en
Feedback
አንድ አማራ (አሳምነው ጽጌ🔥)

አንድ አማራ (አሳምነው ጽጌ🔥)

Open in Telegram

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ። 💚💛❤️ https://t.me/OneAmhra

Show more
1 057
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1530 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '25
July '25
+2
in 0 channels
June '25
+11
in 0 channels
Get PRO
May '25
+7
in 1 channels
Get PRO
April '25
+15
in 0 channels
Get PRO
March '25
+17
in 0 channels
Get PRO
February '25
+16
in 0 channels
Get PRO
January '25
+22
in 0 channels
Get PRO
December '24
+78
in 0 channels
Get PRO
November '24
+125
in 0 channels
Get PRO
October '24
+61
in 0 channels
Get PRO
September '24
+53
in 0 channels
Get PRO
August '24
+78
in 1 channels
Get PRO
July '24
+182
in 2 channels
Get PRO
June '24
+89
in 1 channels
Get PRO
May '24
+31
in 0 channels
Get PRO
April '24
+36
in 0 channels
Get PRO
March '24
+36
in 1 channels
Get PRO
February '24
+28
in 0 channels
Get PRO
January '24
+28
in 0 channels
Get PRO
December '23
+29
in 0 channels
Get PRO
November '23
+27
in 0 channels
Get PRO
October '23
+30
in 0 channels
Get PRO
September '23
+203
in 0 channels
Get PRO
August '23
+72
in 0 channels
Get PRO
July '23
+171
in 0 channels
Get PRO
June '23
+97
in 0 channels
Get PRO
May '23
+68
in 0 channels
Get PRO
April '23
+306
in 0 channels
Get PRO
March '23
+16
in 0 channels
Get PRO
February '23
+51
in 0 channels
Get PRO
January '23
+106
in 0 channels
Get PRO
December '22
+135
in 0 channels
Get PRO
November '22
+35
in 0 channels
Get PRO
October '22
+123
in 0 channels
Get PRO
September '22
+249
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
01 July+2
Channel Posts
🔥#ዘመቻ_አንድነት_ከጎጃም_ግንባር‼️    ፲፮|16ኛ ቀን ውሎ የአማራ ፋኖ በጎጃም በዘመቻ አንድነት በትናንትናው ዕለት ባደረገው ተጋድሎ በእየ አውደ ውጊያው ድልን ተቀዳጅቷል ። በዚህም :- 1/ - ይልማና ዴንሳ| አግታ ጎባ መንደር አፋፍ መንደር እና አግታ ከተማ ቀኑን ሙሉ ውጊያ ተደርጓል ። የተሳተፉ ብርጌዶች ከአንሙት ያዛቸው እና ባህርዳር ብርጌድ የተውጣጣ ሃይል። ውጤት-ከ70 በላይ የሚሆን ጠላት ተደምስሷል። 2/ - ዳንግላ ከቀኑ 9:30 ጀምሮ ውጊያ ተደርጓል ። መንገሻ ጀንበሬ በከፍተኛ ማጥቃት አባድራ አስለቅቆ- ወደ አፈር ማፈሻ ላይ እንዲያፈገፍግ አድርጓል። ከአባድራ ያፈገፈገው ጠላት መድሃኔአለም ቤተክርስቲያን ላይ ምሽግ አድርጎ ራሱን አትርፏል ፋኖ ወደ ቤ/ክርስቲያን መተኮስ አልቻለም። በሌላ በኩል ጠላት የያዘውን ኬላ አስለቅቋል። በመጨረሻም አባድራ ቤተክርስቲታን የነበረው ሃይል ከጫራ ተጨማሪ ሃይል ይዞ ቢመጣ ተቀጥቅጦ ፋኖ ኦፕሬሽኑን ጨርሶ ከከተማ ወጥቷል። 3/ - ሜጫ ከብራቃት ወደ ሪም ዴንሳባታ መሄጃ በተለምዶ አጣሪ ተብሎ የሚጠራው ቦታ ላይ፣ በተለይም ጋፊት እና ገብርኤል ላይ የነበረውን ምሽግ አስለቅቀዋል። ፍጣ ሚካኤል እና ብራቃት ከተማው በነበረው ውጊያ መከላከያ ፈርጥጦ የገባበት አልታወቀም። የተሳተፉ ብርጌዶች- አንሙት ያዛቸው ኮለኔል ታደሰ እና የጣናው መብረቅ ብርጌድ የተውጣጣ ሃይል ነው። ከ100 በላይ የጠላት ኃይል ተደምስሷል። 4/ - መራዊ ከተማ ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ፣ አስተዳደር አካባቢ ገብተው ነበር። ምሽት 11 :30 አካባቢ ከተማ ውስጥ ውጊያ ተደርጓል ። ከ30 በላይ የጠላት ሐይል ተመቷል። ዘመቻ አንድነት ©የአማራ ፋኖ በጎጃም #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 25/07/2017 ዓ.ም

2
የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገዉ ምድር/3ኛ ክ/ጦር ዘንገና ብርጌድ ፣የግዮን ብርጌድ ናደዉና መብረቁ ሻለቃ እና ቀኝ አዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ በጋራ በአሽፋ ላይ በአደረጉት ዉጊያ የተማረከ 1
የአማራ ፋኖ በጎጃም የጎጃም አገዉ ምድር/3ኛ ክ/ጦር ዘንገና ብርጌድ ፣የግዮን ብርጌድ ናደዉና መብረቁ ሻለቃ እና ቀኝ አዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ በጋራ በአሽፋ ላይ በአደረጉት ዉጊያ የተማረከ 1 =ዲሽቃ 3=ብሬን 2= ስናይፐር 6 =ሽጉጥ 50 =ጥቁር ክላሽ ከ7000 በላይ ፍሬ ብዛት ያለው የጠላት ሀይል ሙትና ቁስለኛዉን ሲሆን ውጊያውም እንደቀጠለ ነውን ድል ለአማራ ፋኖ !!
552
3
የዛሬ የድሮ ዜናዎች ጥንቅር በአጭሩ 1) የጎንደር ቀጠና ነበልባሎቻችን አራዊት ሰራዊቱን አቅልጠው፣ የቆላድባ ከተማን ተቆጣጥረዋል። 2) በሌላ በኩል ደግሞ የጎጃም ቀጠና ነበልባሎቻችን በአዊ ዞን የቲሊሊ ከተማን ቀጨም አድርገዋል፤ በዚሁ አካባቢም በአሽፋ ከተማ ዙሪያ በርካታ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች ተደርጓል። 3) የደጋ ዳሞት ብርጌድ አናብስቶቻችንም ወደ ፈረስቤት ከተማ በመግባት እንደተለመደው በርካታ አራዊት ሰራዊትን አቅልጠውታል። 4) የአፋጎ አንደኛ ክፍለጦር ሁለት ብርጌዶች በቅንጅት በሰፈፀሙት ኦፕሬሽን በመርዓዊና ገርጨጭ ከተሞች እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች ሲያደርጉት፣ ቀላል የማይባል ቁጥር ያለው ደግሞ ክራንች አንጋች መሆኑ ታውቋል። በዚህ ቀጠና በተገኘ ምርኮም የመሳሪያ ጎተራችንም ቁንጣን ይዞታል። 5) የአማራ ፋኖ በሸዋ ነጎድጓድ ክፍለጦር ብርጌዶች በደብረብርሃን ዙሪያ በርካታ አራዊት ሰራዊቶችን ቀንድሸው ቀነዳድሸው ሽኝተዋቸዋል። በሌላ በኩል ደግሞ የከሰም ክፍለ ጦር ተናዳፊዎችም በአረርቲ ከተማ በርካታ አራዊት ሰራዊቶችን ወደ ላይ አጉነዋል። ከድል ናዳው መረጥ መረጥ እያደረግን መዘገቡን እንቀጥላለን።
411
4
🔥ሼይኽ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ በ24 ሰዓት ውስጥ ሁለት ከተሞችን የተቆጣጠረበት አስደናቂ ኦፕሬሽን‼️ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሓራ) ምዕራብ ወሎ ኮር አማራ ሣይንት መቅደላ ክ/ጦር ሸይኽ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ ውስጥ የሚገኙ 2 ከተሞችን ተቆጣጥሮ ድል ማስመዝገቡ ተገለፀ። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በመጀመሪያ ወደ ኮሬብ ከተማ ገብቶ ብርጌዱ በሰራው ኦፕሬሽን በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን፡ አንድ የታወቀ ሽፍታም ለብልጽግና ወግኖ ሀገር ሲያስለቅስ ስለነበር አፍነው ትጥቁን ተረክበውታል።የፋኖ አባላቱ የታቀደውን ኦፕሬሽን ካሳኩ በኋላ ከተማዋን ለቀው ወጥተዋል። ከኮሬብ መልስ ወደ ደብረዘይት ከተማ ተጉዘው ጠላትን በታትነው ደብረዘይትን በቁጥጥር ስር አውለዋታል። የአማራ ሣይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ እንዲሁም የሸይኽ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ አዛዥ በሆነው ሻለቃ በለጠ ምትክ የተመራው ይህ ኦፕሬሽን ደብረዘይት ያለው ጠላት ካምፕ እንዲወድም የተደረገ ሲሆን በዚህም የጠላት የሎጅስቲክስ ግብዓቶች እንዲወድሙ መደረጋቸው ታውቋል። ሞት አይፈሬዎቹ የሸይኽ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ፋኖዎች የጠላትን ካምፕ አቃጥለው ሲያበቁ ተጨማሪ ጠላት ከኮሬብ አቅጣጫ ወደ ደብረዘይት ሲመጣ ድርስም የተባለ ስፍራ ላይ ደፈጣ ጥለው 5 ሲያቆስሉ 1 እስከወዲያኛው እንደሸኙ የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ፋኖ ቃለአብ ወርቅዬ ተናግሯል‼️ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 08/07/2017 ዓ.ም
490
5
ሰበር ዜና! ኮሬብ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገባች! በደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሚሊሻ እና የአድማ ብተና ኃይል የሰፈረባት ኮሬብ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባቷን ለማረጋገጥ ተችሏል። በከተማዋ ሰፍረው የነበሩ ከ300 በላይ የሚሊሻና የአድማ ብተና አባላት ገሚሱ ሲማረክ ቀሪዎቹ ደግሞ ህይወታቸውን ለማትረፍ ሽሽት ላይ መሆናቸው ታውቋል። በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ ከማሻ ከተማ በ20 ኪሎ ሜትር ርቀት ገደማ ላይ በምትገኘው ታዳጊዋ ኮሬብ ከተማ ዛሬ መጋቢት 06/2017 ዓ/ም እኩለ ቀን ጀምሮ ከባድ ውጊያ የተካሄደ ሲሆን፡ የጠላት ኃይል ከባድ ሽንፈትን ተከናንቦ ወደ ኋላ ሲሸሽ፡ ፋኖ ከተማዋን በቁጥጥሩ ስር ማስገባቱን መረብ ሚዲያ የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ስር የአማራ ሳይንት መቅደላ ክ/ጦር ቃል አቀባይ የሆነው ፋኖ ቃለአብ ወርቅየ  ገልጿል። የተከፈተባቸውን ጥቃት መቋቋም ያልቻሉት የሚልሻና የአድማ ብተና አባላቱ መከላከያ ሰራዊት በሚሰጣቸው የከባድ መሣሪያ ሽፋን ተጠቅመው ህይወታቸውን ለማትረፍ ሽሽት የጀመሩ ቢሆንም ነገር ግን በርካቶች ገደል ገብተው መሞታቸውን ነው ፋኖ ቃለአብ ለጣቢያችን ጨምሮ የገለፀው።
418
6
ሰበር ዜና የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) የብልፅግና ወታደሮች በተጨባጭ ማስረጃ ከ115 በላይ የሞቱበትና በርካቶች የቆሰሉበት እንዲሁም የጦር ካምፕ የተቃጠለበትና ሙሉ ለሙሉ የወደመበት ታላቅ ድል ተጎናፀፈ:: ሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ ታዳጊ ከተሞች በተደረገ ከባድ ተጋድሎ ፋሽስታዊ አገዛዙ እንደተለመደው ከባድ ኪሳራ ደርሶበታል:: ከወልድያ በቅርብ ርቀት መቻሬ እስከ መርጦና ስሪንቃ እንዲሁም ከፀሃይ መውጫ በኩል ጉባላፍቶ ወረዳ ደንጎላ ኮረታ ድረስ ባሉ ቀጠናዎች ማጥቃት ያደረገው የብልፅግና ጦር ከንስሮቹ የዋርካው ምሬ ወዳጆ ልጆች በገጠመው ፀረ ማጥቃት በመቶዎች የሚቆጠር ሰራዊቱ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ አስከሬንና ቁስለኛዉን እየጣለ ወደመጣበት ፈርጥጦ ተመልሷል:: የምስራቅ አማራ ኮር ሁለት አሃዶች ዞብል አምባ ክፍለጦር ታጠቅ ክፍለጦር እንዲሁም ዲቢና ወርቄ ባለሽርጡ ብርጌድ በመርጦ በኩል ካላኮርማ ክፍለጦር በኮረታ እንዲሁም ከምስራቅ አማራ ኮር አንድ ባለሽርጡ ክፍለጦር እና ከአሳምነው ክፍለጦር ሶስተኛ ሻለቃ በቅርቡ የተመሰረተው የጁ ክፍለጦር ብሎም ልዩ ዘመቻ አሃዶች በጥምረት ባደረጉት ሰፊ ቀጠና የሸፈነ ከባድ ተጋድሎ በርካታ ድሎች ተመዝግበዋል:: ባለ ሽርጡ ክፍለጦር እና የጁ ክፍለጦር ስሪንቃ ከተማን በመቆጣጠር የአገዛዙ የጦር ካምፕ ላይ ጥቃት በመፈፀምና በማቃጠል ሙሉ ለሙሉ ያወደሙት ሲሆን አሁንም ከተማዋን እንደተቆጣጠሩ ናቸው:: ከተማው ሰላማዊ እንቅስቃሴው ተጠብቆ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዉም በሰላማዊ ሁኔታ እንደቀጠለ ነው:: አሳምነው ክፍለጦር ሶስተኛ ሻለቃ ወልድያ መቻሬ እስከ መብራት ሃይል በመዝለቅ ተጋድሎ በማድረግ  ታላቅ ገድል ፈፅመዋል:: በተጋድሎው በዞብል አምባ ክፍለጦር በኩል 43 ክላሽ አንድ ብሬን አንድ ስናይፐር ከ7500 በላይ የብሬን ከ10000 በላይ የክላሽ ተተኳሽ እንዲሁም በርካታ ቦምብ እና የወገብ ትጥቅ መማረክ ችለዋል:: ከአስር ያላነሱ ምርኮኞችም ያሉ ሲሆን ቆስለው የተማረኩ የዙፋን ጠባቂ አባላቱም በፋኖ እየታከሙ ይገኛል:: ይህንን የፋኖ ክንድ መቋቋም አቅቶት ከመርጦ ወደ ጥቁር አስፓልት በመሸሽ ላይ እያለ መርጦ ሚካኤል አካባቢ አንድ ቤት ዉስጥ ያሉ ንፁሃኖች ላይ የቦምብ ጥቃት በመፈፀም አራት ገሎ ሶስት አቁስሎ የተለመደዉን ግፍ ፈፅሟል:: ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) መጋቢት 3/2017 ዓ.ም
467
7
ሰበር ዜና! 60 የመከላከያ ሰራዊት ሲማረክ፤ 110 ክላሽንኮቭ፤ 10 ብሬን፣ 12 ስናይፐር ተማርኳል! የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለጦር እና ጭና ክፍለጦር መጋቢት 2 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ  9:00 ሰዓት የጀመረ ውጊያ እስከ ዛሬ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም በሰሜን ጎንደር ዞን ማዕከላዊ ደባርቅ እና አዲርቃይ ወረዳ ከባድ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን የድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ እሸቱ ዘነበ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል። የተደረገው ውጊያ ከባድ የሚባል ቢሆንም ሸማቂዎች የጎንደር አማራ አናብስቶች የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላን ሰራዊት ድባቅ በመምታት 60 የመከላከያ ሰራዊት ሲማረክ፤ 110 ክላሽንኮቭ፤ 10 ብሬን፣ 12 ስናይፐር ተማርኮ ወደ ፋኖ ቋት መግባቱን ፋኖ እሸቱ ዘነበ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል። ከጠላት ሰራዊት ምን ያህል እንደተደመሰሰ ለማወቅ ባንችልም ከዚህ በፊት በጎንደር ቀጠና ከመደምሰስ የተረፉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ክፍለጦሮች የተውጣጡ የሰራዊት አባላት ይሄን ቃለመጠይቅ በመስጥበት ሰዓትም ገሚሱ እየተደመሠሠና ቀሪውን ደግሞ እጅ የማሰጠት ሥራ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለጦር እና የጭና ክፍለጦር የሰራዊት አባላት እየሰሩ ነው፤ ተጋድሏችንም ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የድብ ጠለምት ተከዜ ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ እሸቱ ዘነበ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።
337
8
🔥#ለደምበጫና_አካባቢው_ማህበረሰብ_በሙሉ‼️ የአማራ ህዝብ የተደቀነበትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ መላው ህዝባችን ሁሉን አቀፍ ተጋድሎ በማድረግ ላይ ይገኛል።ይሁን እንጅ የጨፍጫፊውን የብልፅግና ስ
🔥#ለደምበጫና_አካባቢው_ማህበረሰብ_በሙሉ‼️ የአማራ ህዝብ የተደቀነበትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ መላው ህዝባችን ሁሉን አቀፍ ተጋድሎ በማድረግ ላይ ይገኛል።ይሁን እንጅ የጨፍጫፊውን የብልፅግና ስርዓት ለማስቀጠል ሀገሪቱን በብድር ለትውልድ እዳ ማስገባቱ ሳያንሰው የነጠበፈትን የበጀት ቋት ለመሙላት በከተማችን ውስጥ ያለውን የህዝብ መሬት ለመሸጥ በዝግጅት ላይ እንደሆነ ተደርሶበታል። ስለሆነም ለመላው ህዝባችን የሚከተለውን መልዕክት እናስተላልፋለን። 1ኛ. በዚህ የተጋድሎ ወቅት ጨፍጫፊው ስርዓት በሚያወጣው ማንኛውም የመሬት ሽያጭ ጫራታ መሳተፍ ፈፅሞ የተከለከለ ነው። 2ኛ. ይህንን ስራ እንድትሰሩ ተገዳችሁም ሆነ በፈቃደኝነት እየተሳተፋችሁ ያላችሁ ሰራተኞች ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ እናስጠነቅቃለን። 3ኛ. ከሐምሌ 2015 ዓ.ም ወዲህ በምሪት ሆነ በጫራታ የተያዘ የትኛውም መሬት ከህዝብ እንደተዘረፈ ተቆጥሮ ለባለቤቱ የሚመለስ ይሆናል። ይህንን ማስጠንቀቂያ ተላልፎ ያጫረተና የተጫረተ አካል ላይ የማያዳግም እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ሲል ብርጌዱ ደምበጫ ከተማ በበተነው በራሪ ወረቀትና በንስር አማራ ባስተላለፈው መልዕክት ገልጿል። ክብርና ሞገስ ለአማራ ህዝብ ነፃነት ሲዋደቁ ለተሰው ጀግኖች! አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ! ©የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር የኢ/ር ክበር ተመስገን ብርጌድ #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 01/07/2017 ዓ.ም
439
9
🔥#ሰበር_ዜና‼️ ጀግኖቹ በሸዋ ቀጠና የሚንቀሳቀሱት የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክፍለጦር የነበልባል ብርጌድ በሃምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን ዋና ጦር አዛዥነት በምክትል ለኦፕሬሽናል ምክትል ጦር አዛዥ አስር አለቃ ሸዋቀና ኦርጌሳ የሚመሩት የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ ከሺ አለቃ ሁለት በጋራ በመሆን በባለገድሎቹ በሃምሳ አለቃ መክት ዋና ሺአለቃ መሪና በምክትል የሺአለቃዋ መሪ እምሽ በጋሻው በተጠና መልኩ ከሺ አለቃ ሁለት እና የብርጌዱ ቃኚና መሃንዲስ በጥምረት ለልዩ ኦፕሬሽን ወደ አረርቲ ከተማ የተላኩት ክንደ ብርቶቹ እንደ ረመጥ እሳት ጠላትን የሚገላምጡት የሸዋዎቹ ቆንጅዬዎች የአባቶቻችን የእምዬ ሚኒሊክ ግርፎች የካቲት ወር መሰናበቻ በቀን 30/6/2017ዓ.ም ከምሽቱ 3:20 ገደማ መሀል አረርቲ ከተማ አዲሱ ከብት ተራ አካባቢ ለቅኝት የወጣው የአብይ ወንበዴ አማራ ጠሉ ስመ መከላከያ ሰራዊት ላይ እሳቶቹ የነበልባል ብርጌድ አራት ፋኖች በከፈቱት ተኩስ የአገዛዙ ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው በነፍጣቸው ጠላትን በሚያበራዩት የሸዋ ፈርጦች እስከወዲያኛው ተሸኝተዋል። ቀጫጭኖቹ ፋኖች እስከወዲያኛው ከዚህ ምድር ከሸኟቸው የአብይ ወንበር ጠባቂዎች ሁለት ከፍተኛ አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸው አምስት ክላሽ ኮቭ እና አንድ መገናኛ ሬድዮ ማርከው ግዳጃቸውን በተገቢ መንገድ ፈፅመው ወደ ሰላም ቀጠና እየተገማሸሩ የወጡ መሆኑን የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አሳውቋል።   ድል ለአማራ ፋኖ!!!   ነፃነታችንን በተባበረ አማራዊ ክንዳችን። ዘላለማዊ ክብር ስለነፃነት ለተሰው ሰማዕታት። ©የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር የነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 01/07/2017 ዓ.ም
305
10
🔥የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አበይት ሁነቶች‼️:- ሀ. አሸባሪው አብይ አህመድ  ንፁሀንን ጨፈጨፈ     ትናንት  ከመሸ ከ11:00  ሰዓት በኋላ በምዕራብ ጎጃም  ቋሪት ወረዳ ልዩ ስሙ ገነት አቦ በሚባል ቀበሌ ላይ በነበረ አውደ ውጊያ  ከ4 በላይ ንፁሃንን ጨፍጭፏል። የበርካታ ገበሬዎችን እህል እና የከብት መኖን በማቃጠልና  ሀብት ንብረትን ዘርፏል። በሰቃቂ ሁኔታ ከተረሸኑት ንፁሃን   መካከልም  አለሙሽ በሪሁን እና ዋለ አድገህ ተጠቃሽ ሲሆኑ ስማቸው ያልተጠቀሰ በርካቶችን ረሽኖና አቁስሎ መሄዱን አረጋግጠናል። በተለይ ዋለ አድገህን የግል መሳሪያ አለህ አምጣ ፣አማራ የሆነ ሁሉ መሳሪያ አለው ስለዚህ አንተም ይኖርሃል በማለት እንደረሸኙት አረጋግጠናል።   ይህ አሸባሪ መንግስት አላማው ህዝብን መጨፍጨፍ ነው።  ለዚህም ነው በአዊ ዞን በፋግታ ሎኮማ ወረዳ በዛምብላ ቀበሌ ህፃን ቀረብሽ አዲሱን ጨምሮ በርካታ የአካባቢው ኗሪዎችን በዚ-23 እና ሞርተር አቁስሏል። በተመሳሳይ በምስራቅ ጎጃም ዞን በአነደድ ወረዳ በጃማይካ ቀበሌ ኗሪዎችን ቤት በመስበር ሀብት ንብረታቸውን በመዝረፍ የግፍ ተግባሩን አጠናክሮ ቀጥሎበታል። የአብይ አህመድ ዋና አላማ አማራን ማጥፋት  ነው። አማራን ከርስቱ ፣ከቀየው ማፈናቀል ፣በቁጥር መቀነስ ፣በኢኮኖሚ ማደህየት እና ከሞት የተረፉትን ባሪያ አድርጎ መግዛት ነው አላማው። የአዲሱ ትውልድ አካል የሆነው ፋኖ ደግሞ ህዝባችንን ከህልውና ለመታደግ አንድየ ነፍሱን አስይዞ እየተፋለመ ይገል። መላው ህዝባችንም ይህንን ፀረ- ህዝብ ፣አሸባሪ መንግስት ከዚህ የበለጠ እንዲታገለው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ቤት ብንቀመጥም አማራ በመሆናችን ብቻ እየገደለን ስለሆነ ያለንን ይዘን እንፋለመው እንላለን።  ለዚህ ማሳያም ዛሬ ከቤት አውጥቶ የረሸናቸው የገነት አቦ አማራዎች ማሳያ ናቸው። ስለሆነም ጀግናው የአማራ ህዝብ ሆይ ተፈጥሯዊ ራስን የመከላከል መብትህን ተጠቅመህ   ጉልበትህን እንድታሳየው ስንል ጥሪ እናስተላልፋለን። ለ. የጠላት ኃይል እየፈራረሰ ነው    የአሸባሪው አብይ አህመድ ሰራዊት ቀን በቀን እየከዳው ነው ። አብይ ከቀናት በኋላ የሚያዋጋው ኃይል አይኖረውም። በዛሬው ዕለት ብቻ ከፈረስ ቤት ከተማ ውስጥ ከመሸገው የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት አባላት መካከል 3 የጠላት ሰራዊት አባላት ከስምሪት ቀጠናቸው በመውጣት የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክ/ጦር ደጋዳሞት ብርጌድን ተቀላቅለዋል።     ከተቀላቀሉት መካከል ''የፋኖ የትገግል አላማ ገብቶናል  የሚታገለፁ ለነፃነት ፣ ለፍትህ እና እኩልነት መሆኑ ስለገባን እና የአማራ ህዝብ ሲጨፈጨፍ አብረን ወገናችንን መጨፍጨፍ አንፈልግም ብለን  ከአመንን ብዙ ጊዜ ቢሆንም በዋርድያና በኮሚቴ ስለሚያስጠብቀን እስካሁን ብንቆይም ጊዜ አመቻችተኝ ወደ ፋኖ በመቀላቀላችን በጣም ደስተኛ ነን ''ሲሉ ገልፀዋል። በተመሳሳይ ከደጀን ከተማ ሰብጀንጎ ቀበሌ ተጠርንፈው የነበሩ 27 ሚኒሻዎች ከድተው ግማሾቱ ዛንብራ ብርጌድን ሲቀላቀሉ ቀሪዎቹ ጠፍተዋል በዚህ የተናደደው አሸባሪ ሃይል  የቀሩትን ሚኒሻዎች ትጥቅ አስወርደው እንጠረንፋለን ሲሉ 15 ተጨማሪ ሚኒሻዎች ጠፍተው አድረዋል ። ለዚህም እንደገና የተበሳጨው አሸባሪ መንግስት ነኝ ባይ የሚኒሻ ቤተሰቦችን እያሰረና እያሰቃያቸው ይገኛል።  የ27ቱን  ስም ዝርዝርም  የምንለቅ ይሆናል። ሐ. አውደ ውጊያ    - ከ113 በላይ አሸባሪ ሀይል ደምስሰናል ።     - ከ35 በላይ ክላሽ ማርከናል።      - 10 በላይምርኮኛ ማርከናል። 1. ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም 5ኛ ክፍለጦር ነበልባሉ ገረመው ወንዳውክ ብርጌድ  ታላቅ ትንቅንቅ አድርጓል። እብሪተኛው ፣አሸባሪው እና ፀረ-ሕዝብ የሆነው የአብይ አህመድ ሰራዊት በትናንትናው  ዕለት ከጅጋ ከተማ በመነሳት ወደ ቋሪት ገነት አቦ ከተማ በመንቀሳቀስ ህዝብን ሳያሸብርና ሲጨፈጭፍ አምሽቷል። በዚህ የተናደዱት የህዝብ ልጅ የሆኑት የነበልባሉ ገረመው ወንዳወክ ብርጌድ ፋኖ አባላት ጠላትን በልኩ አናግረውታል። በዚህ ውጊያም ከ13 በላይ ጠላት በመደምሰስ አካባቢውን መቆጣጠር ችለዋል። ጠላት ሬሳውን እንኳ ማንሳት አልችል በማለቱ በዛሬው እለት ማህበረሰቡ እሬሳውን በክብር ቀብሮታል። 2.ጎጃም አገው ምድር 3ኛ ክፍለጦር የአሸባሪውን ኃይል መደምሰስ ችሏል። ፲ አለቃ ኤፍሬም አጥናፋ ብርጌድ ፣ ስሜነህ ደስታ ብርጌድ  እና  መንገሻ  ጀንበሬ ብርጌድ በአይን ጥቅሻ በመናበብ  ወደ ገዘኸራ የመጣውን ጠላት መደምሰስ ችለዋል። በተጠናና በታቀደ መልኩ የተመራው ይህ ውጊያ ጠላትን መግቢያ መውጫ በማሳጣት  ከ35 በላይ ክላሽ መማረክ ሲቻል  ከ73 በላይ ጠላት በመደምሰስ እና ምርኮኛ በመማረክ ታሪክ ሰሪዎቹ ዛርም ታሪካቸውን በደማቅ ቀለም ፅፈዋል። ይህን ያየ ጠላት የፈሪ በትሩን ዙ-23 እና ሞርተር ወደ ንፁሃን ማህበረሰብ በማስወንጨፍ  ንፁህን አቁስሏል። 3. በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለጦር  ዛምብራ ብርጌድ ደጀን አባይ ድልድይ ላይ በፌደራል ካምፕ ላይ ጥቃት ፋፅመዋል ። በትላንትናው ዕለት ማለትም የካቲት 29/2017 ዓ.ም የዛምብራ ብርጌድ አናብስት ፋኖዎች የአባይ ድልድይን ተሻግረዉ የጠላትን ሃይል ከጥቅም ዉጭ አድርገዉታል ። ትቃቱን የፈፀሙት ከጠዋቱ 12:00 ስዓት ገደማ ሲሆን የፌደራል ፖሊሶችን በ Rpg በመምታት ከጥቅም ዉጭ ሲያደርጉት የቀሩትን ደግሞ በስናይፐር እና ብሬን ለቃቅመዋቸዋል። ከ30 በላይ መደምሰስ ሲቻል ቀሪውን ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል  ። የዛምበርሃ ብርጌድ ፋኖዎችን ምት መቋቋም ያልቻለዉ ወራሪ ሰራዊት በየቀኑ እየተበተነ ይገኛል።   መ. ሕዝባዊ ውይይቶች እየተደረጉ ነው። የአማራ ፋኖ  ይዞ የተነሳው የሕዝብን ጥያቄ ነው። ስለሆነም ነው ህዝባችን ሁለነገራችን ሆኖ ከኛ ቀድሞ እየተዋደቀ  የሚገኛው።  ሕዝባችን በየመድረኩ ይህን ጨፍጫፊና ዘረኛ የሆነ ስርዓት ከምንም ከማንም በፊት ሆነን እንታገለዋለን ሲል ይገልፃል። በዛሬው ዕለትም የገደማላ አካባቢው ማህበረሰብ ጋር በነበረው ውይይት ፋኖ የሚሰጠውን አስተዳድር አድንቀው ፣ፋኖ ከመጣ ወዲህ ሰላም አግኝተናል፣ ሌባ ጠፍቶልናል ከፋኖ ጋር ሆነን ይህን ዘረኛ ስርዓት እናስወግዳለን ሲሉ ተደምጠዋል። አዲስ ትውልድ ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ ! [የአማራ ፋኖ በጎጃም!] #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 30/06/2017 ዓ.ም
414
11
🔥#ቋሪት💪 የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው እና ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ የኔዓለም ዘለቀ ቀጥታ በመሩት ኦፕሬሽን #ቋሪትን ለመያዝ በአዴትና በጅጋ እንዲገባ ግዳጅ የተሰጠው የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ያልጠበቀው ከባድ ኪሳራ ደርሶበታል።   የዐፋጎ 5ኛ ክ/ጦር አንድ አካል የሆነው ወርቅ አባይ ብርጌድ በትናንትለናው እለት ከሌሊቱ 4:00 ሰአት አምበር ከምትባለዋ የገጠር ቀበሌ 3ዐ በላይ የጠላትን ሀይል ሙት እና ቁጥሩ የማይታወቅ ቁስለኛ ያደረጉት ሲሆን ከዚህ ውስጥም 5 ባንዳ ሚኒሻ ናቸው።   አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!! ©የአፋጎ 5ኛ ክ/ር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 29/06/2017 ዓ.ም
393
12
🔥#ቋሪት💪 የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው እና ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ የኔዓለም ዘለቀ ቀጥታ በመሩት ኦፕሬሽን #ቋሪትን ለመያዝ በአዴትና በጅጋ እንዲገባ ግዳጅ የተሰጠው የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ያልጠበቀው ከባድ ኪሳራ ደርሶበታል።   የዐፋጎ 5ኛ ክ/ጦር አንድ አካል የሆነው ወርቅ አባይ ብርጌድ በትናንትለናው እለት ከሌሊቱ 4:00 ሰአት አምበር ከምትባለዋ የገጠር ቀበሌ 3ዐ በላይ የጠላትን ሀይል ሙት እና ቁጥሩ የማይታወቅ ቁስለኛ ያደረጉት ሲሆን ከዚህ ውስጥም 5 ባንዳ ሚኒሻ ናቸው።   አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!! ©የአፋጎ 5ኛ ክ/ር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን #ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️ #ምረር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 29/06/2017 ዓ.ም
386
13
አማራ አንድ ሁን ! ትግላችን ለህልውናችን ፣ ትግላችን ማንነታችን ። አሁን ባለው የሜድያ ስራዊታችን በአንድ ወጥ አቋም የማይፀናው የሜድያን የጥላትን የፕሬፓጋንዳ አካሄድ ስለማረዳንነው ። ይህንን በጥቅም ማወቅ ይጠበቅብናል ። ትግላችን የጎጥ ሳይሆን ጠንካራ የአማራ ብሃርተኝነት መፍጠር ነው የአማራ ብሄርተኝነት ስንል የአማራን ማህበረሰብ በኢኮኖሚም ፣ በፓለቲካዊም በባህልም ማሰባሰብ ማለት ነው። ስለዚህ ይህንን እውን ለማድረግ ሁላችንም አማራ ብለን መነሳት እና መሰባሰብ አለብን ። ሁላችንም አማራ ብለን እንዳነሳ ያደረግን የጥላትን የሜድያ ፕሮፓጋንዳ አካሄድ አለማወቅ እና አለመረዳት ነው ። ስለዚህ አሁን ሁላችንም ከጎጥ አመለካከት ወጥተን ወደ አንድ አማራ ብንል ለመሰለፍ የሜድያ አመለካከታችንን እና አሰላለፋችንን ማስተካከል ነው ። በሜድያ ፕሮፓጋንዳ ሁለት አይነት የሀሳብ ልውውጦች አሉ ። እነሱም :- √ mis information ( የተሳሳተ ሀሳብ ) √ dis information ( እውነት የሚመስሉ ሀሳቦች ) √ misinformation (የተሳሳተ ሀሳብ ) ማለት ውሸት የሆኑ ዘገባዋችን እውነት አስመስሎ በሜድያ በማሰራጨት ይህንን ውሸት የሆና የጠላት ሀሳብ እውነቱን ሳናረጋግጥ እውነት አስመስለን በሜድያ በማራገብ ለተከታዬቻችን ካሰራጨን በኃላ ጥላት መልሶ እኛን አሳስቶ እሱ ለራሱ ፕሮፓጋንዳ ውሸት መሆኑን በመዘጋብ እኛን ከተከታዬችንን እንድንርቅ በማድረግ ለራሱ ይጠቀምብናል ። ታማኝንነትን ያሳጣናል ማለት ነው ። ስለዚህ ይህንን አይነት የሀሳብ ልውውጥ በጥንቃቄ ካላራመድነው ለኛም መከፋፈልን እና ታማኝነትን ይፈጥራል ማለት ነው ። √ disinformation (እውነት የሚመስሉ ሀሳቦች ) ይህ ማለት ደግሞ እውነት የሚመስሉ ሀሳቦችን በመፍጠር ህዝቡን ሀሳቡ እንድበታተን እና እንድወዛገብ በማድረግ ለህዝባችን ስራ መስጠት ማለት ነው ። ለምሳሌ አሁን ብልፅግና እያደረገው ያለው የሶማሊያ የወደብ ጥያቄ እና አሁን ደግሞ የኤርትራ አሰብ ወደብን ሀሳብ እውነተኛ ጥያቄ በማስመሰል ህዝብን ባተለያየ ሀሳብ በማወናበድ ህዝቡ አንድ አይነት አቋም እንዲኖረው እና እንድከፋፈል ያደርጋል ።ስለዚህ እኛ አማራዋች ከእንደዚህ አይነት የተሳሳተ የሜድያ ፕሮፓጋንዳዋች በደንብ መጠንቀቅ ያስፈልጋል ። አሁን ያለው የሜድያ ስራዊታችን የእነዚህ የሜድያ ፕሮፓጋንዳዋች የተለከፈ ስለሆነ ራሱን ከዚህ አደንጃ ማውጣት አለበት ። አንድ እንሁን ። በአንድነት እንነሳ ! አማራን አማራ ያድነው ። ታጋይ የህዝብ ልጅ!!
384
14
የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አበይት ሁነቶች ===ሀ/ አውደ ውጊያዎች 1/ 1ኛ ክፍለጦር  ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ በሜጫ ወረዳ ብራቃት ጋፊት ገብሬኤል በተባለ ቦታ ሰፍሮበት የነበረውን ካንፕ መቆጣጠር ችሏል። 2/ ሀዲስ አለማየሁ 7ኛ ክፍለጦር  አባይ ብርጌድ እና የክለጦሩ ተወርዋሪ ሃይል ደብረማርቆስ ቁይ መገንጠያ ላይ የነበረውን የአብይ አህመድ አሸባሪ ሃይል በደፈጣ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል። 3/በላይ ዘለቀ 8ኛ ክፍለጦር የሶማ ብርጌድ የብልፅግና ተጠባባቂ ሃይል በመሆን ያገለግሉ የነበሩ የአረጋ ከበደ እና ሸገው ምናለ ቤተሰቦች  ከፋኖ ጋር ሁኑ ተቤለው ከአመት በላዬ ቢጠየቁም እንቢ ብለው የነበር በመሆኑ ህግ ለማስከበር እቅስቃሴ በማድረግ 6 ቱን በመማረክ ፣7ክላሽ ፣1 ኢንፎርቲ እና የበርካታ ተተኳሽ ሲማረኩ ቀሪዎቹ ሩጠው መከላከያ ገብተዋል። 4/ በ5ኛ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር ወደ ገጠሩ ክፍል እወጣለሁ ያለው ያሰበው አሸባሪው ሃይል በጀግኖቹ ሲቀጠቀጥ ውሏል።  ከሽንዲ የተነሳው አሸባሪ ሃይል አስፍቶ ቢንቀስም ወላውሊት፣ ቆጥላን ፣ሎማን እና አንበር ላይ ከፍተኛ ምት ደርሶበታል። =====ለ/ አቅምን የመገንባት ስራዎች ተሰርተዋል። በ2ኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር  ደጋዳሞት ብርጌድ  አመራርን የማብቃት ስልጠና እና የቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ ተችሏል። ====ሐ/ ህዝብን የማንቃትና ማህበረሰባዊ ችግሮችን መፍታት የሐዲስ ዓለማየሁ 7ኛ ክፍለ ጦር በአዋበል ወረዳ የየሰንበት ቀበሌ እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጂቶ ህዝብ እና ፋኖ  ያለውን መስተጋብር:የጎበዝ አለቆች የስራ እንቅስቃሴ እና ህዝብ ለፋኖ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተ አመርቂ ውይይት አድርጓል። የአማራ ፋኖ በጎጃም አዲስትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
572
15
ሲከፋን ብቻ የምናነሳቸው አጀንዳዎችም አይደሉም፤ አማራነቱን በይፋ የማይቀበል የአማራ ድርጅት አመራርም በአማራነታችን ሊከሰን አይችልም፤ ይሄ አጀንዳ-አልባነት ነው። የፓለቲካ ርዕዮቱ፣ የፖለቲካ ዓላማና ግቡ እንዲሁም አመለካከቱ የተቀላቀሉበት ድርጅት አንዱ መገለጫው አጀንዳ-አልባነት ነው። በዚህም ምክንያት በሕዝብ እየተተፋ ያለው ድርጅቱ ላልቆመላቸው ወገኖቻችን አላኝታነቱን ማሳየቱ፣ በርዕዮቱ ያልቀረጸውን አጀንዳ ለመከራከሪያነት መቅረጹና መያዙ እንዲሁም ሕዝብን ለማወናበድ መሞከሩ ውድቀቱን የሚያፋጥነው ይሆናል። ለአማራ ሕዝብ ግልጽ እንዲሆንለት የምንፈልገው ጉዳይ ግን በአማራ ትግል ውስጥ (ከሚኮንኑን ውጭ) ማንም የሕወሓትን አጀንዳ ለማስፈጸም የተቀመጠ የሕወሓት ተላላኪ የለም፤ ከሕወሓት ጋር የሚሰራ አካልም የለም። ነገር ግን የአማራ ሕዝብና የትግራይ ሕዝብ ከዚህ ቀደም እንደተፈጠረው በፌደራል መንግሥቱ አስተባባሪነትም ሆነ በሌላ ኃይል አስተባባሪነት ዳግም ወደጦርነት መግባት የለባቸውም። የአማራና የትግራይ ሕዝቦች ከሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሔሮች ጋር ሆነው ኢትዮጵያን የሰሩ ሕዝቦች ናቸው፤ ከዚህ በዘለለ ሁለቱ ሕዝቦች በባሕል፣ በሃይማኖትና በልዩ ልዩ ማህበራዊ መስተጋብሮች የተሳሰሩ ሕዝቦች ስለሆኑ በመነጋገር ጥቅማቸውን ማስከበር ይችላሉ። የወልቃይትና የራያንም ጉዳይ ከጦርነት ባሻገር ባሉ መንገዶች መፍታት ይቻላል ብለን እናምናለን። በትግራይ ሕዝብም በኩል ተመሳሳይ ሀሳብ ይኖራል ብለን እናምናለን። ብልጽግናና የብልጽግና የሚዲያ ተከፋዮች የድርጅታችንን መሪ ዋርካው ምሬ ወዳጆን መቀሌ አይደር ሆስፒታል ታክሞ መጣ እያሉ ሲያስወሩ ከርመው ተቀባይነት ቢያጡም አፋሕድ ተብየው የብልጽግና አጀንዳ ተሸካሚ ደግሞ ደቡብ ወሎ ደላንታ ወረዳ ፀሀይ መውጫ ከተማ ላይ ሰራዊቱን ሲያስጨፈጭፍና ሲያስማርክ የደረሰበትን ኪሳራ በሕወሓት ሰራዊት የደረሰብኝ ነው ብሎ ማሰቡ ኮ/ል ፈንታው በወንድም ላይ ካደረሰው ተደጋጋሚ በደል አንዱ ነው። ስለዚህም 1ኛ. በድርጅታችን ያልታቀፋችሁ በወሎ ቀጠና የምትንቀሳቀሱ የፋኖ ሰራዊት አባላት በሙሉ በሕዝባችንንና በእናንተ መስዋዕትነት የሚነግዱ፣ የድርጅታቸው ዓላማና የታጋዩን ዓላማ የሚያወናብዱ ወልቃይትና ራያን ብቻ ሳይሆን መላውን ሕዝባችንን ለባርነትና ገባርነት እንዲሁም የአባቶቻችንን ሀገር ለጎሳው ርስትነት ከሚፈልገው የብልጽግና መንግሥት ጋር ከሚደራደሩ፣ የአገዛዙ ጄኔራሎች ጋር ከሚመካከሩ እና የብአዴን ብልጽግና አባላት ከሆኑ የአፋህድ አመራሮችና ሰርጎ ገቦች ራሳችሁን ነጻ በማውጣት ትግላችሁንና ታጋዩን ትጠብቁ ዘንድ እናሳስባችኋለን። ወንድማችንና የትግል ጓዳችን ኮሎኔል ፈንታውም በ20 ወራት ብቻ ከሰባት በላይ ድርጅቶችን ከመቀያየር የፋኖ ትግል በጀመርክበት ድርጅትህ ጸንተህና ተመልሰህ ወደወንድሞችህ ተቀላቅለህ እንድትታገል የትግል ጥሪ እናቀርብልሃለን። 2ኛ. ለመላው የአማራ ሕዝብና ደጋፊዎቻችን በሙሉ፦ አማራ ነኝ ብለው መናገር የማይደፍሩ ነገር ግን አማራ አይደለህም ብለው እውነተኛ ታጋይን ለማሸማቀቅ የሚሮጡ፣ መናገሻ ከተማችንን ሸዋን (አዲስ አበባን) የአማራ አይደለም ብለው የሚመሰክሩ ነገር ግን ስለወልቃይትና ራያ የአማራ ግዛትነት ሊያስታውሱን የሚወዱ እንዲሁም የአማርኛ ቋንቋ አመጣጥን ከመጤነት ጋር የሚያገናኙ ግለሰቦች ትግልህን ጠልፈው ለመጣል እየታተሩ መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም የአማራ ፋኖ አንድ ወጥ አደረጃጀት ይዞ እስኪመጣ ድረስ በየክፍለ ሀገሩ ያሉ አደረጃጀቶችህን፣ ታጋይህንና ትግልህን እንደወትሮው ሁሉ እንድትጠብቅ እናሳስብሃለን። በመሆኑም ሰራዊት ሲፈርስባቸውና ማህበራዊ መሰረታቸውን ሲያጡ በታጋዮቻችን፣ በመሪዎቻችንና በድርጅታችን ላይ የሚዘምቱ አካላትን ባሉህ ባሕላዊ አደረጃጀቶች እንድታወግዝ፣ በተሳሳተ ጎዳና የሚገኙ ልጆችህንም ወደትክክለኛው የትግል መስመር እንድታስገባ እናሳውቅሃለን። 3ኛ. በውጭ ለምትገኙ የአማራ ተወላጆች፣ የትግሉ ደጋፊዎችና የሚዲያ አካላት በሙሉ፦ የማንነት ቀውስ የገጠማቸው ግለሰቦች፣ የርዕዮት ፈትነት የገጠመው ድርጅት እንዲሁም የሚታገሉለትን ሕዝብ ስምና የሚታገሉትን ጠላት ማንነት ያልተገለጠላቸውን ታጋይና አታጋዮች በስማቸውና በግብራቸው እንደምታውቋቸውና እውነተኛ ዓላማቸውንም እንደምትረዱት እንገነዘባለን። ነገር ግን በአማራ ሕዝብ ስም መነገድ፣ በታጋዩ ስም መገለጥና በአማራ ሕዝብ ጥቅም መደራደር በቃችሁ ሊባሉ ስለሚገባ ታሪካዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ በአማራ ሕዝብ ስም እንጠይቃለን። ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!!! ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን አማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ወሎ፣ አማራ፣ ኢትዮጵያ፤ የካቲት 17/2017 ዓ.ም
485
16
ከአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ ሕዝባችን ባላፉት ሃምሳ (50) ዓመታት እውነተኛ የድርጅት መሪ፣ እውነተኛ የድርጅት አባል እንዲሁም እውነተኛ ርዕዮተ ዓለም ያለው ሀቀኛ ድርጅት ኖሮት አያውቅም ወይም የነበሩት በአጭር ቀርተዋል። አባታችን ፕሮፌሰር አስራት የተመሰረቱት እውነተኛው የመላው አማራ ሕዝባዊ ድርጅት (መአሕድ) የአማራን ሕዝብ በማይወክለው በብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ተጠልፎ ሲወድቅ፤ በቁርጥ ቀን የአማራ ወጣቶች በ2010 ዓ.ም ተመስርቶ የነበረው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ደግሞ በሆዳምና አርቆ ማስተዋል ባቃታቸው አመራሩ ተጠልፎ ጠቅላላ ጉባዔ እንኳ ማድረግ ያቃተው ሆኖ በአገዛዙ የእህትነት ማዕረግ ተሰጥቶት የብልፅግና ፓርቲ እህት ፓርቲ ሆኖ አመራሩም ርዕዮቱም በልፅጓል። ከዚህም የተነሳ ያለፈውን የትርክት ዕዳ ለመቀልበስ፣ በየዕለቱ እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማሳሳት፣ የዘር ማጽዳትና የዘር ፍጅት ለማስቆም፣ በሀገሪቱ ሥርዓተ መንግሥት ተገቢውን ሕዝባዊ ውክልና ለሕዝባችን ለመስጠትና የኢትዮጵያን ሀገረ መንግሥት ያለምንም ስጋት እንዲቀጥል የሚያደርግ እውነተኛ ድርጅት ለመፍጠር የአማራ ፋኖ ከታች ወደላይ በሆነ የድርጅት አመሰራረት ሂደት እየሰራና ፋሽስቱን ሥርዓት እየታገለ መሆኑ ይታወቃል። ድርጅቱን በመፍጠር ሂደትም የሚቋቋመው የአማራ ፋኖ ድርጅት እንደመአሕድ ሕዝብን በማይወክል ድርጅት እንዳይተካ ወይም እንደአብን ሆዳምና አርቆ ማስተዋል በተሳናቸው መሪዎች እጅ እንዳይወድቅ በከፍተኛ ጥንቃቄ እየተሰራ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ በአራቱም ክፍለ ሀገራት ባሉ የፋኖ አደረጃጅቶች በኩል አንድ የፋኖ አደረጃጀት ለመፍጠር ብዙ ጊዜ ተሞክሯል። ከነዚም ውስጥ አንዱና ዋነኛው በሰኔ/2016ዓ.ም የተደረገው በዋነኝነት ይጠቀሳል። ይህም ሙከራ ራሳቸውን ለመሪነት በቀቡ ግለሰቦችና ጥቂት ደጋፊዎቻቸው ተኮላሽቶ መጨናገፉ ገሀድ የወጣ እውነት ነው። የተንኮላሸውንና የሰኔውን ጭንጋፍ ሳይመሰረት የፈረሰ ድርጅት ግን በአቶ እስክንድር ነጋና ደጋፊዎቹ በኩል ሕይወት እንዲዘራ ተሞክሮ ሕይወት ባይዘራም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) በሚል ስም ለሕዝብ ሊያስተዋውቁት ሞክረዋል፤ አመራርም መድበውለታል። አፋህድ ለምን ጭንጋፍ ሆነ? ቢባል ይህ ድርጅት የከሸፈው ከመነሻው የትግል መንታፊ በሆኑ ተረፈ-ብአዴናዊያንንና ትግሉን ለመሸጥ ዛፍ ስርም ቢሆንም ለመቀመጥ ዝግጁ በሆኑ ሆዳምና ስልጣን ናፋቂዎች እጅ ስለገባ ነው። የነዚህ አካላት ቀይ መስመር እውነተኛ ድርጅት መፍጠር ሳይሆን ለግል ጥቅማቸው በቂ የፍላጎት ማሟያ የሆነ ድርጅት እንዴት እንፍጠር የሚለው ነው። ይህ ድርጅት ታዲያ በአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ላይ ከሰሞኑ የሚዲያ ዘመቻ ከፍቶብናል። ከዚህ ጋር ተያይዞ የጠራውንና መሬት ላይ ያለውን እውነት ለሕዝባችንና ለደጋፊዎቻችን በሙሉ ማሳወቅ እንወዳለን። በመጀመሪያ አፋህድ በቅጥፈት የሚታወቅና በተቀባይነት ቀውስ ውስጥ የወደቀ ድርጅት ነው። በአራቱም ክፍለ ሀገራት አለኝ ብሎ የሚገልጸው የሰራዊት መጠንና እያስተዳደርኩት ነው የሚለው ቀጠና በእጅጉ ከእውነት የራቀ ነው። የአፋህድ መሪዎች አንደሚሉት ከሆነ 2/3ኛውን የአማራ ፋኖ ኃይል በእነሱ ስር መሆኑን እና አብዛኛውን ነጻ የወጡ ቀጠናዎች እያስተዳደሩ መሆኑን ገልጸውልናል። እውነታው ግን በጎጃም ክፍለ ሀገር ምንም የሌላቸው ሲሆን በወሎና በጎንደርም በየክፍለ ሀገሩ ካሉት ፋኖዎች 5% የማይሆኑ መሆናቸው ነው። በሸዋም በአብዛኛው ቀጠና የሚንቀሳቀሰው ኃይል በአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የሚመራ ሲሆን በአርበኛ መከታው ውስጥ ሆነውም ከሕዝባዊ ድርጅቱ አይደለንም የሚሉት በቀላል ቁጥር የሚገመቱ አይደሉም። በመሆኑም ድርጅቱ በገጠመው የአመራር ቀውስ፣ የፖለቲካ ርዕዮት፣ ዓላማና የአመለካከት ቀውስ ምክንያት የሚሰጠው መረጃ ማስረጃ-አልባ፤ የሚሰጠው ብያኔም እውነት-አልባ መሆኑን ሁሉም ታጋይና ሕዝባችን እንዲገነዘብልን እናሳውቃለን። ድርጅቱ በነብርሃኑ ጁላ ተመራጭ ተደራዳሪ ተደርጎ መመረጡ ያስከተለበትን ኪሳራ፣ በዳውንት ቁጥቋጦ ስር የጀመረው ድርድር ያመጣበትን መዘዝ፣ ቅጥ አንባሩ የጠፋው ማኒፌስቶ ያስከተለውን የፖለቲካ አረዳድ የፈጠረው ቀውስ መሪዎቹን በየሚዲያው እየቀረቡ የሚዋሹትን ውሸት ለመሻገር ‘መሪ ልቀይር ነው’ እና ‘በፋኖ ተወጋሁ’ የሚለው ሀሳብ ከቀውስ ማምለጫ ድልድይ አድርጎ ስለተመለከታቸው በሁላችን ላይ ዋሸብን!!! በአማራ ፋኖ የትግል ታሪክ የመጀመሪያዋን ጥይት በፋኖ ላይ (በነአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ ላይ) ያስተኮሰው የአፋህድ መሪ የሆነው እስክንድር ነጋ መሆኑ ለማንም የተሰወረ እውነት አይደለም። በመቀጠልም በአርበኛ ኮማንደር አሰግድ ላይም እንዲሁ ዘመቻ በመክፈት በጠላት እጅ እንዲወድቅ ያደረገውም ጭንጋፉ አፋህድ መሆኑ ይታወቃል። ለነገሩ የአማራን ታጋይ እያካለቡ ከትግል ሜዳ ሲገፉ ለነሱ ጽድቅ ነው። ትግል ሲጠልፉና የአማራን ሕዝብ የፋኖ ትግል ቁልቁል ሲሰዱም የፖለቲካ ምሁርነታቸውና ብፁዕነታቸው ነው ቀድሞ የሚነገር። በወንድም ላይ መተኮስን የምንፀየፈው ተግባር ስለሆነ ነው እንጅ በመጀመሪያ ያየነውም የተማርነውም ከእነሱ ከራሳቸው እየገረፉን ከሚያለቅሱት ነው። በመሆኑም ከሰሞኑ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) በኮ/ል ፈንታው ሙሀቤና የሚመራው ሠራዊት ላይ ተኩስ ከፈቱብን ብሎ አፋህድ የለቀቀው መረጃ/መግለጫ ጊዜውን ጠብቆ ከሚለቃቸው ውሸቶቹ ውስጥ አንዱ ነው። ድርጅቱ በተፈጠረበት የአመራር ቀውስና የአመራር ንዝህላልነት ምክንያት ከብልጽግና ጋር መደራደር መጀመሩን እንደመታረቅ ስለቆጠረው ሰራዊቱን የተለመደውን የወታደራዊ የወትሮ ዝግጁነት ባሕሉን ስላስቆሙት ከአንዴም ሁለት ሦስት ጊዜ በጠላት ከበባ ውስጥ እየገባ ቀላል የማይባል ሰራዊት ተሰውቷል፣ ተማርኳል፤ ከዲሽቃ ጀምሮም ብዙ የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያዎችን አስማርኳል። አንዳንድ የውስጥ አዋቂዎች እንደሚሉት ከሆነም ድርድሩን በድርጅቱ ስር ያለው ሰራዊት ስለማይቀበለው ሰራዊቱን በዚህ መንገድ መቀነስና ማስወገድ የድርድራቸው አካል ሊሆን ይችላል!! ይህንን የመሪነት ግዴታቸውን በአግባቡ አለመወጣታቸውን ወይም ከጠላት ጋር መስራታቸውን ለመሸፈን በሰራዊታቸው ላይ የሰሩትን ድራማ በድርጅታችን በአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) ላይ ለማላከክ የሄዱበት ርቀት ደግሞ በእጅጉ ያሳዝናል። በእነሱ ስር ያለውን ሰራዊት በሴራ ማፍረሳቸው እንዳይበቃ ሌሎች ጠንካራ ድርጅቶች ላይ በመግባት ጥርጣሬን ለመዝራት ይሞክራሉ። የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አማራ) በማንም ላይ አልተኮሰም፤ ወደፊትም አይተኩስም። ነገር ግን አሁን በወሎ (ቤተ አማራ) ከመጣው አንድነታችን ጋር ተያይዞ እና መሪዎቻቸው የሚሰሩባቸውን ሴራ መቋቋም ሲያቅታቸው ድርጅታችንን የሚቀላቀሉ የሰራዊት አባላት አሉ፤ እነሱንም እየተቀበልን እንገኛለን፤ ይህ ሥራችንም ይቀጥላል። ሌላውና አሳዛኙ ነገር አፋህድ የተፈጠረበትን ቀውስ ለማስቀየስ እና የሕዝብን ስሜት ይይዙልኛል በሚል የምስራቅ አማራ ፋኖ ለሁለት ዓመታት ሲዋጋው የነበረውን "ሕወሓትን" እንዲሁም "የወልቃይትንና የራያን" አጀንዳ መጎተቱና ለውስጣዊ ቀውሱ መሸፋፈኛነት መጠቀሙ ነው። በመጀመሪያ በአማራነታችን ፋኖነትን አቀጣጥለን የአማራን ሕዝብ ዳግም ወደነፍጡ የመለስንን የታሪክ ባለውለታዎች ረስቶና ሌላ ማንነት ሰጥቶ የራያም ሆነ የወልቃይት ባለቤት መሆን አይቻልም፤ ሲቀጥል የራያም ሆነ የወልቃይት ሕዝብ የሚፈልጉት በተግባር የሚገለጽ ድጋፍ የሚያደርግ ድርጅትን እንጅ ሲከፋን
368
17
የአማራ ፋኖ በጎጃም የ24 ስዓት አበይት ሁነቶች ======ሀ/ አውደ ውጊያ 1/ 2ኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር  መብረቁ ብርጌድ ጀብድ ፈፅሟል ። በጠዋት የጠላት እንቅስቃሴ ከሞጣ ወደ ወይን ውሃ ድጎ ሬሽን መቀባበል  እንደሚኖር አስቀድሞ  መረጃ የደረሰው የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ ተወርዋሪው የመብረቁ ኮማንዶ ክፍል (ሻለቃ) ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ችሏል። 2/ 5ኛ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር ሰርጎ በመግባት ታሪክ ሰርቷል። ጅጋ ከተማ ላይ ሚኒሻ ለማሰልጠን ሃላፊነት የተሰጠው ተላላኪባንዳ እና 5 የአድማ ብተና አባላትን በመደምሰስ እና 4ቱን ከባድ ቁስለኛ በማድረግ ታሪክ ሰርቷል። 4/ 4ኛ ጃዊ መተከል ክፍለጦር ወደ አዲስ ቅዳም መንገድ ትሰራ የነበረችን ፒካፕ መኪና የአብይ አህመድ ሰራዊት በትናንትናው እለት በማቃጠሉ መሠረተልማት እንዳይሰራ በመከልከሉ የተናደደው የጃዊ ፋኖ በትናንተናው ዕለት ጠላትን ሲያርበደብደው እንዳመሸ  ከዘገየም ቢሆን መረጃው ደርሶናል። ======ለ/ አዲስ ሃይል አስመርቋል። በሁለተኛ መብረቁ ተፈራ ክፍለጦር ዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ ለሶስት ተከታታይ ወራት ሲያሰለጥናቸው የቆዩትን በዛሬው እለት አስመርቋል። ====ሐ/ በሁሉም የጎጃም ቀጠናዎችን ህዝብን የማንቃትና የማደራጀት ስራ ሲሰራ ውሏል። አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!! የአማራ ፋኖ በጎጃም የካቲት 16/2017ዓ.ም እስቲበል ዓለሙ የአፋጎ ም/ህዝብ ግንኙነት
412
18
በመጀመሪያ እንኳን ለአማራ ፋኖ በጎጃም የምስረታ የአንደኛ አመት አደረሳችሁ። እንደሚታወቀው ድማማ ዲክላሬሽን የአንድነት መንፈስ የታወጀበት ለሌሎች አራያ ሆኖ የታየበት ጠላት  ሻለቃ ዝናቡን እና ፋኖ ስሜነህ ሙላትን ሰከላ ግሽ አባይ ከተማ ላይ በድሮን ለመምታ አቅዶ ያልተሳካለት፣ ለአማራ አንድነት ብርሃን የታየበት እና ጠላት የከሰረበት ዕለት ነበር በድጋሜ እንኳን አድረሳችሁ። በዛሬው ዕለት አሸባሪው የብርሀኑ ጁላ ጦር ከሰከላ ወደ ቲሊሊ ከጥዋቱ 12:00 እሬሽን ለመቀበል እንቅስቃሴ አድርጎ ነበረ። ከአሁን በፊት ቲሊሊ የሚገኘው የጠላት ሀይል እሬሽን ለማቀበል በሚወጣበት ሰሀት  በአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር የሰከላው ግዮን ብርጌድ እና በዘንገና ብርጌድ በተደጋጋሚ በሚደርስበት ጥቃት በመማረሩ እሬሽን አላቀብልም ቲሊሊ ገብታችሁ ውሰዱ በማለት እምቢ ቢልም ከብዙ ልመና በኋላ ከቀኑ 7:00 እሬሽኑን አቀብሏል። ከብዙ ድካም እና ልመና በኋላ ከሰከላ የወጣው የብርሀኑ ጁላ ጦር ቲሊሊ ዳንጊያ መገንጠያ አካባቢ እሬሽኑን ተቀብሎ ወደ ሰከላ ሲመለስ በጀግኖቹ ግዮን ብርጌድ አይበገሬዎቹ መብረቁ ሻለቃ፣ ናደው ሻለቃ ፣ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ ደፈጣ በመያዝ ጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ሰንዝረዋል። ጠላት  የአናብስቶቹን የግዮን ብርጌድ፣ ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና የዘንገና ብርጌድ ምት መቋቋም ሲያቅተው ሙት እና ቁስለኛውን በየሜዳው እያዝረከረከ ወደ ሰከላ እግሬ አውጭኝ ብሎ ሲፈረጥጥ አምቢሲ  ላይ ግዮን ብርጌድ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ደፈጣ በመያዝ ጠላትን በብሬል እና በክላሽ አቀባበል አድርጋለታለች። በዛሬው አውደ ውጋያ ከኋላ ግዮን ብርጌድ መብረቁ ሻለቃ፣ናደው ሻለቃ፣ስሜነህ ደስታ ብርጌድ እና ዘንገና ብርጌድ ከፊት ለፊት ግዮን ብርጌድ ሃይሌ አድማሱ ሻለቃ ከበባ በመስራት ጠላትን እናቴ ጥሪኝ ሲያሰኙት ውለዋል። አናብስቶቹ  ከቀኑ 7:00-12:00 ጠላትን ሲደመስሱት ውለዋል። በዚህ አውደ ውጊያ ግዮን ብርጌድ በሻለቃ አበጀ አያና የሚመራው መብረቁ ሻለቃ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እና 2 የጠላት ሀይልን ከነሙሉ ትጥቃቸው መማረክ ችላለች። በፋኖ እንደሻው ጌታነህ የሚመራው ግዮን ብርጌድ ከጥር 29/2017 ጀምሮ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የመርኮኞቹን ቁጥር ወደ 11 ከፍ አድርጓል። ውጊያው እንደቀጠለ ነው ሙሉ ዝርዝር ዘገባውን በነገው ዕለት የምናደርስ ይሆናል ሲል የቻለ አድማሱ የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር የግዮን ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ለአሻራ ሚዲያ ተናግሯል ። ድል ለተገፋው ለአማራ ህዝብ ድል ፋኖ! አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋን
377
19
የፋኖዎች ትግል በፍፁም አይቀለበስም! ========================= የፋኖዎች ትግል ሊቀለበስ ይችል ይሆናል ወይም የአማራ ህዝብ ከነበረበት የግማሽ ምዕተ አመት የመከራና የስቃይ ፖለቲካ ነፃ ሊወጣበት የሚችልበት የነፃነት ጉዞ ሳንካ ግጥሞት ሀዲዱን ሊስት ይችል ይሆን ወይ የሚባልበትን ሁኔታዎች የተሻገረ ከመሆኑ አንፃር ትግሉ ሊቀለበስ የሚችልባቸውን መሰናክሎች በአግባቡ ተሻግሮ ለድል መብቃቱ የማይቀር ጉዳይ ነው። እንዲህ ሲባል ከብዙ በጥቂቲ ምክንኒያቶቹ የሚከተሉት ናቸው። እነሱም: – 1) ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መልስ ======================== የፋኖዎች ትግል የወያኔ ወረራን በመመከት ዙሪያ ላያ ያተኮረ ትግል ብቻ ቢሆን ኖሮ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ወዲህ በወያኔ የወረራ ጦርነት ወቅት የተሳተፉ የፋኖ አደረጃጀቶችን ከጦርነቱ በፊት ወደነበረው ህይወታቸው መልሶ አደረጃጀቶቻቸውን መበተን የሚቻልበት መንገዶች በአብይ አህመድ ተሞክሯል። ወረራን ለመከላከል የተሰለፉ አደረጃጀቶች ከገንዘብ ሽልማት፣ የእውቅና ዋንጫ፣ የመኖሪያ ቤቶች ሽልማት እስከ የእርሻ መሬት መሸለምና ስልጣን እስከ መስጠት የደረሰ ጥቅም ላይ ያተኮረ የፋኖዎችን አደረጃጀቶች የመበተን ስልት ስራ ላይ ውሎ ነበር። ይህ እቅድ የፋኖዎችን አቅም የመቀነሻ ~ phasing out project ~ አካል ነበር። በዚያ እቅድ በአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ውስጥ ሚናዬ እስከ ፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት መጠናቀቅ ድረስ ነበር ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶች ሲበተኑ የአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ገና ያልተመለሱ የፖለቲካ ጥያቄዎች አሉት ያሉት አደረጃጀቶች በአላማቸው ፀንተው ቆመው ታይተዋል። 2) የአማራ ክልል ልዩ ሀይል ================= በአማራ ክልል ልዩ ሀይልና በፋኖዎች አደረጃጀቶች ውስጥ ታይቶ የነበረው የትግል አስተዋፅኦና ትብብር ትልቅ የትግል ሀይልን የፈጠረ ጉዳይ ነበር። የአማራ ክልል መንግስታዊ ልዩ ሀይል አደረጃጀት መበተን ማለት በፋኖ አደረጃጀት የሀይል ሚዛን አሰላለፍ ውስጥ የጎላ ተፅእኖ የሚፈጥርና የፋኖ አደረጃጀቶች ያለ አጋዥ ሀይል ብቻቸውን እንዲቀሩና በአማራ ህዝብ የፖለቲካ ትግል ውስጥ የፋኖዎች ህለውና የመበተን አደጋ እንዲያጋጥመው ተደርጎ የተዘየደ መላ ነበር። 3) የአብይ አህመድና የወታደሩ የበላይ አመራሮች ምክር =================================== በሽልማት ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው የተመለሱ ተብለው ከፋኖ አደረጃጀቶች ውጭ የሆኑ አካላትና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል መበተን ተጨምሮበት ቀሪዎቹን የፋኖ አደረጃጀቶች በሀይል ትጥቃቸውን አስወልቆ ዛሬ የትጥቅ ትግል ላይ ያሉ የፋኖዎችን አደረጃቶችን ማጥፋት ይቻላል የተባለው ምክክር የፋኖዎችን ህልውና የመበተን፣የማክስምና የማጥፋት ዋናው ~ grand scheme ~ እቅድ ነበር። 4) አማራ ክልልን በአስቸኳይ አዋጅ ጠርንፎ ከአለም አይንና ጆሮ ሰውሮ የፋኖዎችን ትግል የማምከን ዘመቻ ============================= አማራ ክልልን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ጠርንፎ የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን አቋርጦ በወታደራዊ ዘመቻ ሊሰራ የሚችለውን ገፍ ከዓለም አይንና ጆሮ ደብቆ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፋኖዎችን አደረጃጀቶች ለማንበርከክና ለማጥፋት የተሰራው ወታደራዊ እቅድ መነሻው በፋኖዎች አደረጃጀቶች ውስጥ የተወሰነው ሀይል ወደ ሰላመዊ ኑሮ በሽልማት መልክ የተመለሰና የአማራ ክልል ልዩ ሀይል የተበተነ ከመሆኑ አንፃር ቀሪው የፋኖዎች አደረጃጀቶች በጣም ጥቂትና የመንግስትን ሀይል ተቋቁመው ህልውናቸውን አስጠብቀው መቀጠል የሚችሉበት እድል አይኖርም ከሚል ስሌት የተነሳ ሙሉ ለሙሉ ፋኖዎችን የማጥፋት ዘመቻ ነበር። 5) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በወታደራዊ እዝ ውስጥ ዝግ የነበረውን ክልል ጉዳይ በሀገራዊ አጀንዳዎች መሸፈን ================================== በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠርንፎ በወታደራዊ የወረራ ዘመቻ እዝ ውስጥ ሊፈፀም የሚችለውን ወታደራዊ ወንጀል የሀገር ውስጥ ማህበረሰቡም ሆነ የአለም ማህበረሰብ ምን እየተካሄደ እንዳለ እንዳያውቅና እንዳይረዳ ስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችን ከማቋረጥ ባለፈ በተለይ የሀገር ውስጡ ማህበረሰብ ትኩረት ወደ ሌላ አቅጣጫ ለመሳብ ተከታታይ ሀገራዊ አንደምታ ያላቸው አጀንዳዎችን መተግበር የፋኖ አደረጃጀቶችን ለማጥፋት ለተዘየደው ዘመቻ ሽፋን ሆነው ያገለግላሉ ተብሎ የታሰበበት ሁኔታ ለመኖሩ ብዙ ምልክቶች ነበሩ። 6) ስልክና ኢንተርኔ ዘግቶ ይደረግ ከነበረው ዘመቻ ስልክና ኢንተርኔት ከፍቶ የልዩነት አጀንዳ ማራገብ ========================== እዚህ ደረጃ ላይ መንግስት የደረሰው በመንግስት አቅምና ችሎታ ወይም ጠንካራ ጎኖች ተብለው በሚታሰቡ ጉዳዬች ላይ ተመስርቶ ዛሬ የትጥቅ ትግል ላይ ያሉ የፋኖ አደረጃጀቶችን ማጥፋት እችላለሁ ብሎ ሂሳብ ሰርቶ የነበረው መንግስት እቅዱ ሙሉለሙሉ አለመስራቱን በመገንዘብ ከራሱ ጠንካራ ጎን ይልቅ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፋኖዎች ደካማ ጎን ላይ በመነሳት ፋኖዎችን ማጥፋት ወይም ትግላቸውን ማደናቀፍ እንችላለን ብለው የወጠኑት እቅድ አካል ነበር። ዛሬ ላይ በመንግስት አቅምና ጥናካሬ ላይ የተመሰረተ ፋኖዎችን የማጥፋት እቅድም ሆነ በፋኖዎች ደካማ ጎን ላይ ተመስርቶ የተሰላው ፋኖዎችን የማጥፋት እቅዶች በሙሉ ምንም ፋኖዎችን ለማጥፋት በሚደረገው ህልም ለመንግስት ምንም ያመጣው ለውጥም ሆነ ውጤት የለም። ከላይ በተዘረዘሩ ጉዳዬች ውስጥ አልፎ ዛሬ ላይ ያለው የፋኖዎች ትግልና አደረጃጀት ትግላቸው ሊቀለበስ የማይቻልበት ደረጃ ላይ የደረሰ ለመሆኑ ምስክሮች ናቸው።
730
20
ተነድሏል! የአራዊት ሰራዊቱ የ72ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል እንግዳወርቅ በጎጃም ልዮ ስሙ አራጢ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በነበልባሎቹ የመብረቁ ተፈራ ልጆቻችን በልከቀናቶች በፊት ተነድሎ ህክምና ላ
ተነድሏል! የአራዊት ሰራዊቱ የ72ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል እንግዳወርቅ በጎጃም ልዮ ስሙ አራጢ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በነበልባሎቹ የመብረቁ ተፈራ ልጆቻችን በልከቀናቶች በፊት ተነድሎ ህክምና ላይ የቆየ ቢሆንም በመጨረሻም ግን ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል። እናም ድምጻችንን ከፍ አድርገን - የጨፍጫፊው አራዊት ሰራዊት ወታደራዊ አዛዥ መነደልን የተመለከተ የሃዘን እንጉርጉሮ በብስራት መልኩ እናሰማለን 😁 ቻው አራዊት ኮሎኔል!
513