፍ እንጂ ታሪካዊ ካሳም የጠየቀበትም ሆነ ቁርሾ ቋጥሮ ላወራርድ ያለበት ታሪካዊ ክስተት በፍፁም የለም ይህ ለማንም መታወቅ አለበት።
👉ታዲያ ዛሬ የዘገየ ልጅ ዘግይቶ መጥቶ ምንድን ነው የሚለን⁉️በዚያ የግፍ ቦታ ላይ መስጅድ እንዳይኖር መከልከል ለህዝበ-ሙስሊሙ የሚኖረው ትርጉም ሌላ ነው!! በዚህ የመንግስት አካል እና የህዝቡ ግጭት መካከል ጣልቃ ገብቶ ትናንታዊ ትርክት ወይም ሃሳዊ አቻ ወግ መጠረቅ አቅለኛ ከሆነ #ወሎዬ በጭራሽ መስማት አይጠበቅም ነበር ግን ከዘገዬ ልጅ ሰማን ጥሩ ነው። 👉..ለመሆኑ ማነው ወሎን እያተራመሰ ያለው⁉️ ሙስሊሙን የሚያገልና የሚገድል፣በደም ያቆየውን ቦታ የሚቀማ፣መስጂድ የሚያፈርስ ወይስ አንገቱን ደፍቶ የተቀመጠው#ሙስሊም_ወሎዬ...⁉️ ....በመጀመሪያ የዩሀንስን ግፍ እንደማንረሳው ገብቶህ ወሎ ወሎ በማለት የደበቅከውን የውስጥህን ሸፍጠኛ ክፉት ስለነገርከን አንተንም ሆነ መሰሎችህን እናመሰግናለን። «ሲቀጥል ጠበቃ ነኝ ከሚል አካል ይህን አይነት ንፅፅር ማቅረብ ለፍትህ ቦታ እንደሌለህና የአንባ-ገነኖች፣ የጨቋኞች፣ የበዳዮች ፣#ጠበቃ እንደሆንክ የሚያሳይ ከመሆኑም በላይ በወሎ ሙስሊም ደም እየቀለድክ በቁስላችን እንጨት እንደ ሰደድክ ቁጠረው ይህን መቼም እንዳትረሳው መቼም። የዘገዬ ልጅ ከሐቅ የዘገዬ በሙስሊም ጥላቻ የሰከረ #ጠበቃ የሚል ማዕረግ ግን ፈፅሞ ፍትህን የማያውቅ ❸❺ሽ ሙስሊሞችን የገደለን ሰይጣናዊ #የክርስትና_ንጉስ ምንም ካላደረገ አንድ ገራገር ሙስሊም ወሎዬ ጋር የሚያነፃፅር የተማረ መሀይም የጎጃምና የጎንደር የሙስሊም ጠላቶች ተላላኪ እርኩስ መሆኑን በግልፅ ነግሮናል። 👉ይህን የፃፈውን ፅሁፍ ከፖሰተው በኋላ አጥፍቶታል ግን በስልካችንም በልባችንም በአዕምሯችንም save አድርገን ይዘነዋል ። በወሎዩ ቋንቋ እየተናገርክ ለወሎ ያሰብክ እየመሰልክ እንኳንም 👉የዩሀንስ_ደጋፊ መሆንህን አወቅን እናመሰግናለን እመነኝ ከአሁን በኋላ እንተያያለን። የአሁኑ የወሎ ልጅ በአንተና በአባቶችህ የውሸት የቅቤ አንጓችነት ማታለያ እንደማይሸነገር አስረግጠን ልንነግርህ እወዳለሁ። ኑረዲን አል-ዓረብ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi
Repost from Abu_Oubeida~channel
*እዚህም ደርስ አለ
https://t.me/UstazKedirAhmed?livestream
*እዚህም ደርስ አለ
https://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed?livestream=ec5c0491dafb41ee19
*እዚህም ደርስ አለ
https://t.me/AbuOubeida?livestream=2011eb261d253fa95f
በየትኛው ብትገቡ ነው የሚሻላችሁ
🎁 هدية لطلاب العلم الشرعي وللفقهاء على وجه الخصوص 🎁
💥 الإكرام بالمنتقى الصحيح من أدلة الأحكام💥
💎 لفضيلة الشيخ أبي عبدالله محمد بن علي بن حزام الفضلي البعداني 💎
✒️ قال عنه الشيخ حفظه اللّــــه في المقدمة:
وَإِنِّي لَأَرجُو لِمَنْ حَفِظَ هَذَا الكِتَابَ أَنْ يَكُونَ قَدْ جَمَعَ فِي صَدرِهِ جُمْلَةً عَظِيمَةً مِنْ أَدِلَّةِ الأَحْكَامِ الشَّرعِيةِ، وَأَرجُو لِمَنْ حَفِظَهَا وَفَهِمَهَا أَنْ يَكُونَ مِنْ فُقَهَاءِ المسْلِمِينَ.
وَقَدْ اشْتَرَطْتُ الصِّحَةَ فِي كِتَابِي هَذَا، وَسَمَّيْتُهُ: ”الإِكْرَام بِالمُنْتَقَى الصَّحِيحِ مِنْ أَدِلِّةِ الأَحْكَام“، فَقَد أَكْرَمَنِي اللهُ بِأَنْ سَخَّرَنِي لِإِكْرَامِ طُلَّابِ العِلْمِ بَهَذَا الكِتَابِ؛ فَلَهُ الحَمْدُ وَالمِنَّةُ.
🎁 فهذا الكتاب هدية لطلاب العلم عامة ولحفاظ أدلة الأحكام الشرعية خاصة.
✒️ قال الشيخ حفظه الله في المقدمة:
فَأَسَأَلُ الله العَظِيمَ، الكَرِيمَ الوَهَّابَ، الشَّكُورَ المَنَانَ أَنْ يَنْفَعَ بِكَتَابِي هَذَا أَعْظَمَ ممَّا نَفَعَ بِكُتُبِ الأَئِمَّةِ المذكُورَةِ، وَأَنْ يجعَلَهُ كِتَابًا مُبَارَكًا، وَأَنْ يُيَسِّرَ حِفْظَهُ لمَنْ أَرَادَ أَنْ يحفَظَهُ، وَأَنْ يَنْفَعَ بِهِ طُلَّابَ العِلْمِ خَاصَّةً، وَالمُسْلِمِينَ عَامَّةً، وَأَنْ يُخَلِّدَ لِي نَفْعَهُ إِلَى يَومِ الدِّينِ.
فَالحَمْدُ للهِ أَوَّلًا وَآخِرًا، سِرًا وجِهَارًا، لَيْلًا وَنَهَارًا، وَلَا نُحْصِي ثَنَاءً عَلَى رَبِّنا جَلَّ وَعَلَا؛ فَهُوَ كَمَا أَثْنَى عَلَى نَفْسِهِ، سُبَحَانَكَ رَبَّنَا وَبِحَمْدِكَ، لَا إِلَه إِلَّا أَنْتَ نَسْتَغْفِرُكَ، وَنَتُوبُ إِلَيكَ..
🎁 فدونكم يا طلاب العلم هذه الهدية المباركة... ⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/hezamkotop
🔱 Smart Guard is enabled 🔱
user " 𝔽𝕠𝕣𝕖𝕤𝕥 𝔸𝕟𝕘𝕖𝕝 𝔽𝕠𝕣𝕖𝕤𝕥 𝔸𝕟𝕘𝕖𝕝 " You are known as a smart robot, if you are not a robot, touch the button below
This message will be deleted after 5 minutesRepost from HUSSEN APP TUBE ኢስላማዊ አፖችን ማውረጃ
ተንቢሃት ኪታብን ወደ አፕልኬሽን ማስቀየር ፕለይስቶር ላይ ማስጫን እና ኡማውን ማስጠቀም የሚፈልግ አካል ያናግረኝ ።
በሸይኽ አወል አህመድ አልከሚሴ በ23 ክፍል የተጠናቀቀ ደርስ ነው ።
ቀድሞ ላዘዘኝ ቅድሚያ እሰጣለሁ #ተሽቀዳደሙ
ለማዘዝ https://t.me/islamicappdeveloper
ስልክ +251912767238
🔱 Smart Guard is enabled 🔱
user " Mehdi Mehdi " You are known as a smart robot, if you are not a robot, touch the button below
This message will be deleted after 5 minutes🔱 Smart Guard is enabled 🔱
Remove intelligent advertising robots" Smart Robot " .
This message will be deleted after 5 minutes4_6007940892348911868.mp37.57 MB
Hi أُم عُبيدة بنت عُمر., Welcome to የኡስታዝ ኸድር አሕመድ የኦንላይን ተማሪዎች እንግዳ መቀበያ የሚቀሩት ኪታቦች የቋንቋ የዐቂዳ የፊቅህ ጉርፑን ለመቀላቀል ጆይን ይበሉ ። group
🗓 Today : Saturday 31 December 2022
⏰ Hour : 08:42
This message will be deleted after 3 minutes
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
