en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 294 subscribers, ranking 2 654 in the Blogs category and 2 368 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 294 subscribers.

According to the latest data from 03 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -148 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 34.94%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 13.21% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 995 views. Within the first day, a publication typically gains 1 888 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 25.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 294
Subscribers
No data24 hours
-397 days
-14830 days
Posts Archive
"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በ
"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በነጻ እየጠጣሁ ነው። 😂😂 ሻምበል በላይነህ የተባለ ቅ ሌ*ታ ም ትናንት ኢሳት ቲቪ ላይ የተናገረው። 😂😂🤣🤣

photo content

እልም ያለውን አጭበርባሪና የዐቢይ አሕመድ ካድሬ አሜሪካ ድረስ ለስብሰባ ጠርቶ "ብልጽግናን በምን አይነት መልኩ እናስወግደው?" በሚል ርዕስ ዙሪያ ለመምከር ታማኝ በየነን መሆን ይጠይቃል። ደግሞ እኮ የሚያሳዝነው ለከባድ ትግል የተጠራው ካድሬ የመድረክ ንግግሩን ያጠቃለለው "ከዚህ በኋላ በየትኛውም የፖለቲካ መድረክ ላይ መገኘት አልፈልግም" በሚል ኑዛዜ መሆኑ ነው። 😂

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።

#መረጃ ሼር በማድረግ መረጃው እንዲዳረስ አድርጉ ከሁለት ሳምንት በፊት አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ የፋኖ የደንብ ልብስ እየተመረተ እንደሆነ መረጃው ደርሶን አድርሰናል። ጉጀሌው መንግስት ከሰሜን ሸዋ እስከ ወልዲያ ባለው መስመር መከላከያውን የፋኖንና የልዩ ኃይሉን የደንብ ልብስ አልብሰው ወደ ገጠራማው አካባቢ በማስገባት "እኛ ፋኖ ነን ከጓደኞቻችን ጋር ልንቀላቀል እንፈልጋለን በዚህ አካባቢ ያሉትን ፋኖዎች አሳዩን" እያስባሉ መሆኑን ወንድማችን Zinabu Zeneb አድርሶናል። ስለዚህ ማህበረስሰቡ መረጃ ባለመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። መረጃውን በአፋጣኝ እያንዳንዱ ወረዳና ቀበሌ #እያንዳንዱ_ቤት እንዲደርስ እናድርግ።

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/gHyxDadp7II?feature=share

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያለንን ምልከታ ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን፡፡https://streamyard.com/mdsz2y3pqh

ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከ
ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከፍሉበታላችሁ።

በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁
በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/I2GRL8uuh6I?feature=share

ብልጽግና ሆይ፦ አፍነህ የወሰድከው ዜጋ የሚገኝበትን አድራሻ መናገር የደበረህ ብር ፈልገህ ከሆነ ፥ እንደ ሸኔ የምትፈልገውን የገንዘብ መጠን ንገረንና መዋጮ አሰባስበን እናምጣልህ።
ብልጽግና ሆይ፦ አፍነህ የወሰድከው ዜጋ የሚገኝበትን አድራሻ መናገር የደበረህ ብር ፈልገህ ከሆነ ፥ እንደ ሸኔ የምትፈልገውን የገንዘብ መጠን ንገረንና መዋጮ አሰባስበን እናምጣልህ።

አምባሳደር/ኡስታዝ ሐሰን ታጁ ማለፊያ ምክር ◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆◆ የጥንት ሰዎች ትልልቅ የህይወት መርሆችን በእንስሳት፣በእጽዋት፣በግኡዛን አንደበት መናገር ያዉቁበታል፡፡ በዐረቦች ዘንድ በስፋት ሲነገር የኖረ አንድ አፈታሪክ አለ፡፡ አራተኛዉ ኸሊፋ ዐሊ እብን አቢጣሊብ በዘመናቸዉ የገጠማቸዉን ፈተና ለማሳየት ተጠቅመዉበታል፡፡ አፈታሪኩ እንደሚለዉ ሶስት በሬዎች በጫካ ዉስጥ አብረዉ ይኖሩ ነበር፡፡ የአንደኛዉ በሬ ቀለም ነጭ፣የሌላኛዉ ቀይና የሶስተኛዉ ጥቁር ናቸዉ፡፡ በአካባቢያቸዉ አንበሳ ቢኖርም ሶስቱ ተባብረዉ ራሳቸዉን ስለሚከላከሉ ሊያጠቃቸዉ አልቻለም፡፡ ነጣጥሎ የሚያጠቃበትን ብልሀት ዘየደ፡፡ እናም ቀዩንና ጥቁሩን ለብቻ አግኝቶ፡- ‹‹ነጩ ባልንጀራችሁ ቀለሙ ዓይን ሳቢ በመሆኑ ከሩቅ አደጋ ይጋብዛል፤ እናም እንድበላዉ ፍቀዱልኝ›› ሲል ጠየቃቸዉ፤ ጥቂት ካመነቱ በኋላ ‹እዉነቱን ነዉ፤ደግሞም እርሱ አለመኖሩ ጫካዉን ሁለታችን ብቻ እንድንጠቀምበት ስለሚያደርገን ጥሩ ነዉ›› በማለት እንዲያጠቃዉ ፈቀዱለት፡፡ ነጩ በሬ ባልንጀሮቹን ከጥቃት እንዲከላከሉለት ቢማጸናቸዉም አይተዉ እንዳላዩ፣ሰምተዉ እንዳልሰሙ በመሆን ችላ አሉት፡፡ አንበሳዉ ቅርጥፍ አድርጎ በላዉ፡፡ ጥቂት ሰነባብቶ ረሀብ ሲሰማዉ ተመልሶ መጣ፡፡ ሁለቱ በሬዎች በጋራ ከቆሙ እንደማይቻሉት ያዉቃልና ጥቁሩን በሬ ለብቻዉ አግኝቶ፡-‹‹ይህን ሰፊ ጫካ ያለተጋሪ ለብቻህ የምትጠቀምበትን ግሩም ሀሳብ አስቢያለሁ›› በማለት አግባባዉ፤ ጥቁሩ በሬ ይህን ‹‹ግሩም›› ሀሳብ አመነበትና በባልንጀራዉ ላይ ሞት ፈረደ፡፡ ቀዩ በሬ ተጠቃ፡፡ ባልንጀራዉ እንዲያግዘዉ ቢማጸንም የሚደርስለት አልሆነም፡፡ አያ አንበሶ ቅርጥፍ አደረገዉ፡፡ ጥቂት ሰነባብቶም ጥቁሩን በሬ፡- ‹‹አሁን ያንተ ተራ ነዉ›› ሲለዉ ‹‹እኔን የበላሀኝ ነጩን ባልንጀራዬን የበላሀዉ ቀን ነዉ›› ሲል በቁጭት መለሰለት፡፡ አያ አንበሶ ባባባሉ ተገርሞ፦‹‹ለምን ቀዩን በሬ ዘለልከዉ፤ብቻህን የቀረኸዉ እኮ እርሱን የበላሁት ቀን ነዉ›› ሲለዉ፡- ‹‹የለም፤አብሮ በአንድነት የሚያቆየንን አቋም የሸረሸርኩት ነጩን በሬ አሳልፌ ለመስጠት የተስማማሁ ቀን ነዉ›› በማለት መለሰለት ይባላል፡፡ በሀገራችን በየዕለቱ የሚሰማዉን አሰቃቂ ሁኔታ ይህ አፈታሪክ መስታወት ሆኖ ያሳየናል፡፡ በጋራ የሚያቆመን፣የሚያኖረን፣የሚከላከልልን ማህበራዊ ዕሴት አንድ ጊዜ እንዲጣስ ስለፈቀድን እያደር መሸርሸሩና ለሁላችንም አደጋ ማስከተሉ አልቀረም፡፡ ይህን በቲየሪ ሳይሆን በተግባር እያየነዉና እየኖርነዉ እንገኛለን፡፡ በረዥሙ ታሪካችን ታይቶ በማይታወቅ መጠንና ሁኔታ ሺዎች ንጹሀን ዜጎች በግፍ ሲገደሉና ሲፈናቀሉ፣ ንብረታቸዉ ሲዘረፍና ሲቃጠል፣ የሀይማኖት አባቶች ሲሳደዱ፣የማምለኪያ ቦታዎች በእሳት ሲጋዩና ሲፈርሱ ጉዳዩ ‹‹የነገሌ ወገን›› ብቻ ተደርጎ በቸልታ የታየ ጊዜ፣ ሲብስም ባልተገባ ስጋዊ ስሌት ከግፈኞች ጎን የመቆም አዝማሚያ የተስተዋለ ጊዜ ነዉ ዉሉ የተሳተዉ፡፡ አሁን ነገሮች ፈር ለቀዉ በሩቅ አካባቢዎች ሲፈጸሙ እንደትንግርት ስንሰማቸዉ የነበሩ ሰቆቃዎች ባልታሰበ ፍጥነት ወደመሀል አገር ደርሰዋል፡፡ በየዘመናቱ እንደተፈጸሙ በታሪክ መዛግብት ያነበብናቸዉ ግፎች ሁሉ አሁን በአንድ ዘመን በብዙ እጥፍ ተባዝተዉ እየተፈጸሙ እንደሆነ እየታዘብን ነው፡፡ እናማ ነገሮች ከዚህ በላይ ተበለሻሽተዉ፡- ‹‹የተበላሁት ነጩ በሬ የተበላ ቀን ነዉ›› የሚለዉን ያያበሬ ብሂል ከመድገማችን በፊት የ"ሰውነት ይቀድማል" መርህን አጠንክረን ይዘን፣ የብሄርና የሀይማኖት ስሌቶችን ወደጎን በመተዉ ሁላችንም በአንድ ልብ ከፍትህና ከሰብአዊነት ጎን መቆም ይገባናል፡፡ አላህ ከተገፊዎች ጋር ይሁን፡፡

"ያሳፍራል❗️" ትንግርቱ ገ/ጻዲቅ (ረ/ፕ) የምናወራው መንግስታዊ ሽብር ስለታወጀበት፣ ጦርነት ስለከፋበት ና የመኖር ህልውናው አደጋ ስለገጠመው አንድ ታላቅ ሕዝብ ነው። በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በማንነታቸው ምክንያት ብቻ ታፍነው በጨለማ በእስር ቤት ይማቅቃሉ፣ በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ተፈናቅሎብናል፣ በራሳችን ሀገረ-መንግስት ጦርነት ታውጆብን ህዝባችን በየለቱ እየታደነ ይኖራል። ሲነጋም ሆነ ሲመሽ ይህን ህዝብ ከዚህ ሁሉ ጥፋት የመታደግ ሀላፊነት በኛ በትውልዱ ጫንቃ ላይ እንደተጣለም አምናለሁ። ይሁ ሁሉ ቢሆንም...❗️ በዚህ ሁሉ ምስቅልቅል ውስጥ ያለ ህዝብ እንዴት ስለ ብጣሽ ዞንና አንዲት ወረዳ መመስረት እየተብሰለሰለ እንዲያወራ ማድረግ እንደተቻለ ግን በፍጹም ሊገባኝ አልቻለም። ያሳፍራል! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide

አዲሱ የትሕኦነግ የሥራ ቋንቋ ይሄንን ይመስላል። 🤣 በአንድ ዘገባ ላይ በዚህ ልክ ለመሳሳት ትልቅ ደደብ መሆን ይጠይቃል።😃
አዲሱ የትሕኦነግ የሥራ ቋንቋ ይሄንን ይመስላል። 🤣 በአንድ ዘገባ ላይ በዚህ ልክ ለመሳሳት ትልቅ ደደብ መሆን ይጠይቃል።😃

ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎችና ትንታኔዎች ትከታተሉ ዘንድ ጋበዝን። https://www.youtube.com/live/TU-swAe49DE?feature=share

''ለቤታችሁ ማፍረሻ 10ሺ ብር ካልከፈላቹህ የቤት እቃችሁ ለመንግስት ገቢ ይሆናል በሚል የድሀ ንብረት ጭነው እየወሰዱ ነው!'' @መሳይ መኮንን
''ለቤታችሁ ማፍረሻ 10ሺ ብር ካልከፈላቹህ የቤት እቃችሁ ለመንግስት ገቢ ይሆናል በሚል የድሀ ንብረት ጭነው እየወሰዱ ነው!'' @መሳይ መኮንን

ወንድማችን ኤርሚያስ መኩሪያ "ሕግ አስከባሪዎች" የሚል ሥም በተሰጣቸው ሕገወጦች ታፍኖ ከተሰወረ ሦስት ቀናት አለፈው። ቤተሰቦቹም ኤርሚ የታሠረበትን ጣቢያ ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም ገዥው ፓ
ወንድማችን ኤርሚያስ መኩሪያ "ሕግ አስከባሪዎች" የሚል ሥም በተሰጣቸው ሕገወጦች ታፍኖ ከተሰወረ ሦስት ቀናት አለፈው። ቤተሰቦቹም ኤርሚ የታሠረበትን ጣቢያ ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም ገዥው ፓርቲ አረመኔያዊ ድርጊት ከሚፈጽምባቸው ጨለማ ቤቶች ውጭ ባሉ ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ ፈልገው ሊያገኙት አልቻሉም።

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/HO0aAPMAJs8?feature=share

photo content