َ አ ْ ል ُ ኩ ُ ኑ ْ ዝ
Open in Telegram
ይህ ቻናል ቁርኣንና ሀድስን፣ [በሰለፎች አረዳድ] እንዲሁም የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን እና የታማኝ የሱና ዑለማዎች አስተምሮቶች ፈታዋወች ሙሐደራዎች የሚለቀቅበት የሰለፉነ አስሷሊህ ዕምነት የሚቀርብበት ቻናል ነው።
Show more985
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
June '24
June '240
in 0 channels
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '24
+1
in 0 channels
Get PRO
March '24
+2
in 0 channels
Get PRO
February '24
+1
in 0 channels
Get PRO
January '24
+1
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '23
+1
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '23
+2
in 0 channels
Get PRO
August '23
+2
in 0 channels
Get PRO
July '230
in 0 channels
Get PRO
June '23
+2
in 0 channels
Get PRO
May '230
in 0 channels
Get PRO
April '23
+3
in 0 channels
Get PRO
March '23
+3
in 0 channels
Get PRO
February '23
+1
in 0 channels
Get PRO
January '23
+2
in 0 channels
Get PRO
December '22
+4
in 0 channels
Get PRO
November '220
in 0 channels
Get PRO
October '22
+1
in 0 channels
Get PRO
September '22
+2
in 0 channels
Get PRO
August '22
+1
in 0 channels
Get PRO
July '22
+3
in 0 channels
Get PRO
June '22
+4
in 0 channels
Get PRO
May '22
+4
in 0 channels
Get PRO
April '22
+8
in 0 channels
Get PRO
March '22
+6
in 0 channels
Get PRO
February '22
+5
in 0 channels
Get PRO
January '22
+16
in 0 channels
Get PRO
December '21
+10
in 0 channels
Get PRO
November '21
+17
in 0 channels
Get PRO
October '21
+33
in 0 channels
Get PRO
September '21
+104
in 0 channels
Get PRO
August '21
+247
in 0 channels
Get PRO
July '21
+472
in 0 channels
Get PRO
June '21
+930
in 0 channels
Get PRO
May '21
+1 044
in 0 channels
Get PRO
April '21
+480
in 0 channels
Get PRO
March '21
+283
in 0 channels
Get PRO
February '21
+289
in 0 channels
Get PRO
January '21
+635
in 0 channels
Get PRO
December '20
+970
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 02 June | 0 | |||
| 01 June | 0 |
Channel Posts
| 2 | አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
እሄው ውዱ እና የተከበረው ወር ሊያልቅ ትንሽ ግዜ ቀሩት
ለሰራበት ሰው ሀቁንጠብቆ ለፆመው በመልካም ሲመሰክርለት
ግን ሀቁን ጠብቆ ላልፆመው እንዲሁ በመዘንጋት እና በዛዛታ ላሳለፈው ድግሞ ምስክር ይሆንበታል
ሰዎች ሆይ በዚህ በተከበረ ወር ምን እንደሰራችሁ አሰተንትኑ ይህ ወር የተከበረ እንግዳ ነው እሄው ማለቂያው ተቃርቧል እንግዳ ደግሞ አስተናገጁን በጥሩ ታስተናገደው ያመሰግናል ከዚህ በተቃራኒ ከሆነ ግን…
አደራ ረመዷን ከሚወቅሰን እና ከሚታዘበን ሰዎች እንዳንሆን
ከወዲሁ ባለቸው ግዜ እራሳችንን ሂሳብ እናድርግ ግዚያችንን ኸይር በመስራት ከሆነ ያሳለፍነው አላህን እናመስግን ኸይር ስራችንን እንዲቀበለንም እንለምነው የተረፈውንም በምልካም እንጨርሰው
ግን ወሩን በመዘናጋት ከሆነ ያሳለፍነው በተረፈችው ግዜ እንቶብት አላህ የቶበተኞችን ቶበት ይቀበላል
ያለፈው አልፏል በቀረችው ትንሽ ቀን በኸይር ስራ፣በተውበት እና በስቲግፋር እንቻኮል ምናልባት አላህ እስካሆን ለተዘናጋነው ነገር ማካካሻ ሊያደርግልን ይችላል
ይህ የተከበረ ወር ቀኑ በፆም፣በዚክር፣በቁራአን እና በተለያዩ ኸይር ስራ ሌቱ በሶላት ያሸበረቀ እና የተዋበ ነበር
ግን ማንም ነገር አብረህው ብትኖር መለያየት የማይቀር ስለሆነ እሄው ረመዳንም ሊሰናበተን ቆርጦ ተነስቷል
ወዳጆቹ በመሄዱ ምክኒያት ልባቸው በሀዘን ተሞልቷል ጉንጫቸው በእንባርሷል አንገታቸውን ትጋዜው አስደፍቷቸዋል የተከበረ የተላቀ እንግዳ ሊሄድ ቆርጦ ሲነሳ እንዴትስ አይታዘን እንዴትስ አይለቀስ
ይች የተከበረችና ውድ የሆነች ሌት እና ቀን እሄው በጣም ፈጥና ተጓዘች ወይ!ቁጭታችን በዚች ሌት እና ቀን ማለቅ
በዚህች ወር በሰራው ስራ ምክኔያት አላህ የማረው፣ዱኒያ አኼራውን ያስተካከለለት እና ከእሳት ሁር ያለው ብዙ ነው
ያ አላህ ከነዚህ ውብ ባሪያዎችህ በራህመት እዝነትህ አድርገን
አላህ ይጠብቀን እና ከነዚህ የአላህ ባሪያዎች በተቃራኒ ደግሞ ቀኑን በእንቅልፍ ሌቱን በዛዛታ በማላያእኒ ያሳለፉ በፆማቸው ረሀብ እና ውሃ ጥምን ብቻ ያተረፉ ስንቶች ናቸው?
የረመዳን ጣእምነዋን ጭራሽ ሳይቀምሷት ልታልቅ ያለች ባቸው ዝንጎዎች ብዙ ናቸው አላህ ከንደነዚህ አይነቶቹ ይጠብቀን
እንዲህ የሆናችሁት ወንድም እና እህቶች ንቁ በቀረቸው ቀን ጥፋታችሁን አስተካክሉ ወደጌታችሁ ተመለሱ
አላህ የሱን ውዴታ ካገኙት፣ የፆምን ሀቅ ጠብቀው ከፆሞት ከእሳት ሁር ከተባሉት ያድርገ እንድሁም አድሚያችንን አርዝሞለን አሮመዳንን ደግመን ደጋግመን የምናገኘው ያድርገን አሏሁመ አሚን!
https://t.me/kunuzzza | 0 |
| 3 | ዘካተል ፊጥርን በተመለከተ የተነሱ ጥያቄዎች
በኡስታዝ አህመድ አደም ሀፊዘሁሏህ | 0 |
| 4 | 4_5828219282927912181 (1).mp3 | 0 |
| 5 | التوحيد هو الإسلام:
📜
👏 የዱዓ አደቦች
ዱዓ ፈጣሪያችን አላህ(ሱወ) የምንማፀንበት፣ ሐጃችን(ጉዳያችን) አላህን በመጠየቅ የምንፈታበት የዕባዳ አይነት ነው፡፡ ይህ ትልቅ
ዕባዳ ደግሞ ለአላህ እንጂ ለማንም አይገባውም፡፡ ተናንሰን፣ ዝቅ ብለን ጉዳያችን ለሀያሉ አላህ(ሱወ) ከማቅረባችን በፊት ማሟላት
ያለብን ነጥቦች የሚከተሉ ናቸው፡-
🔖 1. ጥሪት ያለች ዱዓ ለአላህ ማድረግ (ኢኽላሱ ሊላህ)
🔖 2. አላህ በማመስገንና በማወደስ ከዛም በነቢያችን ሰለዋት በማውረድ ዱዓን መጀመር በዚሁም መጨረስ
🔖 3. ቁሪጥ ያለ ዱዓ ማድረግ፤ ተቀባይነት እንደምያገኝ ደግሞ እርግጠኛ መሆን
🔖 4. በዱዓ ችክ ማለትና ለመልሱ ግን አለመቸኮል
🔖 5. በዱዓ ቀልብን መሰብሰብ
🔖 6. በምቾትና በችግር ጊዜ ዱዓ ማድረግ
🔖 7. አላህ እንጂ ሌላን አካል ላይለምን
🔖 8. በቤተሰቡ፣ በልጁ፣ በገንዘቡ፣ በራሱ ላይ ዱዓ እንዳያደርግ
🔖 9. ድምፅን ዝቅ አድርጎ ዱዓ ማድረግ
🔖 10. በሰራው ወንጀል አምኖ መሃርታ(ይቅርታ) መጠየቅ፤ አላህ የዋለለትን ፀጋ አምኖ ምስጋና ማድረስ
🔖 11. በዱዓ ላይ መተናነስ፣ መፍራት፣ መከጀል በልባችን ላይ ማሳደር ...
🔖 12. የተጣሉ (የተበዳደሉ) በማስታረቅ ወደ አላህ መመለስ
🔖 13. ሶስት(3) ጊዜ መደጋገም
🔖 14. ወደ ቅብላ አቅጣጫ መዞር
🔖 15. ዱዓ በሚያደርግበት ጊዜ የመዳፍ እጅ ወደላይ ማንሳት(ከፍ ማድረግ)
🔖 16. ከዱዓ በፊት ውዱእ ማድረግ
🔖 17. በዱዓ ድንበር አለማለፍ
🔖 18. ዱዓ ስጀምር ከነፍሱ(ከራሱ) መጀመር
🔖 19. በመልካም ስሞቹና መልካም ባህሪያቶቹ፣ በመልካም ስራው ወደ አላህ መቃረብ
🔖 20. እምበላው፣ እምጠጣውና እምለብሰው ከሐላል መሆኑን
🔖 21. ወንጀል ለመፈፀም ወይም ዝምድና ለማቋረጥ ተብሎ ዱዓ
አለማድረግ
🔖 22. በኸይር ማዘዝና ከመጥፎ ነገር መከልከል
🔖 23. ከወንጀል መራቅ
🔖 24. ዱዓ ተቀባይነት ይኖረዋል የተባለባቸውን ሰዐቶችና ቦታዎች መምረጥ ሲሆን እነሱም ብዙ ናቸው፡፡
ከሌሎች ጊዚያ የበለጠ ዱአችን ተቀባይ የሚሆኑባቸው ግዝያቶች
🔹- እኩለለሊት
🔹- አዛን ሲደረግ
🔹- በአዛንና በኢቃም መካከል ባለችው ጊዜ
🔹- በሶላት ወቅት
🔹- በሱጁድ ወቅት
🔹- በጁም አቀን(ከሰላተል ዓስር በኃላ)
🔹- በረመዷን በተለይ በለይለቱል ቀድር
🔹- ውዱእ ካደረጉ ቡኋላ
🔹- የዘምዘም ውሃ ከመጠጣት በፊት
🔹- በሐጅ ወቅት በተለይ በአረፋ ቀን
🔹- ዝናብ ሲጥል
አላህ ዱአችንን ይቀበለን።
┄┄┉┉✽»🌹✿🌹»✽┉┉┄┄
ሼር 👇JoiN👇 & Share
ጡባ ሊል ጉረባእ የሰለፍዮች መድረሳ በሀበሻ ቻናል
https://t.me/tubaliligurebae
https://t.me/tubaliligurebae
قال ابن تيمية رحمه الله:
ولا يحل لأحد أن يتكلم في الدين بلا علم، ولا يعين من تكلم فيه | 0 |
| 6 | ዘካ የሚሰጠው ለምን አይነት ሰው ነው?
~
ዘካ የሚገባለሐቆች 8 ናቸው። በቁርኣን እንዲህ ተዘርዝረዋል:–
(إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۖ فَرِيضَةً مِنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌ)
"ግዴታ ምጽዋቶች (የሚስሰጡት) ለድሆች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሰሩ ሰራተኞች፣ ልቦቻቸውም (በእስልምና) ለሚለማመዱ፣ ጫንቃዎችንም (በባርነት ተገዢዎችን) ነፃ በማውጣት፣ በባለ እዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሰሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት፡፡ አላህም አዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡" [አተውባህ: 60]
መጠነኛ ማብራሪያ
① ድሃ ማለት:– ለመኖር (ልብሱ፣ ጉርሱ፣ ትዳር ለመመስረት፣ ለመማር፣) ምንም ነገር የሌለው ወይም ትንሽ ነገር ያለው ማለት ነው። እነዚህን ፍላጎቶች ለማሟላት ዘካ ሊሰጠው ይችላል።
② ምስኪን ማለት: – ለመኖር የሚሆን ነገር በተወሰነ መጠን ያለው ሲሆን የሚበቃው ግን አይደለም።
③ ዘካ ላይ የሚሰሩ ሰራተኞች:– ዘካ እንዲሰበስቡ በመሪ የሚላኩ ሰዎች ናቸው። ዘካ ሶስት ነገሮችን ይፈልጋል። መሰብሰብ፣ መጠብበቅና ማከፋፈል። በሶስቱም ዘርፍ ላይ የሚሰማሩ ሰራተኞች ሃብታም ቢሆኑ እንኳ ዘካ ይሰጣቸዋል።
ልብ በሉ! ለዚሁ ስራ በመንግስት የሚሾሙትን እንጂ የግለሰቦች ወኪሎችን አይመለከትም። ደሞዝተኛ ሰራተኛም እዚህ ውስጥ አይገባም።
④ ልቦቻቸው (በእስልምና) የሚለማመዱ የተባሉት ሁለት አይነት ናቸው።
አንደኛ፡- ሙስሊም ያልሆነ ሰው ነው። ሙስሊም ባይሆንም ለተሻጋሪ ፋይዳ ሲባል ነው ሊሰጠው የተፈቀደው።
– ቢሰጠው ይሰልማል ወይም ሌላ ፋይዳ ይገኝበታል ተብሎ ተስፋ የሚጣልበት ከሆነ፣
– የሚያደርሰው ጉዳት ኖሮ በዚህ ማስቆም የሚቻል ከሆነ
ሁለተኛ፡- ሰለምቴ ነው።
– በዲኑ እንዲጠነክር ወይም ለሌላ ሰው መስለም/ መጠንከር ሰበብ ይሆናል ተብሎ ከተገመተ፣
– በሙስሊሞች ላይ ጉዳት የሚያደርስ ሆኖ በዚህ ማስቆም የሚቻል ከሆነ። [መጅሙዑል ፈታዋ፣ ኢብኑ ተይሚያ: 28/290]
⑤ እራሳቸውን ከአሳዳሪዎቻቸው በመግዛት ነፃ ለማውጣት የሚጣጣሩ ባሪያዎች ዘካ ከሚገባቸው ናቸው።
የታገቱ/ የተማረኩ ሙስሊሞችን ማስለቀቅም ከዚሁ ውስጥ ይካተታል።
⑥ ባለ እዳ:– የተጣልሉ ሰዎችን ለማስታረቅ አስቦ እዳ የገባ ሰው ሃብታም እንኳን ቢሆን ዘካ ሊሰጠው ይችላል።
በራሱ ጉዳይ እዳ የተጫነው ከሆነ በኑሮው ባይቸገር እንኳ እዳውን ለመክፈል ሊሰጠው ይችላል።
⑦ በአላህ መንገድ የሚሰራ ማለት:– ለጂሃድ ዘማች ማለት ነው። ለትጥቅ፣ ለስንቅና አጠቃላይ ዝግጅት ዘካ ይሰጣል።
⑧ መንገደኛ:– አገሩ መግቢያ ከዘካ ገንዘብ ይሰጠዋል።
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ መጋቢት 26/2013)
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor | 0 |
| 7 | የኛ ነገር ... ከሐላል እየፆምን በሐራም እናፈጥራለን!
~
ፆማችንን ከሐራም ነገሮች እንጠብቅ። ግብይታችን በየትኛውም መልኩ ከሰው ሐቅ ጋር እንዳይነካካ እንጠንቀቅ። አይናችንን ካልተፈቀደ አካል እንስበር። ስልኮቻችንን ወደ ሐራም እንዳያደርሱን እንቆጣጠር። በረመዷን ከሰው ጋር ያለንን ቅልቅል እንቀንስ። በተለይ ደግሞ የምላሳችንን ነገር እናስብበት። ፆማችን አጉል መርራብ እና መጥጠማት እንዳይሆን እንጠንቀቅ።
ታላቁ ታቢዒይ የሐያ ብኑ አቢ ከሢር ረሒመሁላህ ፆመኛ ሆኖ ሃሜትና ነገር ማሳበቅ ላይ ስለሚሰማራ አካል እንዲህ ይላሉ፦
"ሰው ንፁህ ከሆነ ሐላል (ምግብና መጠጥ) እየፆመ ቆሻሻ በሆነ ሐራም - በወንድሙ ስጋ - (በሃሜትና ነገር ማሳበቅ) ያፈጥራል።"
ምንጭ ፦ [አልሒልያህ፣ አቡ ኑዐይም፡ 3/69]
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor | 0 |
| 8 | ጨረቃ ታየች
عاجل:
رؤية هلال رمضان في سدير..
وغدا الإثنين أول أيام رمضان بالسعودية إن شاء الله .
በሱኡዲያ እና ተመሳሳይ ሀገሮች ነገ ሰኞ የመጀመሪያው የረመዳን ቀን ይሆናል።
ኢን ሻአ አላህ። | 0 |
| 9 | ☂ዑመር ኢብኑል ኸጧብ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል!☂ ፦
☂እውነተኛ ወንድሞችን አደራህን !☂☂ተጎዳኛቸው ። ☂ በነርሱ
ጉያቸው ስርም ኑር !
እነርሱ ላንተ
በደስታ ጊዜ ጌጥ☂ውበት ☂
በመከራና በአደጋ ጊዜ ደግሞ ትጥቅህ ናቸው ። " | 0 |
| 10 | !!!
ቂል አትሁን በሴት ገንዘብ ተማምነህ ትዳር አትመስርት ከቻልክ በጊዜ ታገባለህ ካልቻልክ ፆመህ ትኖራለህ ሴት የበላይህ እንድትሆን አትፍቀድላት።
ከቻልክ ሰርተህ አስተዳድራት ካልሆነ ግን ማስተዳደር እስክትችል አርፈህ ቁጭ በል።
ለገንዘብና ለንብረቷ ብለህ አግብተሀት እሱ ሲያልቅ ደሞ ላሽ ትላለህ። ሱብሀነ ረቢ አታፍርም??
ቀድሞውኑ ለሀብት ብለህ ካገባሀት እሱዋን , ሀብቷን እንዳገባህ ቁጠረው ወላህ ደሞ ይህ ነገር አሁን ላይ በዛ ትዳር ሲጠይቅ እሱዋን ሳይሆን ብሯን ሚያገባ ነው ሚመስለው
ጥያቄው ሁላ:-
ስንት አለሽ??
ምን አለሽ??
በተለይ ከውጭ ሀገር የመጣች ከሆነማ በቃ ያለሱዋ በቃ ይላል።ጫት ቤት ትዘፍዝፎ እንደ ፍየል ቅጠል እየበላ እየዋለ ለምን ሰርተህ ተለውጠህ ትዳርህን አትይዝም?ሲሉት
እሱም:- ዲኑንም ዱንያውንም ጠቅልላ የያዘች ከኢማኑም ከአማኑም ከሰላቱም ከውበቱም ከሀብቱም ከቤቱም ጨማምሮ የሰጣትን ሷሊኋን ፈልጉልኝ ይላል።ቆይ ቆይ ፍየል ከመች ጀምሮ ነው ሷሊህ ሴት መመኘት የጀመረው ባክህ?
ልክ ደሞ አላህ ብሎለት ካገባት ቡኋላ ብሯን በዝብዞ ይጨርስና ልክ ብሩ ሲያልቅ አብሮ ፍቅሩም ያልቃል ከዚያም ለምን ፈታሀት ሲባል ውጪ ሄዳ የመጣች ሴት ሀያዕም ጤናም የላትም ብሎ ስሟን ያጠፋል ሱብሀነ ረቢ ምን አይነቱ የወንድ አልጫ ነው በአላህ ምን አይነትስ ጭካኔ ነው። አላህ ይጠብቀን
አንቺም እህት አለም ሀገር ስትገቢ የትዳር ፍላጎቱ ስላለሽ ብቻ ዘው ብለሽ አትግቢ ትዳር ትልቅ ሀላፊነትን የሚጠይቅ ትልቅ ተቋም እንጂ እቃቃ ጨዋታ አይደለም።ማንን ማግባት እንዳለብሽ ጠንቅቀሽ እወቂ።የፈለገ ቢዘገይም ላንቺ ያለው አይቀርም ያው ላንቺ የተባለው ላንቺ ከመሆን ውጪ አማራጭ የለውምና SO ትዳርን ስለፈለግሽው ብቻ ሳይሆን አላህ ስለፃፈልሽ ነው ምታገኚው።ስለዚህ አንቺንም ዲንሽንም ህብረተሰብንም አውዳሚ ባል አታግቢ ይቅርብሽ።
ይህ በጣም ሚያስጠላ እና አሳፋሪ ተግባር ነው።በፊት እኛ ልጅ እያለን ምናውቀው አባት ሰርቶ ቤተሰቡን ያስተዳድራል እናት ልጆቿን ቤት ቁጭ ብላ ትንከባከባለች ነው።
https://t.me/kunuzzza | 0 |
| 11 | !!!
ቂል አትሁን በሴት ገንዘብ ተማምነህ ትዳር አትመስርት ከቻልክ በጊዜ ታገባለህ ካልቻልክ ፆመህ ትኖራለህ ሴት የበላይህ እንድትሆን አትፍቀድላት።
ከቻልክ ሰርተህ አስተዳድራት ካልሆነ ግን ማስተዳደር እስክትችል አርፈህ ቁጭ በል።
ለገንዘብና ለንብረቷ ብለህ አግብተሀት እሱ ሲያልቅ ደሞ ላሽ ትላለህ። ሱብሀነ ረቢ አታፍርም??
ቀድሞውኑ ለሀብት ብለህ ካገባሀት እሱዋን , ሀብቷን እንዳገባህ ቁጠረው ወላህ ደሞ ይህ ነገር አሁን ላይ በዛ ትዳር ሲጠይቅ እሱዋን ሳይሆን ብሯን ሚያገባ ነው ሚመስለው
ጥያቄው ሁላ:-
ስንት አለሽ??
ምን አለሽ??
በተለይ ከውጭ ሀገር የመጣች ከሆነማ በቃ ያለሱዋ በቃ ይላል።ጫት ቤት ትዘፍዝፎ እንደ ፍየል ቅጠል እየበላ እየዋለ ለምን ሰርተህ ተለውጠህ ትዳርህን አትይዝም?ሲሉት
እሱም:- ዲኑንም ዱንያውንም ጠቅልላ የያዘች ከኢማኑም ከአማኑም ከሰላቱም ከውበቱም ከሀብቱም ከቤቱም ጨማምሮ የሰጣትን ሷሊኋን ፈልጉልኝ ይላል።ቆይ ቆይ ፍየል ከመች ጀምሮ ነው ሷሊህ ሴት መመኘት የጀመረው ባክህ?
ልክ ደሞ አላህ ብሎለት ካገባት ቡኋላ ብሯን በዝብዞ ይጨርስና ልክ ብሩ ሲያልቅ አብሮ ፍቅሩም ያልቃል ከዚያም ለምን ፈታሀት ሲባል ውጪ ሄዳ የመጣች ሴት ሀያዕም ጤናም የላትም ብሎ ስሟን ያጠፋል ሱብሀነ ረቢ ምን አይነቱ የወንድ አልጫ ነው በአላህ ምን አይነትስ ጭካኔ ነው። አላህ ይጠብቀን
አንቺም እህት አለም ሀገር ስትገቢ የትዳር ፍላጎቱ ስላለሽ ብቻ ዘው ብለሽ አትግቢ ትዳር ትልቅ ሀላፊነትን የሚጠይቅ ትልቅ ተቋም እንጂ እቃቃ ጨዋታ አይደለም።ማንን ማግባት እንዳለብሽ ጠንቅቀሽ እወቂ።የፈለገ ቢዘገይም ላንቺ ያለው አይቀርም ያው ላንቺ የተባለው ላንቺ ከመሆን ውጪ አማራጭ የለውምና SO ትዳርን ስለፈለግሽው ብቻ ሳይሆን አላህ ስለፃፈልሽ ነው ምታገኚው።ስለዚህ አንቺንም ዲንሽንም ህብረተሰብንም አውዳሚ ባል አታግቢ ይቅርብሽ።
ይህ በጣም ሚያስጠላ እ | 0 |
| 12 | ሙሓደራ ክፍል 189
አዲስ ሙሓደራ ክፍል 01
ረድ በ ወሰን ተላላፊዎች ላይ
የ ሚዳሰሱ ነጥቦች ለ አብነት 👇
““የ አብዱል ሀሚድ አልለተሚይ እና ሁሰይን ሙሀመድ ስህተቶች እና ግጭጭቶች…““
🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሐቲም)
https://t.me/UstazKedirAhmed | 0 |
| 13 | አጭር ማስታወሻ ‼
፣
ረመዳን ሊገባ 1ወር ከ 3 ቀን የቀረው
፣
ያለፈው አመትም ይሁን ከዚያ በፊት ያለፉት ረመዳኖች በተለያየ ምክኒያት ቀዷ ያለባችሁ ወንድም እና እህቶች
፣
ረመዳን ከመግባቱ በፊት በቀሩት ግዜዎች ቀዷችሁን አውጡ !!! | 0 |
| 14 | ኢስላማዊ የወር አቆጣጠር ፡-
1ኛ ወር- ሙሐረም
2ኛ ወር- ሰፈር
3ኛ ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር- ረጀብ
8ኛ ወር- ሻዕባን
9ኛ ወር- ረመዷን
10ኛ ወር- ሸዋል
11ኛ ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ | 0 |
| 15 | ትላልቅ የሚባሉ ወንጀሎችን የሰራ ሰው አላህ ወንጀሉን ይምረው ዘንድ ተውበት ማድረግ ይኖርበታል።
ለተውበት ደግሞ የተቀመጡ መስፈርቶች ሲኖሩ። እነርሱም፦
▪️ በሰሩት ወንጀል መጸጸት።
▪️ ወደ ወንጀሉ ላለመመለስ ቁርጠኛ ውሳኔ መወሰን።
▪️ ከወንጀሉ መላቀቅ።
▪️ ከሰው ሀቅ ጋር የተያያዘ ከሆነ የሰዎችን ሀቅ መመለስ።
▪️ አላህ ተውበትን ሊቀበልበት የሚችልበት የጊዜ ገደብ አለማለፍ። እነዚህ የጊዜ ገደቦች ሁለት ሲሆኑ።
1- ፀሀይ ከመግቢያዋ እስከምትወጣበት ጊዜ ድረስ።
2- ጣረሞት ላይ ከመግባቱ በስተፊት።
አላህ እንዲህ ያላል፦
۞ قُلْ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ أَسْرَفُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا۟ مِن رَّحْمَةِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يَغْفِرُ ٱلذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلْغَفُورُ ٱلرَّحِيمُ.
<< በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡>>
📚 ዙመር 53
https://t.me/kunuzzza | 0 |
| 16 | አሁን ያለንበት ወር ከተከበሩ አራት ወራት መካከል አንዱ ነው። እነዚህ ወራት ሦስቱ ተከታትለው ሲገኙ አንደኛው ለብቻው ተነጥሎ እናገኘዋለን።
11ኛ ወር ----- ዙልቂዳ
12ኛ ወር ----- ዙልሂጃ
1ኛ ወር ----- ሙሀረም
7ኛ ወር ------ ረጀብ ናቸው።
በእነዚህ ወራት የሚሰሩ መልካም ስራዎች ከሌሎች ወሮች በይበልጥ አላህ ዘንድ የተለየ ቦታ ይሰጠዋል።
በተመሳሳይ በዚህ ወር የሚሰሩ ወንጀሎች አላህ ዘንድ እጅግ የከፉ ናቸው።
በመሆኑም በእነዚህ ተከታታይ የተከበሩ ወራት አላህን በተለየ መልኩ በመገዛት እና ከወንጀሎች በመራቅ ልናሳልፋቸው ይገባል።
አላህ እንዲህ ይላል፦
<< የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው፡፡ ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው፡፡ በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ፡፡ አጋሪዎችንም በአንድ ላይ ኾነው እንደሚዋጉዋችሁ በአንድ ላይ ኾናችሁ ተጋደሉዋቸው፡፡ አላህም ከሚፈሩት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡>>
📚 አት ተውባ 36 | 0 |
| 17 | 🌸ኡኽታዬ ቆራጥ ጀግና ሴት ሁኚ ለምንም አትሸነፊ ወደፊት እንጂ ወደኃላ አትጓዢ ሁሌም ቢሆን እራስሺን ሁኚ በራስሽ ተማመኚ በእውቅትሽ አትመፃደቂ 👌
©ነገሮችን ሁሌም ቀለል አርገሽ እይ ሁሌም ንፁህ ልብ ይኑርሽ እራስሺን ከማንም ጋር አታነፀፅሪ የራስሽ ማንነት ይኑሩሽ👌
👉የሌሎችን እያዬሽ የባታችነት ሊሳማሽ አይገባም ስለ ረስ እንጂ ስለ ሌሎች አይመለከትሽምና 👌
〰በቃ ሁሌም ለረስሽ ረስሽ ሞራን ስጪ ምንም ነገር መስረትና መሆን ብትፈልጊ በአሏህ ፍቀድ መስረትና መሆን እንደምትችይ ለልብሽና ለነብሲያሽ አሰምኚ የድክማት ስሜት አተሰሚ 👉ለነብሲያሽ ❗️
✔️ምኞት ላይ ብቻ ሰይሆን የታማኜሺውን በመስራት ላይ ትጊ 👌
🔻ከወሬ ይልቅ የተግባር ሰው ሁኚ ወኔና አቋም ይኑሪሽ መስረትን አብዢ 👉አንድ ምሳሌ ልጠቁምሽ ቁርኣን የማሃፈዝ ምኞት ከለሽ ቀጥታ እንዴትና መቼ መሃፋዝ እንደለብሽ ወስነሽ ጀምሪ እንጂ ሃፊዝ መሆን እንደምትፈልጊ እያወራሽ ያለሽን እድል አተስመልጪ ገባሽ ኣ⁉️ so ሌሎችንም ቢሆን በዚህ መልክ ስሪ
©ከቻልሽ ለሁሉም ጥሩ ሰው ሁኚ ጥሩ ሰው መሆን ከቀታሽ መጥፎ ሰው ግን በፍፁም አትሁኚ ምክንያቱም መልካምነት ለረስ ነው አሏህም ደሞ ከመልካሞችና መልካም ከሚሰሩት ባሪያዎቹ ጋር ነው ዞትሪ ከጌታሽ ጋር ቅርብ ሁኚ ነገረቶች ሁሉ በእሱ እጅ ነውና soከአንቺ ሰበብ መድረስ ይጠበቅብሻል 👌
ታጋሽና ልብ ሆደ ሰፊ ሁኚ በጥንካሪሽ ልክ ተጓዢ ስትኖሪ የእውነት ኑሪ ስትስሪ ትርጉም ያለው ስራ ስሪ 👌
ሁሌም በእምነትሽ ጠካራ ሁኚ ችግርሽን እና ሀዘንሽን ለአሏህ እንጂ ለሰዎች ከመናገር ተቆጠቢ በአሏህ ተማምንሽ ኑሪ! ባእሱ ላይ የቂን እርግጠኝነትና ጣንካራ እምነት ታስፋ ይኑርሽ ። ከአሏህ ጋር የምትመሳጠሪበት ሰዓት ሊኖርሽ ይገባል ትኩራትሽና ዓላማሽ ለተፈጠርሺለት ይሁን ❗
©ጓደኛ አተብዢ ጓደኛ ምራጪ ከምንም ባላይ አሏህን የምፈሩ ና እንዲሁም ተማኝና ምስጥረኛ ጓደኛ ተጓዳኚ ማሬ ውዴ ሀቢቢቲ ሀያቲ ሩሂ የሉሽ ሁሉ አምነሽ ልብሽን አትስጪ 👌
ምስጥር ጠበቂና አሏህን ፈሪ አኼራን አስተወሺ ከእናሱ በመሆንሽ የመትፀፀቺበቸውን እህቶችን እናሱን ፈልጓሽ የዢ ከለገኜሽ እስክተገኚ ብቻኝነት ጌጥሽ ይሁን👆
እዚህ ላይ አበቃሁ ✍
አሏህ አምብባው ከሚጠቀሙት ያድርገን ኣሚን🤲
اللهم يا معلم إبراهيم علمنا .. و يا مفهم سليمان فهمنا .. سبحانك اللهم لا علم لنا إلا ما علمتنا إنك أنت العليم الخبير | 0 |
| 18 | ሙዕሚኖች በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ በመካከላቸው አለመስማማት ቢከሰት ይህንን ችግር በቁርዓንና በሱና መፍታት እንዳለባቸው አላህ ይነግረናል።
فَلَا وَرَبِّكَ لَا يُؤْمِنُونَ حَتَّىٰ يُحَكِّمُوكَ فِيمَا شَجَرَ بَيْنَهُمْ ثُمَّ لَا يَجِدُوا فِي أَنفُسِهِمْ حَرَجًا مِّمَّا قَضَيْتَ وَيُسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
“በጌታህም እምላለሁ በመካከላቸው በተከራከሩበት ፍርድ እስከሚያስፈርዱህ ከዚያም ከፈረድከው ነገር በነፍሶቻቸው ውስጥ ጭንቀትን እስከማያገኙና ፍጹም መታዘዝንም እስከሚታዘዙ ድረስ አያምኑም፤ (ምእመን አይኾኑም)።”
(አል-ኒሳእ 4፤65)
ሱና ቁርዓንን እንዴት መረዳት (መገንዘብ) እንዳለብን ይነግረናል። ስለሆነም የትኛውም ሙስሊም (ወንድም ሆነ ሴት) ሱናን ተግባራዊ በማድረግ ረሱልን (ሰ.ዐ.ወ) መከተል ይኖርበታል።
በዚህ ረገድ አል-አህዛብ 33፡36፣ አል-ሀሽር 59፡7፣ አል-ኑር 24፡51 ከላይ የተገለፀውን ሀሳብ ሚያጠናክሩ የቁርዓን ምሳሌዎች ናቸው።
وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
“አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ።”
(አል-አህዛብ 33፤36)
وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا وَاتَّقُوا اللَّهَ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
“መልክተኛውም የሰጣችሁን (ማንኛውንም) ነገር ያዙት። ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ። አላህንም ፍሩ። አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና።”
(አል-ሀሽር 59፤7)
https://t.me/kunuzzza | 0 |
| 19 | 018.mp3 | 0 |
| 20 | [ ስኬታማ ሰዎች ]
- በእቅድ ይመራሉ
- ማልደው ይነሳሉ
- ሶላታቸውን በወቅቱ ይሰግዳሉ
- ሐላል ይከስባሉ
- ጠቃሚ ነገሮች ላይ ያተኩራሉ
- ጊዜያቸውን በአግባቡ ይጠቀማሉ
- ከአልባሌ ነገሮች ይርቃሉ
- ድርጊታቸውን ይገመግማሉ
-
-
-
https://t.me/Abulbuhari | 0 |
