cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

"ተውሒድ የነብያቶች ሁሉ ጥሪ !"

"طَلَبُ العِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ" حديث ይህ የቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን የጠራች ሰለፍያ መንሀጅን ለመያዝ እንዴት መጓዝ እንዳለብን ለማወቅ ይረዳ ዘንድ አንዳንድ አንገብጋቢ የሆኑ መልእክቶች ይተላለፉበታል ኢንሻ አላህ https://t.me/joinchat/zpipNKSOTqwzZjU8

Show more
Advertising posts
197
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ወንድሞቻችንን አሏህ ይማራቸው! ጀነትን መኖሪያቸው ያድርግ ! ቤተሰቦቻቸውን በትእግስት ያበርታቸው !
Show all...
አንዋር ውስጥ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ብዙ የተጎዱ አሉ እየተባለ ነው። ወይ አምቡላንስ በመላክ ወይ የምትችሉ ሃኪሞች ወደ ቦታው በመሄድ እርዳታ ብታደርጉ።
Show all...
ዛሬም አዲስ አባባ አንዋር መስጅድ ሰዎች ሞተዋል ቆስለዋ።የተረፉት መውጣት እንዳይችሉ ተከበዋል።አላህ ሆን አንተን ነው የምንለምነው።ያ አላህ"! በግፈኞች ላይ ብርቱ አያያዝህን አሳየን። ፍትህ እንደዚህ ነው¡ ሰው በወጣበት የሚቀርባት ሀገር፡አማኙ የሚሳደድባት፣የሚሞትባት፣መስጅድ የሚፈርስባት ብቸኛዋ የግፍ  ሀገር አትዮጲያ።
Show all...
ዛሬም አዲስ አባባ አንዋር መስጅድ ሰዎች ሞተዋል ቆስለዋ።የተረፉት መውጣት እንዳይችሉ ተከበዋል።አላህ ሆን አንተን ነው የምንለምነው።ያ አላህ"! በግፈኞች ላይ ብርቱ አያያዝህን አሳየን። ፍትህ እንደዚህ ነው¡ ሰው በወጣበት የሚቀርባት ሀገር፡አማኙ የሚሳደድባት፣የሚሞትባት፣መስጅድ የሚፈርስባት ብቸኛዋ የግፍ  ሀገር አትዮጲያ።
Show all...
አል አይን በምግብ ስራ የሰማችሁ ከታች ባለው አድራሻ አሳውቁን ባረከላሁ ፊኩም !! @Aselfieya 👆
Show all...
ውዷ እህቴ >> ሁሌም ሀያእ ይኑርሽ>• በየትኛውም ቦታ ቀስ በቀስ የነበረሽ ሀያእ ልክ እንደደረቀ ዛፍ ቅጠል በየ ጊዜው በየ ቀኑ ታረግፊዋለሽ > ልብ ይደርቃል ያልገባሽ ያልተረዳሽው ኺላፍ ስታይ ቀስ ብለሽ ለአዋቂ ጠይቂ እንጅ በሚድያ አትለጣጥፊ> ፣ንትርክ ፣ጭቅጭቅ ፣ወሬ ሳቅ፣ በዚህ ግባ እማይባል  ንትርክ አታብዢ   ሀያእ ከኢማን ነው> ማንኛውም ምዲያዎች አጠቃቀም ይጠይቃል> እንዳስፈለገሽ ከተጠቀምሽባችው ገደል ይከቱሻል አጠቃቀም እወቂ> ስለዚህ ውድ እቃ ያለቦታው ሲቀመጥ ይረክሳል አንችም እንደዛው ያለቦታሽ ስትገኝ ትረክሻለሽ> ያኡክታ ለሁሉም ነገር ረጋ በይ አለሁ አለሁ አትበይ መደበቅሽ ያስከብርሻል እንጅ አያረክስሽም !
Show all...
↪️ ሱረቱል  ካህፍ t.me/abu_reyyis_arreyyis/7490
Show all...
018.mp325.15 MB
Show comments
ወንድ ልጅ ሚስት ለማግባት ሽማግሌ ይልካል ፤ሴት ደግሞ ባል በጊዜ እንዲገባ ሽማግሌ ትልካለች!   👆👆ይህችን አባባል ተረዳችሇት? ሴቷ ደግሞ ባሏ በጊዜ እንድገባ ሽማግሌ ትልካለች ማለት ከተጋቡ ቡሀላ ያለስራ ዝም ብሎ እሷን እቤት ብቻዋን ጎልቷት   ካየሁን ካሁን ባሌ ይመጣል እያለች በናፍቆት በር በር እያዬች እሱ ሰፈር ለሰፈር ሲዛለልና ሲያፈካ ቆይቶ እንቅልፉ ሲመጣ ለመኝታ ብቻ ይመጣል! ከዚያም ከሷጋር ምንም ጊዜ ሳያጠፋ እራቱን በልቶ ወደአልጋው ያመራና ብርድ ልብሱን ለብሶ ሳይጨርስ! ናፍቃ ስትጠብቀው የነበረችው ሚስቱ እንኳን የናፈቃትን ፊቱን በቅጡ ሳታዬው የበሰለው እንቅልፉ ውስጥ ስምጥ ብሎ ማንኮራፋት ይጀምራል ያኔ ይህ ድግግሞሽ ሲበዛባት እባካችሁ ምከሩልኝ እያመሸ በጠበጠኝ ብላ ባካባቢው ለሚገኙ ሽማግሌወች አቤቱታዋን ታቀርባለች ማለት ነው እናንተ እስከዚህ ድረስ ሴትን አዛ የምታደርጉ ወንድሞች አሏህን አትፈሩም ወዬውላችሁ አሏህ በቅርቢቱም አለም ሊቀጣችሁ ይችላል ሴትን ልጅ መግፋትና መጨቆን የጃሂልያው ዘመን መገለጫ እንጅ የኢስላምና የሙስሊሞች መገለጫ አይደለም! እንዳውም ለሴት ልጅ እንደኢስላም የክብር ዘውድ የጫነላት ባህልም ሆነሀይማኖት በመሬት ላይ የለም። ስለዚህ ሙእሚን ነን የምንል ከሆነ ሴቶቻችንን እናክብር እላለሁ አንዳንድ ወንዶችን አያለሁ ሚስቶቻቸውን መበደልና መበጥበጥ እንደጀግንነት የሚቆጥሩ እሄ ኢስላምን ካለመገንዘብ የመጣ አደገኛ በሽታ ነው። እንዳውም ሰውዬው በጣም ጥሩ ሰው ነው የሚባለው መጀመሪያ ሚስቱ እንደኔ ባል በጣም ደግና ፍቅር  ታማኝ ብቻ በሁሉም ነገሩ ምርጥ የሆነ ሰው አላዬሁም! ብላ ከመሰከረችለት እውነትም ምርጥ ይባላል። ውድና የተከበራችሁ  እህቶች ከእንዲህ አይነት ለፍቅሩ ቦታ ከለለው  ጅል!! ባል አሏህ ይጠብቃችሁ!
Show all...
እህቴ የወንዶችን ሚስጥር አሳልፌ ሹክ ልበልሽ ! __________ ወንድ በባህሪው ' በሱ ፍቅር ከምታለቅስ እንስት (ሴት)ይልቅ ' እሱን በፍቅሯ የምታስለቅሰውን ቁጥብና ጥንቁቅ ሴትን እጅግ አድርጎ ይወዳል ፡፡ ስለዚህም ሁሌ ቁጥብነትና ጥንቁቅነት መለያሽ ይሁን ፡፡ ለመታየት እና ትኩረት ለማሰብ ብለሽ አዋራ አታንሺ ፡፡ አስለቃሽ እንጂ አልቃሽ እንዳትሆኚ ! _______
Show all...
አላህ በየ ሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ ይወርዳል ~ ዑመር "ኮምቦልቻ" የተባለው ሰው ወ -ሃ -ብዮች ሙስሊሞችን ያከ *ፍ -ራ*ሉ ይልና አለፍ ብሎ ወሃብዮች ሙስሊሞች አይደሉም፣ የኛና የነሱ አላህ ይለያያል ይላል። ጭንቅላቱ ውስጥ የሆነ የላላ ቡሎን ያለ ይመስለኛል። ቢያንስ ያከ *ፍ -ራ*ሉ እያልክ በምትከስበት ቦታ ላይ እንኳ ለስለስ ብለህ ብትሸውድ ምናለ? ከኢስላም አስወጥተህ ጣኦት አምላኪ ናቸው፣ ሙስሊሞች አይደሉም ካልክ በኋላ ያከ *ፍ -ራ*ሉ ስትል አይጎረብጥህም እንዴ? ሰውየው "ወሃ ^ብዮች ሙስሊሞች አይደሉም" ለማለቱ ካነሳቸው ነጥቦች አንዱ አላህ በየ ሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ ይወርዳል የሚለውን ነው። ይህን ያልነው ግን እኛ ሳንሆን ነብዩ ﷺ ናቸው። ይሄውና ሐዲሡ፦ يَنْزِلُ رَبُّنَا تَبَارَكَ وَتَعَالَى كُلَّ لَيْلَةٍ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا حِينَ يَبْقَى ثُلُثُ اللَّيْلِ الآخِرُ يَقُولُ مَنْ يَدْعُونِي، فَأَسْتَجِيبَ لَهُ مَنْ يَسْأَلُنِي فَأُعْطِيَهُ، مَنْ يَسْتَغْفِرُنِي فَأَغْفِرَ لَهُ {ጌታችን - ተባረከ ወተዓላ - የሌሊቱ የመጨረሻ ሲሶ ሲቀር በየሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ ይወርዳል። “ማነው የሚጠራኝና የምመልስለት? ማነው የሚለምነኝና የምሰጠው? ማነው ምህረትን የሚጠይቀኝና የምምረው? ይላል።} [ቡኻሪ፡ 1145] [ሙስሊም፡ 758] እንደምታዩት يَنْزِلُ رَبُّنَا ሲል የሚወርደው አላህ እንደሆነ ግልፅ ቢሆንም የቁልመማ ልክፍት ያለባቸው አካላት ግን “ጌታችን ይወርዳል” የሚለውን “እዝነቱ” ወይም “ውሳኔው” ወይም “መልአክ ነው” የሚወርደው ይላሉ። ግና የሐዲሡ የተለያዩ መስመሮች የሚያፈናፍኑ አይደሉም። * {ማነው የሚለምነኝና የምቀበለው? ማነው ምህረትን የሚጠይቀኝና የምምረው?} የሚለው ማነው? ከአላህ ውጭ ይህንን የሚል አለ? * {ጎህ እስከሚቀድ ድረስ እኔ ነኝ ንጉሱ! እኔ ነኝ ንጉሱ!} እንደሚልም ተዘግቧል። [ነቅድ፣ ዳሪሚይ፡ 1809] ከሱ ውጭ ይህን የሚል አለ? * ሌላም እንዲህ የሚል ዘገባ አለ፡- إِذَا مَضَى نِصْفُ اللَّيْلِ، أَوْ ثُلُثُ اللَّيْلِ يَنْزِلُ اللهُ عَزَّ وَجَلَّ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا، فَيَقُولُ: لَا أَسْأَلُ عَنْ عِبَادِي أَحَدًا غَيْرِي مَنْ ذَا الَّذِي يَسْتَغْفِرُنِي ... “የሌሊቱ ግማሽ ወይም ሲሶው ሲያልፍ አላህ - ዐዘ ወጀል - ወደ ቅርቢቷ ሰማይ ይወርድና ስለ ባሮቼ ሌሎችን አልጠይቅም። ማነው ምህረትን የሚጠይቀኝና የምምርለት? ... ይላል።” የቡኻሪና የሙስሊምን መስፈርት የሚያሟላ ሶሒሕ ሐዲሥ ነው። [ሙስነድ፡ 16215፣ 16218] [ሱነኑ ዳሪሚ፡ 1522] [አኑዙል፣ ዳረቁጥኒ፡ ቁ. 65፣ 68፣ 70፣ 71] መልአኩ ወይም ሲሳዩ ይህን ሊል ይችላል? “ስለ ባሮቼ ሌሎችን አልጠይቅም” የሚለውስ ከአላህ ውጭ የሚሆንበት አግባብ አለ?! በፍፁም! በመረጃ ለሚያምኑ እነዚህ ሐዲሦች በቂ ናቸው። አሕ - ባሽ ግን ለቁርኣንና ለሐዲሥ ማስረጃ ቦታ ስለማይሰጡ "እናከብራቸዋለን፣ እንከተላቸዋልን" በሚሏቸው ሰዎች ንግግር መውጫ መግቢያ ማሳጣት ይገባል። ይሄውና፦ 1. አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ እንዲህ ይላል፦ وأجمعوا على أنه عز وجل …ينزل إلى السماء الدنيا كما روي عن النبي -ﷺ- “እሱ - ዐዘ ወጀል - ከነብዩ ﷺ እንደተዘገበው ወደ ቅርቢቷ ሰማይ እንደሚወርድ ተስማምተዋል (ኢጅማዕ አድርገዋል።) [ሪሳላህ ኢላ አህሊ ሠግር፡ 128 - 129] ልብ በሉ የሐዲሥ ምሁራንን (አህሉ ሱና) #ኢጅማዕ ሲዘረዝር ነው ይህንን ያለው። * በተጨማሪም እንዲህ ብሏል፡- "ونصدق بجميع ‏الروايات التي يثبتها من النزول إلى السماء الدنيا وأن الرب عز وجل ‏يقول: (هل من سائل؟ هل من مستغفر؟) وسائر ما نقلوه وأثبتوه ‏خلافاً لما قاله أهل الزيغ والتضليل “ ‘ጌታ - ዐዘ ወጀለ - ወደ ቅርቢቷ ሰማይ በመውረድ ‘ለማኝ አለ?’ ‘ምህረት ጠያቂ አለ?’ ይላል’ የሚሉ ሙሐዲሦች የሚያረጋግጧቸውን ዘገባዎች በሙሉ እናምንባቸዋለን። ሌሎችም ያስተላለፏቸውንና ያፀደቋቸውንም እንዲሁ። የማፈንገጥና የማጥመም ሰዎች ከሚሉት በተቃራኒ እናምንባቸዋለን።” [አልኢባና፡ 20] [ተብዪን፣ ኢብኑ ዐሳኪር፡ 161] 2. ዐብዱል ቃዲር አልጀይላኒይም እንዲህ ብሏል፦ وأنه تعالى ينزل في كل ليلة إلى سماء الدنيا، كيف شاء وكما شاء... لا بمعنى نزول رحمته وثوابه على ما ادعته المعتزلة ‌والأشعرية “የላቀው (አላህ) በየሌሊቱ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ በሚሻው ሁኔታ፣ እንደ መሻቱ ይወርዳል። … እንጂ ሙዕተዚላዎችና አሽዐሪዮች እንደሞግቱት የእዝነቱና የምንዳው መውረድ አይደለም።” [አልጉንያ፡ 1/125] በሉ እንግዲህ አቡል ሐሰንንና ጀይላኒይንም ጣኦት አምላኪዎች ናቸው፣ ሙስሊሞች አይደሉም በሏቸው። መረጣ ለትዝብት ያጋልጣችኋል። ከቀደምት ዑለማዎች ንግግር ውስጥ ጥቂት ልቀንጭብ:- 1- ኢስሓቅ ብኑ ራሀወይህ ይህን ስለ አላህ መውረድ የሚናገረውን ሐዲሥ “ሙብተዲዕ ወይም ደካማ አስተሳሰብ ያለው ሰው እንጂ አይተወውም” ብለዋል። [አልኢባና፣ ኢብኑ በጧህ፡ ቁ. 160] 2- ኢማም ሐማድ ብኑ ሰለማ፡ “ይህንን ሐዲሥ ሲያስተባብል ያያችሁትን (እስልምናውን) ጠርጥሩት” ብለዋል። [አሲየር፡ 7/451] [አልዑሉው፡ ቁ. 385] 3- መዕመር ብኑ ዚያድ (418 ሂ.) ረሒመሁላህ የአህለ ሱናን ኢጅማዕ ሲዘረዝሩ እንዲህ ብለዋል፡- “መውረዱን ያስተባበለ ወይም የቆለመመ እርሱ ጠማማ ሙብተዲዕ ነው።” [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 5/61] [አልዑሉው፡ ቁ. 562] [አልጁዩሽ፡ 2/276] አላህ ልቦና ይስጣችሁ! = (ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዋል 21/1444፣ ግንቦት 03/2015)) የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor
Show all...
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

كناشة ابن منور

Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.