en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 350 subscribers, ranking 2 644 in the Blogs category and 2 351 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 350 subscribers.

According to the latest data from 23 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -124 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 39.19%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.86% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 625 views. Within the first day, a publication typically gains 1 702 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 24 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 350
Subscribers
+124 hours
-327 days
-12430 days
Posts Archive
ዘመነ ካሴን አስራችሁ ጌታቸው ረዳን በክብር ስትቀበሉ ከጭንቅላታችሁ ውስጥ ባለው አንጎልና ከጨጓራችሁ ውስጥ ባለው ፈርስ መሀከል ያለው ልዩነት አይምታታባችሁም ወይ ?? ይሄን ያህል ካሠራችሁት አይበቃ
ዘመነ ካሴን አስራችሁ ጌታቸው ረዳን በክብር ስትቀበሉ ከጭንቅላታችሁ ውስጥ ባለው አንጎልና ከጨጓራችሁ ውስጥ ባለው ፈርስ መሀከል ያለው ልዩነት አይምታታባችሁም ወይ ?? ይሄን ያህል ካሠራችሁት አይበቃም ወይ?

ጋበዝኳችሁ

ጎንደር ላይ የጠፋው አገው ምድር ሲገኝ...☝️

"የዚህ ሥርዓት የለሽ ሥርዓት ፍላጎት ሊገባኝ አልቻለም" ላልከኝ ወዳጄ የእለቱ መልዕክት👆...

አይደል እንዴ?
አይደል እንዴ?

ተጋበዙልኝ

ከባድ ጥገና የሚያስፈልጋቸውን ጥቂት ከባድ መሣሪያዎች የተረከበው አካል "ትጥቅ እያስፈታሁ ነው" ማለት ከቻለ ከስር ያለው ጥበቃ "እየፈተሽኩ ነው" ማለት የማይችልበት ምክንያት አይኖርም https://
ከባድ ጥገና የሚያስፈልጋቸውን ጥቂት ከባድ መሣሪያዎች የተረከበው አካል "ትጥቅ እያስፈታሁ ነው" ማለት ከቻለ ከስር ያለው ጥበቃ "እየፈተሽኩ ነው" ማለት የማይችልበት ምክንያት አይኖርም https://youtube.com/@telestube-

በወልቃይት ምድር ስለታሰበው ጊዜያዊ አስተዳደር አዲስ መረጃ ይዘናል። 25% ➔ከትግራይ 25%➔ከአማራ 25%➔????? 25%➔?????

እቴጌ እና ፊታውራሪ አሳዬ "እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ" ብለዋል። መልካም በዓል!!
+1
እቴጌ እና ፊታውራሪ አሳዬ "እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ" ብለዋል። መልካም በዓል!!

ጋበዝኳችሁ። Share ማድረግ እንዳይረሳ

ይሄን ድንቅ ፖለቲከኛ ከሰሞኑን ይዤላችሁ ስለምቀርብ ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁኝ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ። ለመጀመሪያ ጊዜ በአካል ተገናኝተን
+1
ይሄን ድንቅ ፖለቲከኛ ከሰሞኑን ይዤላችሁ ስለምቀርብ ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁኝ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ። ለመጀመሪያ ጊዜ በአካል ተገናኝተን ላሳለፍነው ውብ ጊዜ ደግሞ ክርስቲያን ታደለን አመሠግናለሁ። https://youtube.com/@telestube-

ጀግናዋ እኅታችን በአምሳ ሺህ ብር ዋስ ትለቀቅ ዘንድ ፍርድ ቤቱ ወስኗል!! እንኳን ተፈታሽልን!!
ጀግናዋ እኅታችን በአምሳ ሺህ ብር ዋስ ትለቀቅ ዘንድ ፍርድ ቤቱ ወስኗል!! እንኳን ተፈታሽልን!!

"አማራን ማጽዳት" የሚል ፕሮጀክት ነድፎ፤ ንጹሐን በጅምላ የሚቀበሩበትና ጎጇቸው ፈርሶ የሚፈናቀሉበት ክልል እውን ያደረገው ፕሬዝዳንት ባሕር ዳር ሄዶ አምስት ሺህ የብአዴን ካድሬ መሰብሰቡን ስትሰማ
"አማራን ማጽዳት" የሚል ፕሮጀክት ነድፎ፤ ንጹሐን በጅምላ የሚቀበሩበትና ጎጇቸው ፈርሶ የሚፈናቀሉበት ክልል እውን ያደረገው ፕሬዝዳንት ባሕር ዳር ሄዶ አምስት ሺህ የብአዴን ካድሬ መሰብሰቡን ስትሰማ የአማራ የሥቃይ ዘመን ከብአዴን የሥልጣን ዘመን ጋር እኩል መሆኑን ትረዳለህ።