en
Feedback
Asfaw abreha

Asfaw abreha

Open in Telegram
8 711
Subscribers
-324 hours
-107 days
-3030 days
Posts Archive
Worth watching አብዛሃው የወያኔ ምንደኛ (የባንዳ መዓት) እዚህ ላይ ተጠቅሷል!! https://youtu.be/e6V7gtheugY?si=WtIR4-42wxvVhJgo

ወልቃይት ጠገዴ ጠለምት [በወፍ በረር] የወልቃይት እና የጎንደር ታሪክ ከጥንታዊው የኢትዮጵያ መንግሥታት ዘመን ጀምሮ ተሳስሮ የቆየ ሲሆን፤ ወልቃይት ጠገዴ ጠለምት በታሪክ ከበጌምድር (ጎንደር) ግዛት ጋር ሲተዳደር ቆይቷል። ▣ከጥንት እስከ 20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ➽የአስተዳደር መዋቅር፦ ወልቃይት ከጥንት ጀምሮ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በባህላዊም ሆነ በመንግሥት አስተዳደር ከበጌምድር ግዛት አስተዳደር እንደነበር ታሪክ ይመሰክራል። ➽የማንነት እና የባህል ትስስር፦ ሕዝቡ ከአካባቢያዊ ጎረቤቶች ጋር የንግድና ማህበራዊ ትስስር የነበረው ሲሆን፣ አስተዳደራዊ ሐዲዱ ከጎንደር አውራጃዎች አንዱ ነበር። ➽የጣሊያን ወረራ፦ በፋሺስት ጣሊያን ወረራ ጊዜም ከኢትዮጵያ ሕዝብ አብሮ ታግሏል። ጣሊያን Africa Orientale Italiana, or AOI ግዛት ለመፍጠር በሚሞክርበት ጊዜ ወልቃይት ጠገዴ ስሜን አርማጭሆ ጎንደር ዋና ከተማ የሆነዉ የአማራ አስተዳደር ነበር። ▣የፖለቲካ ለውጦች እና ህገ ወጥ መካለል (1984 ዓ.ም.) Forcful Annexation ➽የክልል ማዕቀፍ፦ በ1984 ዓ.ም. አዲሱ የብሔር ፌዴራሊዝም ሥርዓት ሲዘረጋ ወልቃይት ከጎንደር ተነጥሎ ወደ ትግራይ ክልል ከህግ ዉጪ ተካተተ። ➽የሕዝብ አለመግባባት፦ ይህ ውሳኔ የባህል፣ የታሪክ እና የአስተዳደር ትስስራችንን ይጻረራል የሚሉ የማንነት ጥያቄዎች በወቅቱና በቀጣይ ዓመታት በሕዝቡ ዘንድ እንዲነሱ ምክንያት ሆኗል። ▣የማንነት እያ ወሰን ጥያቄ፤ አዲስ ታሪካዊ ምዕራፍ ➽በሰሜን በጌምድር (ጎንደር) ወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምት በአማራው ላይ ተስፋፊው ተሓህት/ህወሓት የፈጸመው የዘር ማጽዳት ወንጀል! ነበር። ➽የሕዝብ ማዕበል፦ የወልቃይት ሕዝብ የማንነት እና የአስተዳደር ጥያቄን በግልጽ ማንሳት ጀመረ። ➽አዲስ ምዕራፍ፦ ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ የአካባቢው ነፃ ወጥቶ እንደገና ወደ አማራ ክልል (ጎንደር) ተመለሰ። ▣ማስታወሻ —ዱሩ ቤቴ፣ ጫካው ጎረቤቴ፣ ደህና ክረሙልኝ፣ እናትና አባቴ! ብሎ በመረረ የትሕነግ በደል እና የህዝብ ጥያቄ ያነገቡት የተከዜ ዘቦች ዛሬም ሌላ ታሪክ ለመፃፍ በተጠንቀቅ ላይ ናቸው።

ዛሬ አዳዲስ ቁስለኞችን ተቋማቱ ውስጥ ማስገባት ጀምረዋል።አብዛኞቹ ቁስለኞችም የሌላ ክልል ሰዎች ናቸው ተብሏል። አይ ሴኩ ...የጅህን ይስጥህ 😎 =========== ( August 25 ላይ ነበር ስ
ዛሬ አዳዲስ ቁስለኞችን ተቋማቱ ውስጥ ማስገባት ጀምረዋል።አብዛኞቹ ቁስለኞችም የሌላ ክልል ሰዎች ናቸው ተብሏል። አይ ሴኩ ...የጅህን ይስጥህ 😎 =========== ( August 25 ላይ ነበር ስክሪንሾቱ ላይ የሚታየውን "ቀደዳ" የለጠፍኩት ¡ የቀናት ልዩነቱን ግን አስተዋላችሁት ? ሁለት ሳምንት ገደማ ሆነው'ኮ ! በቃ አምኛለሁ ፤ "ቀዳዳ" ነገር ነኝ ¡¡ 😂😂)

ትኺድ ከምዓ'ይላ....😂
ትኺድ ከምዓ'ይላ....😂

"ሰሞኑን ድሮን ትንሽ እረፍት ወስዳ ነበር።ወያኔ ግን ምቀኛ ናት - እረፍት አትሰጥም " ትናንትና ነበር ☝️ ይሄንን ያልኳችሁ ። ዛሬ ከአዲ ገብሩ ወደ እንዳባጉና ስትራጄካዊ ማፈግፈግ ላይ የነበረው
"ሰሞኑን ድሮን ትንሽ እረፍት ወስዳ ነበር።ወያኔ ግን ምቀኛ ናት - እረፍት አትሰጥም " ትናንትና ነበር ☝️ ይሄንን ያልኳችሁ ። ዛሬ ከአዲ ገብሩ ወደ እንዳባጉና ስትራጄካዊ ማፈግፈግ ላይ የነበረው አርሚ 11 ከድሮን ጋር ተገናኝቷል ተብሏል 😂 ----------- 👉 ይሄንን የቴሌግራም ቻነል እንድትከተሉ የምወተውታችሁ ጥቅም ስለማገኝበት አይደለም - ቤንቲ አላገኝበትም !!የማጋራው መረጃ ከተራ የፕሮፓጋንዳ ሰለባነት ነፃ ያወጣል ብዬ ስለማስብ ነው። ------------ ይሄንን ስል ግን " የነገን ፖለቲካዊ ፍፃሜዎች መተንበይ እችላለሁ " ብዬ የምመፃደቅ ሰው እንዳይደለሁ ይታወቅልኝ ¡¡ 😂😂😂

በጎ ሰው 😂😂

መሃመድ ሃሰን የሚባለውን የጥምዶ ሰው ልገባለት አስቤ ነበር።እኔ አልመጥነውም ብዬ ነበር የተውኩት። ያው የኛ ሰው ሃሳብን ሳይሆን የወረቀት ምጥጥንን ነው የሚያየው ብዬ ነበር የተውኩት 😂 ዛሬ አንድ
መሃመድ ሃሰን የሚባለውን የጥምዶ ሰው ልገባለት አስቤ ነበር።እኔ አልመጥነውም ብዬ ነበር የተውኩት። ያው የኛ ሰው ሃሳብን ሳይሆን የወረቀት ምጥጥንን ነው የሚያየው ብዬ ነበር የተውኩት 😂 ዛሬ አንድ የሚመጥነው ሰው ገባለት 😂

የትግራይ ቲቪ Editing ... አማኑኤል አሰፋ "Live" ላይ ወይ አንዛርጧል ወይ ፈስ*ል ¡¡ ብቻ የሆነ ነገር አምልጦታል 😎😎 --- እስኪ .....Goodnight !

"ኦባሳንጆ በአንድ ሳምንት ቢበዛ በሁለት ሳምንት ውስጥ ተመልሼ እመጣለሁ ብለው በዛው ጠፉ" ========= ኧረ ባክህ ? ጠፉ ? ግን ለምን ጠፉ ? በቃ ጥፍት ጥፍት ? እንዲህ እንደዋዛ በዛው ጠፉ ? በዛው ቀሩ ? እንግዲያው ይቀየሩ ! በቃ ይቀየሩላችሁ 😂😂

የኦባሳንጆ ምልልስ ሻዕብያን በጣም አስግቷል።ይሄንን የተረዱት የወያኔ መሪዎች አማኑኤል አሰፋን በቲቪ እንዲያስተባብል ያዘዙት ይመስላል።እና ዛሬ በትግራይ ቲቪ ምን ቢል ጥሩ ነው ? "የኦባሳንጆ ምልልስ በትብብር ውስጥ ያሉ አካላትን ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ ለማድረግ የታሰበ የፖለቲካ ሴራ ነው" 😂😂😂

‼️

"የድሮን ጥቃቱ የተቋረጠው መንግስት ፀረ - ድሮን እንደታጠቅን ስላወቀ ነው" - የወያኔ ካድሬዎች ለህዝቡ አትሸወዱ እንዲያ አይደለም ! የኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ተከታታይ ምልልስ ነው ወያኔን ጊዜያዊ ፋታ የሰጣት። አሁን ከመሸ ወያኔ ባወጣችው መግለጫ ላይ ኦባሳንጆ አልተመቹኝም እያለች ነው። "ይቀየሩልኝ" አይነት ወሬ ነው።ያው እንዳመሏ ጊዜ መግዣ መሆኑ ነው ! ይሄ አመል ደሞ ከተነቃበት ሰነባበተ። 👉 ላለፉት ጥቂት ቀናቶች ድሮኗ ጥሩ እረፍት አግኝታ ነበር።ወያኔ መች ታሳርፍና ታዲያ - ይቺ ምቀኛ ¡¡

//ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ይቀየሩልን። ሽምግልናውን እያጓተቱት ነው።ባለፈው ከሳምንት በኋላ እመለሳለሁ ብለውን ነበር።ዳግም የመጡት ከወራት በኋላ ነው። በቃ ይቀየሩልን !!// --------- የዛሬውን የወያኔ መግለጫ ጨምቄ ሳሰጣው 😂

እህእ 😂
እህእ 😂

Sudan times 😎
Sudan times 😎

በዋዋ ጎቤ ልጅ Fasile Gobie በአባቱ ታሪክ ዙሪያ ያሳተመው መፅሀፍ በዛሬው እለት እሁድ ጷግሜ 1 በዳንሻ ከተማ አቢሲኒያ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ ተመርቋል በዚህ የምረቃ ስነ ስርዓት የማንነት ታጋዩና የልማት ሰው የወልቃይት ጠገዴ እርሻ ልማት ማህበር ስራ አስኪያጅ ነጋ ባንቲሁን ለጨረታ የቀረበው "አባ ጃዊ ጎቤ" የተሰኘው መፅሃፍ በ288,100(በሁለት መት ሰማንያ ስምንት ሺ አንድ መቶ) ብር ጨረታ አሸንፏል። በነገራችን ላይ ነጋ ባንቲሁን የትግል ጓዱ የሆነውን የዋዋ ጎቤ ተዝካር ለማሰብ ከፊት ሁኖ በማስተባበር 7 በሬ በማዋጣትና አጠቃላይ ፕሮግራሙን በመምራት የጓዱን ተስካር በ2011ዓ.ም እንዲታሰብና እንዲዘከር ካደረጉ ሰዎች ግንባር ቀደሙና አንዱ ነው። በዛሬው እለት ደግሞ የአርበኛው ልጅ በአርበኛው ዙሪያ የፃፈው መፅሐፍ በተጠቀሰው መንገድ ጨረታ አሸንፎ ደራሲውን አበረታቷል። በተጨማሪም በዳንሻ የተካሄደው የምረቃ ስነ ስርዓት ምክንያት በማድረግ 1ኛ.በውጪ የሚኖሩ የወልቃይት ጠገዴ ልጆች በቲቶክ በማስተባበር 440 መፅሃፍ በመሸጥ ደራሲውን አበረታተዋል። 2ኛ.የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ፅ/ቤት 50 መፅሃፍ ፣የጠገዴ ወረዳ አስተዳደር 50 መፅሃፍ ፣የዳንሻ ከተማ አስተዳደር 100 መፅሐፍ ፣የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ የዳንሻ ፅ/ቤት 10 መፅሃፍ በድምሩ 210 መፅሐፍ በመግዛት የአርበኛው ልጅ የማበረታታት ስራ ተሰርቷል። Selam Kebrte Werkey ሰላም የወልቃይት ጠገዴ ልጅ Kebrte Werkey ሰላም የወልቃይት ጠገዴ ልጅ

አርሚ 24 እና አርሚ 31 ወያኔ የምትመካባቸው አርሚዎች ነበሩ። ያው "ነበሩ" ነው ያልኩት === ከጥቂት ቀናት በፊት እነዚህ የወያኔ "ምርጥ" አርሚዎች ከእነ ሴኩ ሃይል ጋር በመጣመር ጥቃት ለመክፈት በላሊበላ ገጥ ወደ አማራ ክልል ዘልቀው ትንኮሳ ፈፅመው ነበር። ወደ ገደለው ስገባ ... ጥምዶ ለጀመረው ትንኮሳ በተሰጠው ግብረመልስ ሳቢያ ከክፍለጦር እስከ ቦጦሎኒ ድረስ የነበሩት የሁለቱም የወያኔ አርሚዎች አዛዦች አሁን የሉም።ከነሱ መካከል በህይወት የተረፈ ያለ አይመስልም።ከሞትና ከጉዳት የተረፈው የሁለቱም አርሚዎች ታጣቂ ደግሞ ወደ ጅማዶ ማርያም አፈግፍጎ እስከ ትናንት ድረስ እዛው ጅማዶ ማርያም ነበር። ታጣቂዎቹ ጅማዶ ማርያምን ጥለው ሌላ ማፈግፈግ ማድረጋቸውን ዛሬ ሰማሁኝ።

ወልቃይት ጠገዴ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጓልወሰን አባላት የጥምዶን እውነተኛ ምንነት እየተረዱ መምጣታቸው ጥሩ ነው። በቅርቡ ሁሉም ሰው ጥምዶን በቅጡ ይረዳዋል። [ያው ግንባር ቀደሞቹ (መሪዎቹ እነ ተገን) በቃን ብለው ከህዝባቸው ጋር መቀላቀላቸው በጎ መሆኑን ለመግለፅ ነው ]

Based 👌 - Goodnight !

ዶ/ር ብርሃኑ እንኳን በጣም አርዝሞታል።ያንተው ይሻላል።ባይሆን ልኬታው ላይ ጥያቄ አለይ።ልኬታው በምን(በማን) እርምጃ ነው ? መቼም በሰው አትለኝም! በቅምጫጭሪት ከሆነ .... 😂