ፈገግታ 𝕧𝑖𝔟𝖊
🪐እንኳን ደና መጣችሁ ወደ መርጡ channel 🎯እንደምትወዱት🥇 ምንም ጥርጥር የለንም💯 post በምናደርገው ማንኛውም ነገር ለናንተ ትምህርት🤌, ፍቅር ገላጭ♥️ ❤️🩹,እንዲሁም አስቂኝ ነገሮች😊 ደስ እንደምትሰኙ እምነት አለን ከ channelu left🗑️ባለማለት ወዳጅነታችሁን አሳዩን🔐 🙏🫴 share like አደራ እና mute🔇 አታርጉ
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ፈገግታ 𝕧𝑖𝔟𝖊
Channel ፈገግታ 𝕧𝑖𝔟𝖊 (@topc_vibe) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 140 731 subscribers, ranking 196 in the Religion & Spirituality category and 197 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 140 731 subscribers.
According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -4 913 over the last 30 days and by -151 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 0.15% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 331 views. Within the first day, a publication typically gains 210 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 5.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“🪐እንኳን ደና መጣችሁ ወደ መርጡ channel
🎯እንደምትወዱት🥇 ምንም ጥርጥር የለንም💯 post በምናደርገው ማንኛውም ነገር ለናንተ ትምህርት🤌, ፍቅር ገላጭ♥️
❤️🩹,እንዲሁም አስቂኝ ነገሮች😊 ደስ እንደምትሰኙ እምነት አለን ከ channelu left🗑️ባለማለት ወዳጅነታችሁን አሳዩን🔐 🙏🫴 share like አደራ እና mute🔇 አታርጉ”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | 0 | |||
| 01 September | 0 |
«አስማት ላሳይህ» አለችኝ... ድሮ... ድድድድድድሮ
«እሺ» አልኩ
«አንድ ቁጥር ያዝ በጭንቅላትህ»
«ያዝኩኝ»
«በል የያዝከውን ቁጥር እርሳው»
«ኧኸ? እንዴት?»
«እርሳው ብያለሁ እርሳው!»
«ሆሆይ... እሺ ረሳሁት!»
«ሰባት ነበር የያዝከው አይደል?»
«ኧረ ተበላሽ! ሶስት ነበር!»
«እርሳው አላልኩህም? እንዴት አስታወስከው!?»
እኔ... ዝም!
(ትዝ አለሽ?)
👍የረሳሁሽ ልክ እንዳሳየሽኝ አስማት ነው። እንጂማ እንዴት በ«ቃል» የያዙትን መርሳት ይቻላል?| 2 | «አስማት ላሳይህ» አለችኝ... ድሮ... ድድድድድድሮ
«እሺ» አልኩ
«አንድ ቁጥር ያዝ በጭንቅላትህ»
«ያዝኩኝ»
«በል የያዝከውን ቁጥር እርሳው»
«ኧኸ? እንዴት?»
«እርሳው ብያለሁ እርሳው!»
«ሆሆይ... እሺ ረሳሁት!»
«ሰባት ነበር የያዝከው አይደል?»
«ኧረ ተበላሽ! ሶስት ነበር!»
«እርሳው አላልኩህም? እንዴት አስታወስከው!?»
እኔ... ዝም!
(ትዝ አለሽ?)
👍የረሳሁሽ ልክ እንዳሳየሽኝ አስማት ነው። እንጂማ እንዴት በ«ቃል» የያዙትን መርሳት ይቻላል? | 1 |
| 3 | አንድ የማምነው በእምነቴ
ሌላ ደግሞ አንድ እናቴ
አልከዳም እስከለተ ሞቴ
እናቴ እና ሀይማኖቴ
⁴/₉ | 94 |
| 4 | No text... | 1 |
| 5 | ገንዘብና ሽጉጥ የማይፈቱት ችግR የለም
ተሳሳትኩ
🌚 | 90 |
| 6 | ልክ ይሆን🤔 | 101 |
| 7 | ከሚፈስ እምባ ሳይሆን
ከሚስቅ ጥርስ ነው ብዙ
ሀዘን ያለው‼️ | 90 |
| 8 | #አስደሳች_ዜና🌻
.
#መጪውን በአል አስመልክቶ የተደረገ ልዩ #15% #ቅናሽ 📉
.📌በኛ በኩል ተጠቅመው
#GRAPHICS_DESIGN ስታሰሩ ልዩ የሆነ ቅናሽ አለው💰
.📌ይሄ ልዩ እድል #እንዳያመልጣችሁ‼
⨳የምንሰጠው አገልግሎት📱
📌Banner.....
📌Branding.....
📌LOGO design ....
📌Photo Editing....
📌business card....
📌Birthday poster....
📌social media add etc...
🌻#ለበለጠ_መረጃ
️
On Telegram
inbox @apexs_23 | 1 |
| 9 | አንዳንድ ሰዎች ግን ለግፋታችን ምክንያት እየሆናቹ ነው▩ | 120 |
| 10 | ዛሬ ስለማን ይሁንላቹ
የፈለጋቹትን ታሪክ | 125 |
| 11 | በምድር አንድ ያልተፃፈ ህግ አለ ደግነት ሲበዛ ግዴታ ይሆናል 😞
ደግነታችን በልክ ይሁን🙌 | 141 |
| 12 | ሕይወትህን ለመለወጥ አዲስ ዓመት አያስፈልግህም። አዲስ ምዕራፍ ዛሬ መጀመር ትችላለህ።
መስከረም 1 ምንም አስማታዊ ኃይል የለውም፤ ኃይል ያለው ውሳኔህ ነው። እያንዳንዱ ቀን መጥፎ ልማዶችን ለመተው፣ የተሻሉ ምርጫዎችን ለማድረግ እና ወደፊት ለመራመድ አዲስ ዕድል ነው።
ነገን አትጠብቅ። ዛሬ በአንድ ትንሽ እርምጃ ጀምር፤ አስተሳሰብህን ቀይር፣ እርምጃ ውሰድ እና ቀጥል።
አዲሱ ሕይወትህ ለመለወጥ በወሰንክበት ቅጽበት ይጀምራል!!
Like እና Share ብታደርግ ከአይግዳህም ጎበዝ
@topc_vibe
@topc_vibe | 186 |
| 13 | "#My_Brother" ለትዳር የምትሆንህን ሴት ለመምረጥ ሰርግ ቤት ሳይሆን ለቅሶ ቤት ሄደህ ፈልግ ምክንያቱም ለቅሶ ቤት #No "ሜካፕ"😜
#Like_ማንን_ገደለ. . . .😂😂😂😂 | 190 |
| 14 | ታማኝነት ትልቅ ስጦታ ነው
ባለህ አቅም ለሰዎች ሁሉ ትሁት ሁን
ምክንያቱም ስላለው የኖረ ስላጣ የሞተ የለም | 203 |
| 15 | ሰው ማለት አብሮ ላለ ሰው ታምኖ የሚኖር እንጂ የተሻለ ነገር ባገኘ ቁጥር በስሜቱ የሚነዳ አደለም እና ሰው ሁን። | 189 |
| 16 | #ማንኛውም_አይነት
✴️#profile picture
✴️#logo
✴️#poster
ማሰራት የምትፈልጉ ሰዎች
ጥሩ እድል ነው እንዳያመልጣቹ
ነፃ በሚባል ዋጋ መስራት ጀምሬያለሁ
#ለማሰራት💡
☎️ +25159508209
🎙 @apexs_23 | 203 |
| 17 | አሁን በቃ ክረምት ገባ
ይዜ ገብቼ መሸክሸክ ነው
አትደንግጡ የቦቆሎ እሸት 🌽🌽 ነው | 196 |
| 18 | 🦁 የሮም መብረቅ፦ አበበ ቢቂላ (Abebe Bikila)
የኦሊምፒክ ታሪክ ብዙ አትሌቶችን አይቷል፤ ነገር ግን ባዶ እግሩን ሮጦ ዓለምን ያስደነቀ እና ታሪክን በአዲስ መልክ የጻፈ እንደ አበበ ቢቂላ ያለ ጀግና አልነበረም።
🏃♂️ የባዶ እግር ተአምር (ሮም 1960)
በ1960 ዓ.ም በሮም ኦሊምፒክ፣ ለአበበ የተሰጠው የሩጫ ጫማ አልተመቸውም። ታዲያ ምን አደረገ? ጫማውን አውልቆ ወረወረው!
42 ኪሎሜትር ሙሉ ባዶ እግሩን በሮም የድንጋይ መንገድ ላይ እየሮጠ አንደኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳሊያ አሸነፈ።
በታሪክ የመጀመሪያው ከሰሃራ በታች ያለ ጥቁር አፍሪካዊ የኦሊምፒክ ወርቅ አሸናፊ ሆነ።
የጣሊያን ጋዜጠኞች "ጣሊያኖች ኢትዮጵያን ለመያዝ ሙሉ ጦር ሰራዊት ላኩ፤ ኢትዮጵያውያን ግን ሮምን ለመያዝ አንድ ባዶ እግሩን የሚሮጥ ወጣት ብቻ ላኩ!" ብለው ጻፉ።
🥇 ሁለተኛው ድል (ቶኪዮ 1964)
ከአራት ዓመታት በኋላ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ከውድድሩ ጥቂት ሳምንታት በፊት የትርፍ አንጀት (Appendicitis) ቀዶ ሕክምና ተደረገለት። ሁሉም "አይወዳደርም" አሉ፤ አበበ ግን በድጋሚ ወርቅ አሸንፎ በኦሊምፒክ ታሪክ የማራቶን ድልን ደግሞ ያሸነፈ የመጀመሪያው አትሌት ሆነ።
🦯 የማይበገረው መንፈስ
በኋላ ላይ በመኪና አደጋ ምክንያት እግሮቹ ቢ ሽመደመዱም ተስፋ አልቆረጠም። በዊልቸር ሆኖ በፓራሊምፒክ የቀስት ውድድር እና የበረዶ ላይ መንሸራተት ላይ ተሳታፊ በመሆን እውነተኛ ጀግንነቱን አሳየ።
"ፈጣሪ ድል እንድቀዳጅ አድርጎኛል። እግሮቼ አሁን ባይሰሩም እንኳ የተቀበልኩትን እውነታ በደስታ እቀበላለሁ።" — አበበ ቢቂላ | 208 |
| 19 | አለም የሚያቃቸው ክስተት እና ስለ ታዋቂ ሰዎች መነባንቦችን አዘጋጅተናል ዛሬ አንድ እናቀርባለን | 180 |
| 20 | https://cbe.51yvb.top/kofw5Ebj/90360629700818780854f046ea | 1 |
