Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Open in Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
Show more3 586
Subscribers
No data24 hours
+37 days
+2430 days
Posts Archive
ጨረታ
አዲስ ዘመን ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ማስታወቂያ
ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
ደረጃ-5/6 እንፈልጋለን?
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር:
Tel.✆+251-989-999-001
Tel.✆+251-984-865-338
በቀጥታ የቴሌግራም አድራሻ/Inbox
➢ t.me/UnitySupplydbot ☜|]
➢ t.me/unitysupplyoffical //
መልዕክት መቀበያ ቦት/ያማክሩን!
ጆሞ2 በአካል ቢሮ መምጣት ይችላሉ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የሚሸጥ 22 kw ክሬሸር
ማጠቢያ እና ማድረቂያ
አዲስ ነው
+251912631227 ነቢል
+251921763931 ከድር
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የዩኒቲ ኮን.ስራ ሰፕላይ ኦፊሻል ድርጅት አገልግሎት ለማግኘት የእጅ ስልኮዎን በመጠቀም አገልግሎታችንን ማግኘት ይችላሉ ወይም ጆሞ ቁ.2 የሚገኘው ቢሮችን በመምጣት የሚፈልጉትን አይነት አገልግሎት በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ!
Tel.✆+251-989-999-001
Tel.✆+251-984-865-338
በInbox /የቴሌግራም አድራሻችን፦
➢ t.me/UnitySupplydbot ☜|]
ላይ ያናግሩን, መልክቶ ይደርሰናል
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 08/2015
የአማራ ህንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት 3B +G+14 Tikur Abay Office Building Construction Project "Design and construction of shoring wall including excavation work" by supplying all necessary Materials, equipment & Labor ብቃት ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል።
ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን-በዘርፉ የንግድ ሥራ ፈቃድና ለዘመኑ ስለመታደሱ ማረጋገጫ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /TIN/ እና የተጨማሪ እሴት ታከስ የምዝገባ የምስከር ወረቀት VAT Reg. Certificate/፣ የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን ቫትን ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል።
የጨረታ ሰነዱን አ/አበባ 4 ኪሎ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት መ/ቤት ጀርባ አልማ ህንፃ በሚገኘው ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቢሮ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት መውሰድ ይችላሉ። ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በ15ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ሠዓት ድረስ ብቻ አዲስ አበባ ማስ/ጽ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። 15ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 8፡00 ሠዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው በተዘጋጀበት ቀን ከቀኑ 8፡30 ሠዓት አዲስ አበባ በሚገኘው በድርጅቱ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቢሮ ይከፈታል።
በውድድሩ አሸናፊ የሚረጠው ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበው ሲሆን፤ ሥራው ላይ የሚውሉ ማቴሪያሎች ሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት እውቅና ካለው ተቋም የዕቃዎችን ትክክለኛነት ናሙና ተወስዶ ጥራቱ በቴስት ማረጋገጥ ካስፈለገ በማሠራት ወይም በአማካሪ ባለሙያዎች ትክክለኛነቱን ሲያሟላ ብቻ ይሆናል።
.በጨረታው ቅር የተሰኘ ተጫራች የጨረታ ውጤቱ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ በ3 የሥራ ቀናት ብቻ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል።
የጨረታ ሰነዱ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ45 ቀናት ፀንቶ ይቆያል።
የጨረታ ተወዳዳሪዎች በሌሎች ተወዳዳሪዎች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ አይችሉም።
በጨረታ ሠነዱ በእያንዳንዱ ገጽ እና ፖስታው ላይ የድርጅቱ ፊርማና ማህተም ሊኖር ይገባል።
ድርጅቱ የጨረታ አሸናፊ ከሆነው አቅራቢ የጨረታውን ይዘት ሳይቀይር ከገዛው ዕቃ ጠቅላላ መጠን ላይ ከውል በኋላ 50% ሊጨምር ወይም ሊቀንስ ይችላል።
ከጨረታ ሳጥን መዝጊያ ቀንና ሰዓት ዘግይቶ የቀረበ ተጫራች ተቀባይነት አይኖረውም።
ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው። ይህም ሲባል ጨረታው በመሰረዙ ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ላወጡት ወጪ ድርጅቱ ኃላፊነት አይወስድም።
ለተጨማሪ ማብራሪያ በአካል በመገኘት ወይም ከዚህ በታች በተጠቀሱት አድራሻዎች ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
ስልክ ቁጥ፡ 01 11 26 51 45/ 09 18 70 50 36/09 18 80 03 64 ፋክስ ቁጥር፡ 01 11 26 53 38
የአማራ የህንፃ ሥራዎች ኮንስትራክን
ድርጅት አዲስ አበባ ማስ/ጽ/ቤት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ያገለገለ ሆንዳ መኪናን ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ (ቁልጭ የወጣቶች ሥነ ተዋልዶ ጤናና ልማት ድርጅት)
Deadline: ሰባተኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት (2022-11-10)
አዲስ ዘመን ሐሙስ ጥቅምት 24 ቀን 2015 ዓ . ም
ያገለገለ ሆንዳ መኪናን ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
ቁልጭ የወጣቶች ሥነ ተዋልዶ ጤናና ልማት ድርጅት አንድ ያገለገለ ሆንዳ መኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በመሆኑም በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾችን ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሠረት እንዲሳተፉ ድርጅቱ ይጋብዛል።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪዮም 2ኛ ፎቅ ላይ ከሚገኘው ቢሮአችን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት (7) የሥራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 -11፡00 ሰዓት በመምጣት መግዛትና መኪናውን ማየት ይችላሉ።
ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባለው ሰባተኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ በ 4 ፡ 00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ከጠዋቱ በ 5 ፡ 00 ሰዓት ላይ በዝግ ጨረታ ይከፈታል።
የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 1,000,000.00 ሲሆን ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የመጫረቻ ዋጋውን 10% በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የጨረታ አሸናፊ የጨረታው ውጤት ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሦስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ንብረቱን በራሱ ወጪና ኃላፊነት ማንሣት ይኖርበታል።
ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪዮም ሕንፃ 2 ኛ ፎቅ
ስልክ፡ +251 93 388 4838 ወይም +251 91 382 9572
ቁልጭ የወጣቶች ሥነ ተዋልዶ ጤናና ልማት ድርጅት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
Invitation to Tender
Bid Announcement No. SSNT-T 342
Ethiopian Airlines Group intends to invite qualified Category 1 Contractors (GC/RC-1) for the Design-Build of Semera Airport Airfield Expansion Project. Any legally established bidders in Ethiopia with renewed Trade License for the current year, Valid Tax clearance, VAT registration certificate, Tax Payer Identification Certificate (TIN) & Tax clearance certificate stating the bidder is eligible to participate in any public tender and valid at least at the deadline for submission of bids can get the tender document.
Bidders should deposit non-refundable ETB 100.00 (One Hundred Birr) to the nearby Commercial Bank of Ethiopia (CBE) referring this tender number SSNT-T342 to Ethiopian Airlines Group Account Number 1000006958277(E99). Bidders shall email the scanned copy of the deposit slip to the below address and will get the Tender document by return Email.
Bidders must submit Birr 500,000.00 /Five hundred thousand Birr/ as a bid security in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee from any certified financial institution in the name of Ethiopian Airlines Group. Bidders are required to bring both an Original and Copy of their Technical and Financial Bid Proposals and Original unconditional irrevocable bank guarantee or CPO in a separate sealed envelope. The bid will be closed on November 18, 2022, at 2:30 PM and will be opened on the same date at 3:00 PM at Ethiopian Airlines Group Employees' Main Cafeteria in the presence of bidders or their representatives.
For more information; please contact us at the below address.
Ethiopian Airlines Group
Bole International Airport Addis Ababa, Ethiopia Strategic Sourcing N-Technical
Tel. 011-517-4028
E-mail: Aynalem Ay@ethiopianairlines.com
Ethiopian Airlines Group reserves the right to cancel or modify the tender partially or entirely.
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ | Tender
በየቀኑ ለሚወጣ ጨረታ በቋሚነት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
Ref.No: WWE/CPH/294/22
Date: November 01-2022
To: All local Contractors with GC/BC & WWC(Grade- 7 (Seven) and Above for GC, Grade 5 (Five) for BC and Above, and Grad-5 (Five) for WWC/WWGC and above)
INVITATION TO BID FOR PRE-QUALIFICATION
World Vision Ethiopia Central Hub Office would like to invite interested local contractors with the category of Grade- 7 (Seven) and Above for GC, Grade 5 (Five) for BC and above, and Grade 5 (Five) and above for WWC/WWGC registered and licensed by the concerned government sector office/ministry for the section of prequalified contractors for the fiscal year of 2023G.C/2015 E.C works.
This bid for pre-qualification is set out to qualify financial bidders for different infrastructure construction contracts there might be carried out in the this year at world vision Ethiopia Central Hub operation areas by furnishing all necessary labor, material and the equipment.
Interested eligible bidders can collect TOR documents for pre-qualification inquiry until November 8, 2022 with non-refundable payment of 300 (Three Hundred Birr).
From our office based at Addis Ababa, located at Imperial Hotel-to-Megenagna Rind Road, right detour at Anbessa City Bus Depot,Block-2., following the date of this notice by delivering- Original and copy of renewed license (VAT,TIN, Registration Certificate and work Licensee).
The Technical qualification document has to be completed with requested details and supporting testimonies. Duplicate copies for bid offer shall be produced in different wax sealed envelopes labeled as Original and copy and stamped and signed, duly marking the envelops as “Original” and “Copy”, must be delivered to world vision Central Hub office Until November 21/2022 before 11:00 am.
Only applicants who present the most responsive documents to the details of the technical qualification requirements shall be invited to financial bids. N.B:- World Vision Ethiopia Central Hub Office reserves the right to accept or reject any or all bids.
World Vision Ethiopia,
CentralHubOffice
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
በInbox /የቴሌግራም አድራሻችን
➢ t.me/UnitySupplydbot ☜|]
ላይ ያናግሩን,ይደርሰናል
አደብ ጠቅላላ ተቋራጭ ስራ
General Contractor and
Supervision Works፦
√ Construction Work
√ Setting out
√ Supervision
√ Landscape
√ Bidding document
√ Structural Design
√ Payment Certificate
√ Work Schedule
√ Bill of Quantity and
Engineering Estimation
አደብ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
ለግንባታዎ ሙሉ ዋስትና እንወስዳለን የግንባታ ስራዎች በጥራት እንሰራለን እየሰራንም እንገኛለን
#Debre_Birhan_Site
📞+251-989-999- 001
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች አስመልከቶ ክቡራን ደንበኞች የሚኖራችሁን ቅሬታ ፣ አስተያየትና ጥቆማ ለመስጠት በነጻ የስልክ ቁጥር 9979 ላይ በመደወል ማሳወቅ የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
ጨረታ
ሪፖርተር ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዕትም ላይ የተወሰደ
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
የጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ/ የስልጤ ዞን የወራቤ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የመምሪያ ክፍል ግንባታ ደረጃ 6 እና ከዚያ በታች በመስኩ ከተደራጁ ማሀበራት በጨረታ አወዳድሮ ማስራት ይፈልጋል፡፡
ስለሆንም ፤-
-በመስኩ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፤
-የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፤
-የተጨማሪ እሴት ታክስ የመዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፤
-በመንግስት ግዢ ለመሳትፍ የአቅራቢነት ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፤
-የጨረታ ዋስትና10000በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችሉ፤
ተጫራቾች ሰነዱ ከወራቤ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 300/ሲስት መቶ ብር / ብር በመክፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የጨረታ ሰነዱን አንድ ኦርጂናልና ሁለት ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከታተመበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 21/ሀያ አንድ/ተከታታይ ቀናት በሓላ ባለውየስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ በጽ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡የጨረታው ሳጥኑ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡30ሰዓት ማግኘት በሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የተሞላው ዋጋ መግለጫ ካልተሰጠበት ከነቫት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ፡04677110211 ይደወሉ፡፡
በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ/ የስልጤ ዞን የወራቤ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
