en
Feedback
ገቢዎች ሚኒስቴር ሀዋሳ ቅርንጫፍ M.O.R Hawassa Branch

ገቢዎች ሚኒስቴር ሀዋሳ ቅርንጫፍ M.O.R Hawassa Branch

Open in Telegram

ገቢዎች ሚኒስቴር ሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

Show more
3 429
Subscribers
-224 hours
+767 days
+11730 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+90
in 0 channels
August '26
+84
in 0 channels
Get PRO
July '26
+100
in 1 channels
Get PRO
June '26
+150
in 0 channels
Get PRO
May '26
+90
in 0 channels
Get PRO
April '26
+69
in 0 channels
Get PRO
March '26
+102
in 0 channels
Get PRO
February '26
+111
in 0 channels
Get PRO
January '26
+65
in 0 channels
Get PRO
December '25
+85
in 0 channels
Get PRO
November '25
+161
in 0 channels
Get PRO
October '25
+110
in 0 channels
Get PRO
September '25
+77
in 0 channels
Get PRO
August '25
+230
in 0 channels
Get PRO
July '25
+113
in 0 channels
Get PRO
June '25
+60
in 0 channels
Get PRO
May '25
+84
in 0 channels
Get PRO
April '25
+74
in 0 channels
Get PRO
March '25
+86
in 0 channels
Get PRO
February '25
+89
in 0 channels
Get PRO
January '25
+138
in 0 channels
Get PRO
December '24
+151
in 0 channels
Get PRO
November '24
+111
in 0 channels
Get PRO
October '24
+120
in 0 channels
Get PRO
September '24
+49
in 0 channels
Get PRO
August '24
+93
in 0 channels
Get PRO
July '24
+86
in 0 channels
Get PRO
June '24
+76
in 0 channels
Get PRO
May '24
+77
in 0 channels
Get PRO
April '24
+59
in 0 channels
Get PRO
March '24
+62
in 0 channels
Get PRO
February '24
+42
in 0 channels
Get PRO
January '24
+59
in 0 channels
Get PRO
December '23
+62
in 0 channels
Get PRO
November '23
+83
in 0 channels
Get PRO
October '23
+74
in 0 channels
Get PRO
September '23
+37
in 0 channels
Get PRO
August '23
+56
in 0 channels
Get PRO
July '23
+47
in 0 channels
Get PRO
June '23
+40
in 0 channels
Get PRO
May '23
+58
in 0 channels
Get PRO
April '23
+9
in 0 channels
Get PRO
March '23
+32
in 0 channels
Get PRO
February '23
+33
in 0 channels
Get PRO
January '23
+27
in 0 channels
Get PRO
December '22
+26
in 0 channels
Get PRO
November '22
+39
in 0 channels
Get PRO
October '22
+74
in 0 channels
Get PRO
September '22
+93
in 0 channels
Get PRO
August '22
+179
in 0 channels
Get PRO
July '22
+456
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September+3
07 September+4
06 September0
05 September+8
04 September+17
03 September+7
02 September+7
01 September+44
Channel Posts
ሂሳብ መዝገብ አያያዝ ላይ ስልጠና ተሰጠ ሀዋሳ ( 2/13/2018 ዓ.ም) 44ኛ ዙር የክፍል አንድ የታክስ ሞጁላር ስልጠና ሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ለሚገኙ ግብር ከፋዮች የተሰጠ ሲሆን፤ የዛሬው ስልጠና
+5
ሂሳብ መዝገብ አያያዝ  ላይ  ስልጠና ተሰጠ   ሀዋሳ  ( 2/13/2018 ዓ.ም)  44ኛ ዙር የክፍል አንድ  የታክስ ሞጁላር ስልጠና  ሀዋሳ  ከተማና ዙሪያ ለሚገኙ ግብር ከፋዮች የተሰጠ ሲሆን፤ የዛሬው ስልጠና   የሂሳብ መዝገብ አያያዝ  ላይ ሲሰጥ ውሏል፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት የታክስ ከፋዮች ትምህርት እና መረጃ አቅርቦት ቡድን አዘጋጅነት እየተሰጠ በሚገኘው ስልጠና የታክስ  ማስታወቅ የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ አሸናፊ  በርገን  የሂሳብ መዝገብ ላይ  የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የሰጡ ሲሆን  በገላጻቸው፤ ሰነድ የመያዝ ግደታ የተጣለበቸው ግብር ከፋዮች የትኞቹ እንደሆኑ፣  ግብር ከፋዮች መያዝ ስለሚገባቸው ሰነዶች፣  የሂሳብ መዝገብን ማስተካከያ ስለማድረግ፣ የሂሳብ  ሰነድ ተቀባይነት ስለሚያጣበት ምክንያት እና አጠቃላይ ከሂሳብ መዝገብ አያያዝ ጋር ተያይዞ ያሉ ጉዳዮችን  ለተሳታፊዎች ያብራሩ ሲሆን  ከመድረኩ ለቀረቡት ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ  ስጥተዋል። ገቢዎችን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ይጫኑ፦ በቴሌግራም https://t.me/MORHawassaBranch በፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?id=100080114927205 በዩትዩብ https://youtube.com/channel/UCtu9M68G_lQbTIsu1fzzjyw

2
https://youtu.be/QrGgDsv6s3w?si=Vios7ihv8VNY1Scb
491
3
ማስታወቂያ ለቅ/ጽ/ቤታችን ግ.ከፋዮች በሙሉ    በታክስ ደረሰኝ አጠቃቀምና አስተዳደር ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 188/2017 መሰረት unique QR Code የተካተተበት የማንዋል ደረሰኝ ህትመት ጠይቃችሁ  ለ23 ኛ ዙር የመጣላችሁ ከላይ በተያየዘው ዝርዝር መሰረት የድርጅቱ ስም መኖሩን በማጣራት ሥራ አስኪያጅ ወይም ተወካይ ከሆነ  የውክልና ደብዳቤና መታወቂያ ኮፒ፣ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ለህትመት የተፈቀደበት ዋናውንና ኮፒ እንዲሁም በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሂሳብ የተከፈለበትና ቅድመ ግብር የተቀነሰበት ደረሰኝ እንዲሁም ነባሩን ደረሰኝ መወገድ ስላለበት በመያዝ  1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 13  በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የደረሠኝ አስተደደር ቡድን በአካል መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡ በገቢዎች ሚ/ር ሐዋሳ ቅ/ጽ/ቤት
663
4
ማስታወቂያ ለቅ/ጽ/ቤታችን ግ.ከፋዮች በሙሉ    በታክስ ደረሰኝ አጠቃቀምና አስተዳደር ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 188/2017 መሰረት unique QR Code የተካተተበት የማንዋል ደረሰኝ ህትመት ጠይቃችሁ  ለ23 ኛ ዙር የመጣላችሁ ከላይ በተያየዘው ዝርዝር መሰረት የድርጅቱ ስም መኖሩን በማጣራት ሥራ አስኪያጅ ወይም ተወካይ ከሆነ  የውክልና ደብዳቤና መታወቂያ ኮፒ፣ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ለህትመት የተፈቀደበት ዋናውንና ኮፒ እንዲሁም በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሂሳብ የተከፈለበትና ቅድመ ግብር የተቀነሰበት ደረሰኝ እንዲሁም ነባሩን ደረሰኝ መወገድ ስላለበት በመያዝ  1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 13  በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የደረሠኝ አስተደደር ቡድን በአካል መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡ በገቢዎች ሚ/ር ሐዋሳ ቅ/ጽ/ቤት
1
5
የክፍል አንድ ሞጁላር ስልጠና መሰጠት ተጀምረ ሀዋሳ (29/12/2018 ዓ.ም) በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመጀመሪያው ምዕራፍ የ44ኛ ዙር የታክስ ሞጁላር ስልጠና በዛሬ ቀን በሀዋሳ+4
የክፍል አንድ ሞጁላር ስልጠና መሰጠት ተጀምረ           ሀዋሳ (29/12/2018 ዓ.ም)   በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመጀመሪያው ምዕራፍ የ44ኛ  ዙር የታክስ ሞጁላር ስልጠና በዛሬ ቀን  በሀዋሳ ከተማና ዙሪያ ለሚገኙ  ግብር ከፍዮች ተሰጥተዋል፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር  የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት የታክስ ከፋዮች ትምህርትና መረጃ አቅርቦት ቡድን አዘጋጅነት  የሚሰጠው  ስልጠና  ቀጥተኛ የሆኑ ታክሶችን መሰረት ያደረገ ሲሆን የዕለቱ ስልጠና ከመቀጠር የሚገኝ ገቢና የወጪ መጋራት በሚሉ ርዕሶች ላይ  በማትኮር  የታክስ ከፋዮች ትምህርት መሪ ባለሙያ አቶ መክብብ መኮንን  በስልጠናው  ላይ ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ አይነትና ምንነት፣ከገቢ ግብር ነጻ ስለሆኑ ገቢዎች ፣በገደብ ነጻ ስለተደረጉ ገቢዎችና ከወጪ መጋራት ጋር ተያያዘ ያሉ ጉዳዮችን  በተመለከተ  ገለጻ በማድረግ ከሰልጣኞች ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ገቢዎችን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ይጫኑ፦ በቴሌግራም https://t.me/MORHawassaBranch በፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?id=100080114927205 በዩትዩብ https://youtube.com/channel/UCtu9M68G_lQbTIs
866
6
ማስታወቂያ ለቅ/ጽ/ቤታችን ግ.ከፋዮች በሙሉ በታክስ ደረሰኝ አጠቃቀምና አስተዳደር ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 188/2017 መሰረት unique QR Code የተካተተበት የማንዋል ደረሰኝ ህትመት ጠይቃችሁ ለ23 ኛ ዙር የመጣላችሁ ከላይ በተያየዘው ዝርዝር መሰረት የድርጅቱ ስም መኖሩን በማጣራት ሥራ አስኪያጅ ወይም ተወካይ ከሆነ የውክልና ደብዳቤና መታወቂያ ኮፒ፣ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ለህትመት የተፈቀደበት ዋናውንና ኮፒ እንዲሁም በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሂሳብ የተከፈለበትና ቅድመ ግብር የተቀነሰበት ደረሰኝ እንዲሁም ነባሩን ደረሰኝ መወገድ ስላለበት በመያዝ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 13 በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የደረሠኝ አስተደደር ቡድን በአካል መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡ በገቢዎች ሚ/ር ሐዋሳ ቅ/ጽ/ቤት
746
7
ማስታወቂያ ለቅ/ጽ/ቤታችን ግ.ከፋዮች በሙሉ    በታክስ ደረሰኝ አጠቃቀምና አስተዳደር ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 188/2017 መሰረት unique QR Code የተካተተበት የማንዋል ደረሰኝ ህትመት ጠይቃችሁ  ለ23 ኛ ዙር የመጣላችሁ ከላይ በተያየዘው ዝርዝር መሰረት የድርጅቱ ስም መኖሩን በማጣራት ሥራ አስኪያጅ ወይም ተወካይ ከሆነ  የውክልና ደብዳቤና መታወቂያ ኮፒ፣ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ለህትመት የተፈቀደበት ዋናውንና ኮፒ እንዲሁም በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ሂሳብ የተከፈለበትና ቅድመ ግብር የተቀነሰበት ደረሰኝ እንዲሁም ነባሩን ደረሰኝ መወገድ ስላለበት በመያዝ  1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 13  በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የደረሠኝ አስተደደር ቡድን በአካል መጥታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡ በገቢዎች ሚ/ር ሐዋሳ ቅ/ጽ/ቤት
246
8
    ማስታወቂያ   ሀዋሳ ለሚትገኙ  ለቅርንጫፍ  ጽ/ቤታችን ግብር  ግብር ከፋዮች በሙሉ         ነሀሴ 27/2018 ዓ.ም (በገቢዎች ሚኒስቴር  የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት) በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት  የክፍል አንድ ሞጁላር ስልጠና ከነሀሴ 29 ጀምሮ እስከ  02/13/2018 ዓ.ም  ድረስ እህድን ሳይጨምር በሶስት ተከታታይ  ቀናት በቅ/ጽ/ቤቱ አዳራሽ ስለሚሰጥ በዚህ ስልጠና ላይ የድርጅቱ ባለቤት፣ ስራ አስኪያጅ እና ሂሳብ ሰራተኛ ወይም ድርጅቱን በዘላቂነት  ይደግፋል ብሎ ድርጅቱ ያመነበትን ሰራተኛ በመላክ ስልጠና እንድያገኙ እንድደረግ እየጠየቅን  ከዚህ በፊት ሞጁላር ስልጠና ያልወሰዳችሁና  በድርጅታችሁ ውስጥ ስልጠና ያላገኘ  ሰራተኛ ያላችሁ ግብር ከፋዮች በሙሉ  የስልጠናው ተሳታፊዎች  እንድትሆኑ እንጠይቃለን።                            ግብር ለሀገር ክብር!! ገቢዎችን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ይጫኑ፦ በቴሌግራም https://t.me/MORHawassaBranch በፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?id=100080114927205 በዩትዩብ https://youtube.com/channel/UCtu9M68G_lQbTIsu1f
1 346
9
No text...
1 204
10
የፌዴራል  ታክስ  አስተዳደር  ማሻሻያ አዋጅ  ላይ  ስልጠና  ተሰጠ ነሀሴ  26/2018 ዓ.ም (በገቢዎች ሚኒስቴር  የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት) በገቢዎች ሚኒስቴር  የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት  በሀዋሳ እና ሻሽመኔ  ከተማ ለሚገኙ  ግብር ከፋዮች፣በስሩ ላሉ ለመንግስት ባለበጀት መ/ቤቶች እና ለልማት ድርጅቶች በአዲሱ የታክስ አስተዳደር  ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር  1434/2018  ላይ ስልጠና  የመስጠትና  እና  የ2019 በጀት ዓመት የቅ/ጽ/ቤቱ የገቢ ዕቅድ የማስተዋወቅ መድረክ  በዛሬ ቀን ተካሂዷል። የ2019 በጀት ዓመት  ዕቅድ  በማስተዋወቅ  መድረኩን ያስጀመሩት የቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ታደሰ ለተሳታፊዎች እንደገለጹት  በዚህ በጀት ዓመት  8,806 ቢሊዮን  ብር  ገቢ ለመሰበሰብ  መታቀዱን በማሳወቅ የተሰጠውን ዕቅድ ለማሳካት የግብር ከፋዮችና የባለድርሻ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑን በመግለጽ  ለገቢው ስኬት  ሁላችንም ርብርብ ማድረግ  አለብን ስሉ በአጽንኦት አንስተዋል። የፌዴራል ታክስ አስተዳዳር ማሻሻያ አዋጅ ላይ ስልጠናውን የሰጡት የቅ/ጽ/ቤቱ የታክስ ከፋዮች ትምህርትና መረጃ አቅርቦት ቡድን አስተባባሪ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጭሻ  በገላጻቸው  እንደተናገሩት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ አዋጅን ለማሻሻል ያስፈለገበት ምክንያት፣ የተሻሻሉ የታክሰ ስሌቶችና የይርጋ ጊዜን በሚመለከተ፣ ደረሰኝ ባለመስጠት የሚጣል ቅጣት፣ የታክስ አለመግባባትን በመስማማት ስለመፊታትና  በሌሎች ለወጡ በተደረጉ ጉዳዮች ላይ ስልጠና ሰጥተዋል። በተጨማሪም  አዲሱን የንግድ ትርፍ ግብር ማሳወቂያ ቅጽ አሞላላን በተመለከተ   የታክስ ማስታወቅ መረጃ ማደራጀት ቡድን አስተባባሪ  አቶ ተዛራ ሻንቆ ኦሬተሸን ስጥተዋል። በመጨረሻም  ከስልጠናው መጠናቀቅ በኃላ የተለያዩ ማብራሪያ የሚሹ ጥያቄዎች ከተሳታፊዎች የቀረቡ ሲሆን የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ  ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ታደሰና የታክስ ኦፕሬሽን ም/ስራ አስኪያጅ  ወ/ሮ  ፍሬህይወት አድማሱ  ለተነሱ ጉዳዮች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት  ቀጣይ ከግብር ከፋዮች የሚጠበቁ ግዴታዎች  ላይ ሰፋ ያለ ገለጻ አቅርበዋል። ገቢዎችን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ይጫኑ፦ በቴሌግራም https://t.me/MORHawassaBranch በፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?id=100080114927205 በዩትዩብ https://youtube.com/channel/UCtu9M68G_lQbTIsu1fzzjyw
1 181
11
+9
No text...
1 408
12
የስልጠና ጥሪ ስለማስተላለፍ በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በተሻሻለው የታክስ  አስተዳደር ማሻሻያ አዋጅ  እና በአዲሱ የንግድ ትርፍ ግብር ማሳወቂያ  ቅጽን አስመልክቶ በሀዋሳ እና ሻሽመኔ  ከተማ ለሚገኙ ግብር ከፋዮች በቀን 26/12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ  02:30 ሰዓት ጀምሮ የግማሽ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ  በሀዋሳ ከተማ  በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ  የስልጠና አዳራሽ  ስለሚሰጥ በተባለው ሰዓት በመገኝት  የስልጠና  ተሳታፊዎች  እንድትሆኑ ጽ/ቤቱ ያሳስባል።                            ግብር ለሀገር ክብር!! ገቢዎችን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ይጫኑ፦ በቴሌግራም https://t.me/MORHawassaBranch በፌስቡክ https://www.facebook.com/profile.php?id=100080114927205 በዩትዩብ https://youtube.com/channel/UCtu9M68G_lQbTIsu1fzzjyw
1 540
13
ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ አመራሮች የአመራርነት ክህሎት ልማት ላይ ስልጠና ተሰጠ "ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም (በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅርንጫፍ ) በገቢዎች ሚኒስቴር የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት አመራር ሰራተኞች+5
ለቅርንጫፍ  ጽ/ቤቱ  አመራሮች  የአመራርነት ክህሎት ልማት  ላይ  ስልጠና ተሰጠ "ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም (በገቢዎች ሚኒስቴር  የሀዋሳ ቅርንጫፍ )  በገቢዎች ሚኒስቴር  የሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት አመራር ሰራተኞች የመሪነት ክህሎታቸውን  ማሳደግ እንድችሉ ለማድረግ Leadershiop Skill Development In  The ERA of AI  ( የአመራር ክህሎት ልማት የ AI) በሚል  ርዕስ በተቋማዊ  ስነ-ምግባርና ሰጋት ስራ አመራር አዘጋጅነት  በዛሬው ቀን ለአመራሮች  ስልጠና ተሰጥተዋል።   የዕለቱን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የሰጡት  በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ መምህር ፣ተመራማሪና አማካሪ የሆኑት  ምህረተአብ አብርሃም (ዶ/ር)   የአመራር ክህሎት ልማት  ማሳደግ በአሁን ወቅት  ለእያንዳንዱ  ተግባራችን  በጣም ወሳኝ ስለሆነ መሪ ሁሌም መረጃን መሰረት ያደረገ ትክክለኛ ውሳኔ ለመስጠት የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን  አሰረድተዋል ። በመጨረሻም የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ  አቶ ሀብታሙ ታደስ  ለመድረኩ ስኬት የበኩላቸውን  ድርሻ የተወጡ አካላትን በማመስገን ስልጠና ያገኙ አመራሮች  ባገኙት ዕውቀት የተሻለ አገልግሎት በመስጠት  የመሪነት ሚናቸውን መውጣት እንዳለባቸው  አሳስበዋል።
1 629
14
Tax Administration amendment Proclamation no 1434-2026 .pdf
2 094
15
Tax Administration amendment Proclamation no 1434-2026 .pdf
1
16
Share 'Tax Administration Proclamation No. 1434-2026.pdf'
1
17
በተሻሻለው የገቢ ግብር አዋጅ 1395/2017 አንቀጽ 86 መሰረት ከአንድ በላይ የንግድ መስክ (ዘርፍ) ገቢ የሚያገኝ ድርጅት ለእያንዳንዱ የተለየ የንግድ ስራ መስክ የተናጠል የሂሳብ መዝገብ፣ ደጋፊ ሰነዶች እና የግብር ማስታወቅያ መያዝና ማቅረብ እንደሚጠበቅባቸው መደንገጉ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የ2018 ዓመታዊ የኦላይን ማሳወቂያ (E-TAXS) ክፍት ስለሆነ ዓመታዊ በኢ-ታክስ በማሳወቅ ከዚህ በላይ በተያያዘው አዲሱ የማሳወቂያ ፎርም መሰረት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::
3
18
12018 Financial Statement Declaration Form Final send.xlsx
2 108
19
ግብር ከፋዮች ዓመታዊ የንግድ ትርፍ ግብር ሂሳብ መዝገብ አቅርቦ መክፈል ያለባቸው በጀት ዓመቱ ከተጠናቀቀ ከሐምሌ 1  ጥቅምት 30 ድረስ ባለው ጊዜ  ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከተያዘው የግብር ዓመት በፊት በነበረው የግብር ዓመት የከፈሉትን ግብር 25% (ሃያ አምስት በመቶ) የሂሳብ ሪፖርት ከሚያቀርቡበት ወር መጨረሻ ጀምሮ በየሶስት ወሩ የሶስት ወሩ  በተጠናቀቀ በ30 ቀናት ውስጥ አስቀድመው እንደሚከፍሉ በተቀመጠው መሠረት፡- 1ኛ ዙር ክፍያው ከየካቲት 1 እስከ 30 ሲሆን ከሐምሌ 1 እስከ መስከረም 30 ድረስ የተከፈለ ቅድመ ግብር (withholding) ካለ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡ 2ኛ ዙር ክፍያ ከግንቦት 1 እስከ 30 ሲሆን ከጥቅምት 1 እሰከ ታህሳስ 30 ድረስ የተከፈለ ቅድመ ግብር (withholding) ካለ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡ 3ኛ ዙር ክፍያ ከነሐሴ 1 እስከ ጳጉሜ 5 ሲሆን ከጥር1 እሰከ መጋቢት 30 ድረስ የተከፈለ ቅድመ ግብር (withholding) ካለ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡ በሂሳብ ሪፖርቱ መሠረት ሊከፍሉት ከሚገባው ግብር ላይ በየሦስት ወሩ የከፈሉት ቅድመ ግብር ተቀንሶ ቀሪውን እስከ ጥቅምት 30 ድረስ ባለው ጊዜ የሚከፍሉ ሲሆን በዚህ ጊዜ ከሚያዝያ 1 እስከ ሰኔ 30 ድረስ የተከፈለ ቅድመ ግብር (withholding) ካለ ተቀናሽ የሚደረግ ይሆናል፡፡ የሂሳብ ሪፖርት በሚያቀርቡበት ወቅት የግብር ስሌት ሲከናወን በየሶስት ወሩ የከፈሉት ቅድመ ግብር ሊከፈል ከሚገባው የበለጠ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ በብልጫ የከፈሉት ሂሳብ ተመላሽ ይደረጋል፡፡ የተመላሹ ክፊያ የሚፈፀመው በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ መሠረት ለተመላሽ ተቀንሶ ከሚያዘው ሂሳብ ላይ ይሆናል፡፡ ከላይ በተገለጸው መሠረት ህጋዊ እውቅና ያገናችሁ ድርጅቶች የ2018 በጀት ዓመት ግብራቹን ከሐምሌ 01/ 2018 ዓ/ም እስከ ጥቅምት 30/2019 ዓ/ም ድረስ መክፈል ይጠበቅባቸዋል፡፡
2 567
20
No text...
1 703