አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ (Asrat Woldeyes Health science Campus)
Open in Telegram
ለፈጣንና ታማኝ መረጃዎች ቻናላችንን ይቀላቀሉ ማንኛውንም አይነት ጥቆማ ለመስጠት👉 @Ruhmez Join discussions group https://t.me/AWHSC211612
Show more2 363
Subscribers
+224 hours
+117 days
+3130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+26
in 0 channels
August '26
+48
in 2 channels
Get PRO
July '26
+39
in 1 channels
Get PRO
June '26
+63
in 1 channels
Get PRO
May '26
+64
in 2 channels
Get PRO
April '26
+55
in 0 channels
Get PRO
March '26
+74
in 0 channels
Get PRO
February '26
+72
in 1 channels
Get PRO
January '26
+57
in 0 channels
Get PRO
December '25
+64
in 0 channels
Get PRO
November '25
+66
in 0 channels
Get PRO
October '25
+127
in 1 channels
Get PRO
September '25
+161
in 0 channels
Get PRO
August '25
+67
in 2 channels
Get PRO
July '25
+64
in 0 channels
Get PRO
June '25
+70
in 0 channels
Get PRO
May '25
+93
in 1 channels
Get PRO
April '25
+62
in 1 channels
Get PRO
March '25
+88
in 0 channels
Get PRO
February '25
+59
in 0 channels
Get PRO
January '25
+72
in 0 channels
Get PRO
December '24
+124
in 0 channels
Get PRO
November '24
+64
in 0 channels
Get PRO
October '24
+84
in 0 channels
Get PRO
September '24
+78
in 0 channels
Get PRO
August '24
+64
in 0 channels
Get PRO
July '24
+39
in 0 channels
Get PRO
June '24
+75
in 0 channels
Get PRO
May '24
+54
in 0 channels
Get PRO
April '24
+25
in 0 channels
Get PRO
March '24
+63
in 0 channels
Get PRO
February '24
+31
in 0 channels
Get PRO
January '24
+45
in 0 channels
Get PRO
December '23
+25
in 0 channels
Get PRO
November '23
+11
in 0 channels
Get PRO
October '23
+24
in 0 channels
Get PRO
September '23
+17
in 0 channels
Get PRO
August '23
+18
in 0 channels
Get PRO
July '23
+24
in 0 channels
Get PRO
June '23
+19
in 0 channels
Get PRO
May '23
+10
in 0 channels
Get PRO
April '23
+27
in 0 channels
Get PRO
March '23
+28
in 0 channels
Get PRO
February '23
+332
in 0 channels
Get PRO
January '23
+28
in 0 channels
Get PRO
December '22
+21
in 0 channels
Get PRO
November '22
+151
in 0 channels
Get PRO
October '22
+48
in 0 channels
Get PRO
September '22
+14
in 0 channels
Get PRO
August '22
+14
in 0 channels
Get PRO
July '22
+33
in 0 channels
Get PRO
June '22
+415
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 10 September | +8 | |||
| 09 September | +2 | |||
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | +3 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | +3 | |||
| 04 September | +2 | |||
| 03 September | +1 | |||
| 02 September | +3 | |||
| 01 September | +3 |
Channel Posts
2019 femal and male students.xlsx1.28 KB
| 2 | To prospective postgraduate students
†*******
Asrat Woldeyes Health Science Campus, Debre Berhan University, is now accepting applications for Master’s and PhD programs in a variety of fields. Qualified candidates seeking to advance their careers through postgraduate education are encouraged to apply. Those applicants who are eligible can register at the Asrat Woldeyes Health Science Campus. | 887 |
| 3 | " ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms | 1 662 |
| 4 | The Debre Birhan Rotaract Club is opening its doors to passionate young individuals who are ready to learn, lead, serve, and make a meaningful impact! 🤝✨
Whether your passion is community service, leadership, networking, personal growth, or creating positive change, there is a place for you here.
This is your opportunity to connect with like-minded young leaders and be part of a community that believes in the power of service and action.
Are you ready to make a difference?
📝 Apply now through the link below:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd1EilbWadc4vEX9aSedFOqXjH6Tzbg2MVnCiXppBbqDzKumw/viewform?usp=publish-editor
Together, we can achieve more! | 1 933 |
| 5 | Urgent job vacancy
Qualification: General Surgeon with laparoscopic Training
Location :Puntland
Salary:very attractive
Experience: 2 years and above
Required no: 1
NB- that Applicants should have renewed passport
Contact @LTtreat | 1 165 |
| 6 | Vacancy at wachemo university | 1 556 |
| 7 | No text... | 1 292 |
| 8 | Institutional Distinction of the School of Medical Laboratory Sciences, Asrat Woldeyes Health Science Campus
=============================
August 23, 2026. Debre Berhan University Asrat Woldeyes Health Science Campus, the School of Medical Laboratory Sciences proudly celebrates a landmark achievement through the MSc in Medical Microbiology candidate thesis Defense, marking an important step in postgraduate education, research, and fight against antimicrobial resistance (AMR).
The MSc research addresses major Global pandemic AMR crisis, including MDR, MRSA, ESBL, and CPE, with strong relevance to infection prevention, antimicrobial stewardship, and AMR surveillance. A Dual Achievement week of the school, alongside the MSc thesis defense, the school is advancing the launch of PhD education in Medical Microbiology, creating new opportunities for advanced research, innovation, and scientific leadership.
Dr. Agumas Shibabaw and Dr. Melese Abate as an external examiners added independent academic expertise and strengthens the credibility and quality assurance of the thesis defense. Their scientific perspectives and constructive evaluation provide valuable input for improving postgraduate research and strengthening the Medical Microbiology program.
The successful organization of the defense reflects the school’s as well as the campus commitment to academic quality, transparency, professional standards, and collaborative postgraduate education.
From MSc to PhD Building the future of Medical Microbiology, this achievement demonstrates the university commitment to developing highly skilled microbiologists, strengthening AMR surveillance, generating locally relevant evidence, and contributing to Ethiopia's and the global response to antimicrobial resistance. Again, all interested community, well come to join MSc in Medical microbiology and PhD in Medical Microbiology program in 2026/2027 Academic Year.
Warmest congratulations to all the four MSc graduates, their supervisors, academic and technical staff, families, and everyone who contributed to make this remarkable success possible! | 1 086 |
| 9 | የቅጥር ማስታወቂያ | 1 036 |
| 10 | ውጤት መቼ ይታያል ?
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ።
በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል። | 943 |
| 11 | ውጤት ዛሬ ይለቀቃል‼️
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል።
በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል።
በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል።
ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡
ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ ይሰጣል፡፡ | 953 |
| 12 | ለጤና ባለሙያዎችና ለባህላዊ ወጌሻዎች በአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳቶች አያያዝና ህክምና ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ
=============================
ነሐሴ 15 ቀን 2018 ዓ.ም (አ/ወ/ጤ/ሳ/ካ)፡፡ የቦሳድ (BOne Setting Associated Disability Project/BOSAD) ፕሮጀክት የጥናት ቡድን ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ጋር በመተባበር ለጤና ባለሙያዎችና ለባህላዊ ወጌሻዎች በአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳቶች አያያዝና ህክምና ዙሪያ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ቴዎድሮስ ክፍለዮሐንስ ባህላዊ ወጌሻዎች በአጥንትና መገጣጠሚያ ህክምና ዘርፍ ሰፊ የልምድ እውቀት ያላቸው ቢሆንም፣ ይህንን ልምድ ከዘመናዊ የህክምና እውቀትና ሥርዓት ጋር ለማጣጣም የግንዛቤ ማስጨበጫና የትብብር ሥራ መጠናከር እንዳለበት ገልጸዋል።
ዘመናዊና ባህላዊ ህክምናዎች በትብብር መሥራት እንደሚገባቸውም ዶ/ር ቴዎድሮስ አስገንዝበዋል። በተለይም ህብረተሰቡ በአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳቶች ሳቢያ የሚደርስበትን ህመምና የጤና ችግር ለመቀነስ የሁለቱም አካላት ጠንካራ ትብብር አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።
በስልጠናው የBOSAD ፕሮጀክት አመሰራረትና አጠቃላይ ዓላማዎች፣ በኢትዮጵያ ያለው የዘመናዊ አጥንትና መገጣጠሚያ ህክምና አሁናዊ ሁኔታ፣ ባህላዊ ህክምና በአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳቶች አያያዝ ያለው ሚና እና ከእነዚህ ጉዳቶች ጋር የሚያያዙ ውስብስብ የጤና እክሎችን መከላከልና መቀነስ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ሰፊ ገለጻ ተደርጓል።
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሐኪም ግዛው ሆስፒታል የአጥንትና መገጣጠሚያ ስፔሻሊስት ሐኪሞች ዶ/ር ብስራት ጥላዬ፣ ዶ/ር ጥላሁን ሙሉ እና ዶ/ር ደምስ ሀይሉ ስልጠናውን በጋራ ሰጥተዋል።
ዶ/ር ብስራት ጥላዬ በስልጠናው ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያ የBOSAD ፕሮጀክት በተለይም ከባህላዊ ወጌሻዎች የሚደረግ ህክምና ጋር ተያይዞ በህጻናት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችንና ተያያዥ ውስብስብ የጤና እክሎችን በሀገር ደረጃ ለማጥናትና መፍትሔ ለማፈላለግ የሚሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
ብዙ የአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳት ያጋጠማቸው ታካሚዎች ወደ ጤና ተቋም ከመምጣታቸው በፊት በባህላዊ ወጌሻዎች የሚታዩ መሆኑን፣ በዚህም ምክንያት ጉዳቱ ወይም የህመሙ ውስብስብነት ከፍ ካለ በኋላ ወደ ጤና ተቋም የሚመጡ ታካሚዎች እንዳሉ አመልክተዋል። ስለሆነም ከባድ የአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳት ሲያጋጥም ታካሚዎች በተቻለ ፍጥነት በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የጤና ተቋም በመሄድ አስፈላጊውን ምርመራና ህክምና እንዲያገኙ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የBOSAD ፕሮጀክት የስልጠና አስተባባሪ ዶ/ር እየሩሳሌም አድነው በበኩላቸው፣ የጥናቱ ዋና ዓላማ በአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳት ምክንያት ችግር ላለባቸው ታካሚዎች፣ በተለይም ለህጻናት፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ተመጣጣኝ ዋጋ ያለውና ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ የሆነ የጤና አገልግሎት ማረጋገጥ መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ዶ/ር እየሩሳሌም ገለጻ፣ ስልጠናው በባህላዊ ህክምና ዘንድ የሚታከሙ የአጥንትና መገጣጠሚያ ጉዳቶችን፣ የችግሩን መጠንና ስርጭት እንዲሁም ከተለያዩ ውስብስብ የጤና ችግሮች ጀርባ ያሉ አጋላጭ ሁኔታዎችን በሰፊው ለማስገንዘብ የተዘጋጀ ነው ብለዋል።
በስልጠናው የተሳተፉ ባህላዊ ወጌሻዎች እንዳሉት የህክምና እውቀታቸውን በአብዛኛው ከቤተሰብና ከልምድ እንዳገኙ ገልጸው፣ በሳይንሳዊ እውቀትና በዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎች በበቂ ሁኔታ ባለመደገፋቸው ማህበረሰቡ ለተለያዩ ውስብስብ የጤና ችግሮች ሲጋለጥ ማየት የተለመደ እንደነበር ተናግረዋል።
ተሳታፊዎቹ በስልጠናው የአጥንትና መገጣጠሚያ አካባቢ ስብራቶች፣ የህጻናት ስብራቶችና ተያያዥ ጉዳዮችን በመሰረታዊ ጽንሰ ሀሳብና በተግባር የተደገፈ እውቀት ማግኘታቸውን ገልጸዋል። | 954 |
| 13 | No text... | 802 |
| 14 | No text... | 968 |
| 15 | የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
=========== | 747 |
| 16 | የከንፈርና ላንቃ የነጻ ቀዶ ህክምና ማስታወቂያ
የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከፕሮጀክት ሀረር ኢትዮጵያ ስማይል ትሬን ከተባለ አጋር ድርጅት ጋር በመተባበር የከንፈርና ላንቃ ችግር ላጋጠማቸው ህጻናትና አዋቂዎች የቀዶ ህክምና ይሰጣል፡፡
ህክምናው የሚሰጥበት ቀንና ቦታ፡-
- በደሴ ከተማ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል፡- ከነሀሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ቀናት
- በባህር ዳር ከተማ ጋምቢ ቲችንግ ሆስፒታል ከነሀሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ቀናት
ስለሆነም ፡-
- ለከንፈር መሰንጠቅ 6 ወርና ከዚያ በላይ
- ለላንቃ መሰንጠቅ ከ 9 ወርና ከዚያ በላይ የሆኑ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ በመገኘት በነጻ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ቢሮው ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
ነሀሴ 15/2018 ዓ.ም | 778 |
| 17 | የሀኪም ግዛው ሆስፒታል በአጣዬ ከተማ ነፃ የቀዶ ሕክምና ዘመቻ ማካሄድ ጀመረ
============================
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ሀኪም ግዛው ሆስፒታል፣ ከአጣዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ጋር በመተባበር በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በአጣዬ ከተማ ነፃ ምርመራና የቀዶ ሕክምና ዘመቻ ማካሄድ ጀምሯል።
በዘመቻው ላይ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የሕክምና ትምህርት ቤት ዲን ዶ/ር አሰፋ ፋንታሁንን ጨምሮ የተለያዩ የሕክምና ባለሙያዎችን ያካተተ የቀዶ ሕክምና ቡድን በስፍራው ተገኝቷል።
ቡድኑ በዘመቻው ወቅት የእንቅርትና የአንገት አካባቢ እጢዎች፣ የሐሞት ጠጠር፣ የአንጀትና የፊንጢጣ አካባቢ ችግሮች እንደ ፊስቱላና ኪንታሮት፣ በተለያዩ የሰውነት አካባቢዎች የሚከሰቱ እብጠቶች፣ የጡት ካንሰር፣ የትርፍ አንጀት ችግሮች፣ የድንገተኛ ሕክምና፣ በእግር ላይ የሚታዩ የደም ሥር ችግሮች እንዲሁም የሽንት ቱቦ እጢዎችና የተለያዩ ችግሮች ላይ ነፃ ምርመራና የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ይሰጣል።
የሕክምና ቡድኑ ከነሐሴ 13 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በአጣዬ ከተማ በመቆየት፣ ከአጣዬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ጋር በመሆን ለከተማው ማኅበረሰብ አገልግሎቶችን በነፃ እንደሚሰጡ ታውቋል።
በተያያዘ ዜና በዚሁ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር የሀኪም ግዛው ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ቡድን ወደ ሀገረ ማሪያም ከሰም ወረዳ ቱለፋ ከተማ አስተዳደር በመሄድ ለከተማው ማህበረሰብ የተለያዩ የጤና ምርመራና የሕክምና አገልግሎቶችን በነፃ እየሰጠ ይገኛል። በተጨማሪም ቡድኑ ለማህበረሰቡ የጤና ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡ | 850 |
| 18 | No text... | 894 |
| 19 | No text... | 802 |
| 20 | ለብቃት ምዘና ፈተና ተመዛኞች በሙሉ
ጤና ሚኒስቴር የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና በ31 የፈተና ጣቢያዎች ነሀሴ 13/2018 ዓ.ም መሰጠት ተጀምራል፡፡
ስለሆነም በነሀሴ 15/2018 ዓ.ም በሚሰጠው የፈተና መርሃ-ግብር በNursing ሙያ ላይ የተመዘገባችሁ ተመዛኞች ምዘናው የጠዋቱ በ3 ሰዓት እንዲሁም የከሰዓቱ በ8 ሰዓት እንደሚጀመር አውቃችሁ ከአንድ ሰአት በፊት ቀድማችሁ በፈተና ጣቢያ ተገኝታችሁ ምዘናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን። | 929 |
