en
Feedback
የፍኖተ ርቱዐን ራዲዮ Finote Retuan Radio

የፍኖተ ርቱዐን ራዲዮ Finote Retuan Radio

Closed channel

የውይይት መድረክ

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
3 071
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የአብይ አህመድ ኦሮሙማ ክርስትናን ከምሥራቅ አፍሪካ የሚያጠፋና ለእነዚህ ለተዘጋጁ አጥፊች ማመቻቸት መሆን በማዋቅ ክርስቲያኖችና የኢትዮጵያ ነባር እስላሞች በአንድነት እንዲቆሙ ሁሉም ጥሪውን ያስተላሎፍ። የተደገሰልንን የብልጽግና ጥፋት ያጋልጥ። https://rumble.com/v25xqcy-january-17-2023.html

የአምሃራ ቤተክህነት ማለት እንደ ሌሎቹ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተገነጠለ መሆኑ ነው?

የጅምላ ዘፀአት ከአርሳክ/ ናጎርኖ-ካራባክ፤ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አርመናውያን በመሐመዳውያኑ ቱርኮች/አዛሪዎች በኩል ከሚመጣው የዘር ማጽዳት ጅሃድ ሳቢያ እርስታቸውን ለቅቀው በመሰደድ ላይ ናቸው። ይህ በእጅጉ የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ጉዳይ ነው።የሚገርመው ደግሞ በኢትዮጵያ ትግራይ ፣ወልቃይት፣ ሑመራ፣ ራያ እና ዐምሓራ እንዲሁም፤ ጎንደርን ጨምሮ አክሱም ጽዮናውያን በሰፈሩባቸው የኢትዮጵያ ግዛቶች ሁሉ የተካሄደውንና እየተካሄደ ካለው የዘር ማጽዳት ወንጀል ጋር የአርሜኒያው ጉዳይ በጣም መመሳሰሉ ነው። ርስቲያን አርሜኒያውያን ወገኖቻችንን እያሳደዱ፣ እየገደሉና እርስታቸውን እየቀሙ ያሉት መሐመዳውያኑ አዛሪዎች/ቱርኮች ናቸው። “ኦርቶዶክስ ነን” የሚሉትም ሩሲያ እና ጆርጂያ አርሜኒያውያንን ከድተዋቸዋል። በሀገራችንም በተመሳሳይ መልክ መሐመዳውያኑ እና የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-ማኒያን + እራሳቸውን “ኦርቶዶክ ክርስቲያን” ብለው የሚጠሩት ግን የአሕዛብን ፈለግ የተከተሉት ሁሉ ተመሳሳይ ቃኤላዊና እስማኤላዊ ተግባር በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ላይ በመፈጸም ላይ ናቸው። በተደጋጋሚ እንደማወሳው፤ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆችም ከእግዚአብሔርና ቅዱሳኑ + ታቦተ ጽዮን ሌላ ማንም ረዳት የላቸውም። “ኦርቶዶክስ” ነኝ የሚሉት ሩሲያ እና ዩክሬን በተደጋጋሚ ድጋፋቸውን የሰጡት ለፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ነው። እንደው አለመታደል ህኖ ነው እንጂ በዚህ በመጨረሻው ዘመን የአርሜኒያ እና ሌሎች በመላው ሙስሊም ዓለም በመሰቃየት ላይ ያሉትን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ለመርዳት መለኮታዊ ዕድል ተሰጥቷት የነበረችው አክሱማዊቱ ኢትዮጵያ ነበረች። ይህ ትልቅ ዕድል፣ በረከትና ፀጋ ሊያመልጠን በቻለ ነበር። የቀደሙትን አባቶቻችንን እናስታውሳለን፤ የግብጽ ወገኖቻችን ሲነኩ “ዋ! አባይን እንገድበዋለን!” በማለት የግብጽ መሐመዳውያንን ሲያንበረክኳቸው ነበር። ዛሬም የጋላ-ኦሮሞው አገዛዝ ሙሉ በሙሉ ተጠርጎ ንጹሕ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ሥልጣኑን ሲረከቡ ከሃዲው ግራኝ ለዓረቦች፣ እስራኤል እና አውሮፓ የሸጠውን ግድባችውን ያስመልሳሉ። ይህ ከሃዲና ከረባት አሣሪ የመጨረሻ ትውልድ ሲወገድ፡ ያኔ መካከለኛው ምስራቅ ሆነ አውሮፓ እንደ ዘመነ “ቄሱ ንጉሥ ዮሐንስ (Prester John)፣ እንደ ነገሥታት አፄ አምደጽዮን እና አፄ ዮሐንስ አራተኛ ለኢትዮጵያውያን ይንበረከካሉ። በዚህ አልጠራጠርም። ፀረ-ኦርቶዶክስ-ክርስቲያን ጅሃድ የአርሜኒያ የዘር ማጥፋት 2.0? ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/09/blog-post_26.html

photos show the worl of secular elites.pdf5.14 MB

ከፍኖተ ርቱዐን የቴልግራም ራዲዮ ተወያዮች ለብፁዐን አባቶች የተላከ መልዕክት፡ ለሊቃነ #ጳጳሳት ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ፦ የሕወሐትን የጎሣ ሕገ-መንግሥት ተራክቦ አጠናክሮ የቀጠለበት የኦነግ/ኦሮሙማ የብልጽግና መንግሥት በትግራይ ሕዝብ ላይ፥ በኦሮሚያ፥ በቤኒሻንጉል ጉምዝና በሌሎች ክልሎች ላይ የፈጸመውን አስነዋሪ እልቂትና ሁለገብ ጥፋት ፤ ሕወሐት በበኩሉ በአማራና በአፋር ሕዞቦች ላይ የፈጸመውን ተመሳሳይ ጥፋት ባለማውገዛችሁ፤ የጥምቀት ልጆች በዘር ፖለቲካ እንዳይሳተፉና እንዳይጠፋፉ ተግታችሁ ባለማስተማራችሁና ባለመጠበቃቸው፥ ያመመፁትን ባለማውግዛችሁ ቤተ ክርስቲያናችን ተዋርዳለች ፤ ልጆቿ ከእምነት እየፈለሱ እና በሥጋም እየተደመሰሱ ከቁጥራችን ዕለት ዕለት እየቀነሱ ይገኛሉ። አሁንም ቢሆን አረመኔው የዓብይ አህመድ አሊ መንግሥትበአንድ ገዳም ብቻ ከ570 መነኮሳትና ገዳማዊያን ማጥፋቱን ፥ አሁን በአማራ ክልል በመደበኛና በጎሣ ኢአማኒ ሠራዊት በማሠማራት እያደረሰ ያለውን የንጹሐን ጭፍጨፋ፥ በአቢያተ ክርስቲያናት እና በቅርሥ ላይ የሚያደርሰውን ውድመት ፥ እስከአሁን አንደሚገባ አላወገዛችሁም ሌላው የቤተክእረስቲያን አደጋ መሄዱን ግልፅ አድርጎታል። ምእመናንን በሥጋም ሆነ በነፍስ መጥፋታቸው በተፋጠነበት በዚህ ጊዜ ስለ ምእመናን እንደሚገባ ያለመቆርቆርና ጥብቅና ያለለመቆም የቀድሞ ልማድ እንደዚሁ ከቀጠለ በቤተክርስቲያን ላይ እስከአሁን ከደረሰው መከፋፈል እና ጥፋት የከፋ ችግር ይዞ እንደሚመጣ ለመረዳት ነብይ መሆን አይጠይቅም። በመላው የአማራ ክልል፥ በአዲስ አበባ፥ በአዳማና ሌሎች ከተሞች በኦርቶዶክሳዊያን ላይ የሚካሄደውን የጥመቀት ዘር የማጥፋት ዘመቻ ለማስቆም የሚያስፈልገውን ሁሉ የማድረግ ሚናችሁ ወዴት አለ? በማስታረቅ፥ ለምእመናን አንድነት ጥሪ በማድረግ፥ በዘርና በቋንቋ መከፋፈላቸውና አንዱ የሌላው አጥፊ በመሆን ለአሕዛብ ፖለቲካ መሣሪያ መሆኑን ማስተማርና ቤተክርስቲያንን የማይሰማውን በውገዘት በመለየት፥ የሚታዘዘውን እንደሚገባ በማረቅ ሚናችሁን ከከፍ እንዳታደርጉት የሚያቅባችሁ ምንድ ነው? አሁንም ብፁዐን ሊቃነ ጳጳስ አበው በዝምታ ጥፋትን ዳር ቆሞ የመመልከት ልማዳችሁን ከቀጠላችሁ በቤተክርስቲያን አንድነት ላይ የሚፈጠረውን ተጨማሪ ፈተና ፥ የምእመናን እልቂት፥ የእርኝነታችሁ ትርጉም ማጣትና በምእመናን ፈጽሞ ተቀባይነት ማጣት፥ ዛሬ እንደቀድሞው የሰላም ዘመን ሁሉ የበዓላት ዝግጀት ፣ ሕንፃ ምርቃ ፣ የአባቶች ሽኝትና የመቀበል ድግስ ፣ ወዘተ መቀጠል ዘመኑን አይዋጅም፥ አልዋጀም። ምእመኑ አባቶች እንደ እረኛ ሊቀበላችሁ የሚቸገርበት ደረጃ ላይ ይደርሳል። በመሆኑም ከተለመደው የሰላም ጊዜ ልማድ በመውጣት አገርና ቤተክርስቲያንን በሚያድኑ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ እንድታተኩሩ በትህትና እናሳስባለን"

https://youtu.be/cvVmuckX8ZA?si=TA57BciFAZyrUtCO በፍጥነት ለኦርቶዶክሳውያን አጋሩ ።ጎጃም ላይ እየተፈፀመ ያለውን እኩይ ተግባር እና የእግዚአብሔርን ጠብቆት እንነግራችኋለን። ሰብስክራይቡ ማደግ አለበት።ምክንያቱም ወንድሞች መረጃ ለማድረስ ብዙ ስለሚደክሙ ነው። እርግጠኛ ነኝ ከመወዛገብ ለመዳን ቪዴዎቻችን ይጠቅሟችኋል። ©የኤማሁስ መንገደኞች።

Vpn አውርዶ ቴሌግራም ዘግተውታል

1 Wakefeta As.mp4745.27 MB

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ። ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የፍትሐ ነገሥት፥ የሐዲሳት፥ የቤተክርስቲያን ታሪክ ሊቃውንት ሁሉ ትድረስልኝ ጉዳዩ፦ የግንቦት ርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎች፥ በተለይ በኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ የተወሰነው ውሳኔን ይመለከታል፦ የሚከተሉት 12 ጥያቄዎች በምእመናን የሚጠየቁና ለእኔም ጥያቄዎች በመሆናቸው፥ በቤተክርስቲያን ሕግና ሐዋሪያዊ አስተምህሮ፥ ትውፊትና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብቻ ሳትሆን መላው የአኀት አቢያተክርስቲያናት ከሚመሩበት ሥርዓትና ዶግማ አንፃር ምላሽ በመስጠት ልባችንን እንድታሳርፉልን በእግዚአብሔር ስም እጠይቃለሁ፦ 1. በትግራይ ገዳማት ሲፈርሱ ዝም ያለው ሲኖዶስ ዛሬም ጥንታውያንገዳማት በዐቢይ መድፍ ሲፈርሱ ቆሞ መመልከቱን የሚመለከት ምእመን ጳጳሳቱ ካማን ወገን አድርጎ መመልከት ይጠበቅበታል? 2. ሲኖዶሱ የሊቃውንቱን ፣የካህናቱን እና የምእመናን ድምጽ የማይሰማ እና የማያሳትፍ ከሆነ አሁን ያላው ሲኖዶስ የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ አባቶች አይደሉም ወደ ማለት የሚያሸጋግር ፈተናን በምእመናን አእምሮ የመፍጠር እድሉ ምን ያህል ነው? 3. ደርግ እግዚአብሔር የለም ሲል ዝም ያለው፤ ሕወሐትና ኦነግ ክርስቲያኖችን በሰፈር ተካፍለው ከጥምቀት ልጅነት ቤተስብነታቸው ሲለዩአቸው በዝምታ የተመለከተ፥ ብልጽግና/ኦሮሙማ የፖለቲካ ማንነት ከእምነቶች ሁሉ ይበልጣል ብሎ ሲያውጅ፥ የጫካ ሲኖዶስ ሲመሠርት በቀጥታ የማውገዝና ምእመናን እንዳይከተሉት ጥሪ ማድረግ ያልቻለ ሲኖዶስ አረኝነቱን በምን ይመዘናል? 4. የኢአማኒያን ዘንዶ ሁሉንም ሊውጥ አፉን በከፈተበት፥ ምእመናን በሚሳደዱበትና እንደቅጠል በገዛ መንግሥታቸው ጦርና ጫካ በተቀመጠው አጥፊ በሚረግፉበት በዚህ ወቅት ጉንዳኑ ንክሻ መጨነቅ፥ የጵጵስና ክብሩን ሽቶ ኃላፊነቱን መሸሽ/መርሳት የሚበዛው ኪሣራው ነው ወይስ ትርፉ? 5. ስለ መንጋው እራሱን የሚሰጥ እንጂ በጎቹ ተሰውተው ክብሩን/ምቾቱን የሚጠብቁለት ጳጳስም ካህንም በቤተክርስቲያን ታሪክ ታይቶ ይታወቃል? 6. የሐዋርያት ጉባኤ ያወገዘውን፤ የሠለስቱ ምእት ጉባኤ የደነገገውን ሃይማኖታዊ ቀኖና በሆደ ሰፊነት፥ በታጋሽነት ስም ማፍረስ ይቻላል? 7. በሐዋርያት ጉባኤ፤ በሰለስቱ ምእት ጉባኤ የተወገዙ የተለዩና ጸያፍ የሆኑ ይሁዳዊነት፤ ሲሞናዊነት፤ ዴማሳዊነት ጸረ ክርስትና ጠባያትን የሚታገስ ሲኖዶስ ሐዋርያዊ ነው ብሎ መቀበል ለምእመናን ክርስቲያናዊ ግዴታቸው ሊሁን ይችላል? 8. ከዚህ ከግንቦቱ የቤተክርስቲያናችን የሲኖዶስ ጉባኤ ውሰኔ በመነሳት ሐውርያው አትናቴዎስ በስደት የተንገላታው፤ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ጥርሱ የወለቀው፤ ጺሙ የተነጨው በስደት ያረፈው ፤ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በስደት በግዞት የተንገላታው እና ያረፈው እና ሌሎችም ሰማዕታተ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በስለት እና በእሳት የተሰቃዩት፤ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ በጣሊያን መትረጊስ የተጨፈጨፉት ሆደ ሰፊ መሆን አቅቷቸው እና ትእግሥት የለሽ ስለሆኑ ነው ብለን መደምደም እንችላለን? 9. የሊቃውንት ጉባኤ ያቀረበውን ሐሳብ ውድቅ አድርጎ በጠ/ሚ ቀኖና እና ትእዛዝ ቤተ ክርስቲያንን ማቅ ያለበሷትን ከቀኖና ውጭ በድርድር መቀበል ከኦርቶዶክሳዊት ቅደስት ቤተክርስቲያን የቅድሰትነት ባሕርይ ጋር ይስማማል? 10. ወደ 10 ሺ ምእመናን ሂደቱን በፊርማቸው ተቃውመው፥ ሊቃውነቱ ሂደቱ ስሕተት መሆኑን እየተናገሩ፥ ሲኖዶሱ ራሱ በአቋቋመው ዐቢይ ኮሚቴ የተሰራውን የኤጲስ ቆጶሳት ማስመረጫ ደንብ አልቀበልም ብሎ ቁጥር አንድ ወንጀለኛውን ‘አቡነ’ ሳዊሮስን አስመራጭ ኮሚቴ አድርጎ በመምረጥ ሂደቱን በልበ ድንዳነት ማስቀጠሉ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የጳጳሳት ሀብት እና ንብረት ብቻ እንደሆነች አያስቆጥርም? 11. አሁን የተቋቋመውን አስመራጭ ኮሚቴ እንደገና በመስፈርቱ መሠረት ማስተካከል ባለመፈለግ የሂደቱ ውጤት በሗላ ቤተ ክርስቲያኒቱ የሚያፈርስ፥ አገርን ለመካፈል ላሰፈሰፉት የአብይ ኦሮሙማ ፖለቲካና ለሕወሐት በር በመክፈት ለሚፈጠር አደጋ የቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት የሚወስዱት ኃላፊነት ምንድ ነው? 12. ዛሬ እንደትናንቱ ነገሮችን በመሸፋፈን፥ በትወናና በማስመሰል ማሳለፍ በማይቻልበት ሁኔታ ምእመናን ሂደቱ ኢቀኖናዊና የሐዋሪያትን መንገድ የለወጥ መሆኑን በመዋቅ በዚህ ተሰነካክለው ከእምነታው ለሚወድቁት ነፍሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ተጠያቂነታቸው ምን ያህል ነው?

Repost from GION MEDIA
የራስ መኮንን መታሰቢያ ሀውልት በቄሮዎች ሲፈርስ! ♨️ @Haimonn @Gionamhara ♨️

8-ዘር_ምዕራፍ ስድስት.mp331.88 MB

ጫካ ጫካ     ''ጨካኝ"  ጫካ  መደበቂያ አውሬ የሚኖርበት ቦታ ነው ። ጫካ ውስጥ ጨካኞች ዱርዬዎች ማጅራት መችወች ንጹሃንን የሚገድሉበት የሚዘርፉበት ቦታ  ነው። ድሮ ድሮ ኢትዬጵያ ውስጥ  ህግ በነበረበት ግዜ ወንጀለኛ ወንጀል ሰርቶ ከህግ ለመሰወር ወደ ጫካ ይገባል ወይም የሚሸፍትበት ቦታ ነው።         ዛሬ ተመስገን አውሬው መንግስታችን አሁን በግልጽ በድሮን የራሱን ዜጎች ገድሎ በላውንቸር ቤተክርስቲያን አጋይቶ የድሃ ቤቶችን አፍርሶ ጋዜጠኛ የሚባሉትን አስሮ ፍትህን አደብይቶ ቅርስን አውድሞ የሰውን ልጅ ስርዓት አልባ አድርጎ ።    በህገ ወጥ መልኩ በመጣ ገንዘብ ወደ ተፈጥሯዊው አውሬነቱ ተመልሶ ወደ ቦታው ወደ ጫካው ሊገባ የሚኖርበትን ጉሮኖ ለመስራት  ተዋዋለ። ሁሌ አውሬ አውሬ ነው ተፈጥሮውን አይረሳም። እንዲሉ። የሰባዊነት አንዳች ባህሪ ያልተላበሱት የብልግና ፖርቲ አባላት ከውጭም ከሃገር ውስጥም እየተጠራሩ ቦታ ቦታቸውን እየያዙ ነው። ዘላለማዊ ባርነት ለኢትዮጵያ ህዝብ ለማከናነብ በባህል ላይ በሃይማኖት ላይ በስነምግባር በትምህርት ላይ ተግተው እየሰሩ ነው። ይህን ሁሉ አንደማይሆን አድርገው ወደ ጫካቸው ወደ ዱረቸው ይገባሉ። ከዛ በፊት ሃገሪቱ  ጀግና የተማረ እውነተኛ ጋዜጠኛ የሚያስብ የተማረ እንዳይኖር ጠንክረው ይሰራሉ። የታዘዘውን የሚያደርግ የማያስብ ተገዢ ባርነትን የለመደ ህዝብ ለመፍጠር ተግተው ይሰራሉ።        ይህ የሚሰራው የጫካ ውስጥ መኖሪያ ሲጠናቀቅ የኢትዮጵያን ህዝብ  በእዳ ወይም ከሃገሪቱ የሆነው ክፍል ተሸጦ መሆኑን እንረዳለን። እነሱ ደሞ ወደ ጫካቸው ይሸፍታሉ ያኔ ያኔ ማን ደርሶባቸው ማንስ ነክቷቸው የጫካው ንጉስ እንደጅብ ከጫካው ማሽካካት ብቻ ይሆናል።   ሰይጣን ምን ነጻ ስጦታ የለውም። ያኔ በስማርት ከተማ የምትናገረው የምትተነፍሰው ኮሽ የምትለው ሁሉ ስለሚሰማ 24 ሰዓት በካሜራ ክትትል ሆነህ ትውላለህ ታድራለህ። አሁን አንተ (የብልግና አባል) የምታገለግለው አካል እዛ አስገብቶ ያንደላቅቀኛል ብለህ የምታስበው አካል ለራሱም እንኳን ሊዝናና ከተፈቀደለት ነገር ወጪ ማድረግ የማችል እንደ ምዕራባውያን ውሻ ይሆናል ማለት ነው። የምዕራባውያን ውሻ ውሻነቱን ከተወ ቆየ ። የሚበላው ባለቤቱ የወሰነለትን ነው የሚሄደው በባለቤቱ ፍላጎት ነው ይህ ውሻ ወፍሯል ባለቤቱ ካለ እሱ እየበላ ውሻው ለሃጩን እያዝረከረከ ማየት ብቻ ነው። ከሴት ውሻ ወይንም ከወንድ ውሻ ጋር መዳራት አይችሉም። የመጮህ መብት አይፈቀድለትም። የብልግና ፖርቲ አባላትም የህዝብን ቤት አፍርሰው ህዝብን ሜዳላይ በትነው  የአውሬነት ባህሪያቸው ይዘው ተመልሰ ወደ ጫካቸው ወደሽፍትነታቸው ሲገቡ (አዲሱ ቤተመንግስት ሲገቡ ) እንደሚያስቡት ከዚህ የዋህ ህዝብ ጋር እንደመኖር ቀላል አደለም ። ግብር ሲከፍልህ ነጥቀኸው የምተፈልገውን የምተገዛበት ደብድበኸው አስረኸው አሰቃየተኸው እንደምትኖረው ህይወት አደለም ። እዛ ጫካ ቤተ መንግስት የሚጠብቅህ። ውሻው አንገቱ ላይ ችፕስ ተገጥሞለታል ሲጮህ በሪሞት ኮንትሮል የትም ሆነህ ጠቅ ስታረግበት ንዝረት ስለሚሰማው መጮሁን ያቆማል ። አንተም እዛ ቤተመንግስት ለመግባት ያሰፈሰፍክ የብልግና ወጣት ተተኪ ፖለቲከኛ እንደምትጓጓው እንደምታስበው አይምሰልህ ። ስማርት ሲቲ መኖር ከደሃ ህዝብ ጋር እንደመኖር ቀላል መስሎህ ዘረጥ ዘረጥ አትበል ቆመህ አስብ። አንገትህ ላይ በሚገጠምልህ በሪሞት ኮንትሮል እንደውሻው ነህ ያኔ ምንም አቅም አይኖርህም። ሞትን እንኳን ብትመኝ አታገኛትም። ውሻው ባለቤቱን ትቶ መሄድ እና መኖር እንደማይችል ሁሉ ያኔ አንተም እንደዛ ነህ። የሚፈቀድልህ አድርግ የተባልከውን ማድረግ ብቻ የታዝከውን መፈጸም ብቻ አንተ ሰው የምትመስል ግን ከውሻው እና ከሮቦቶ የተሻልክ የሆንክ ነገር ነህ። ልጅ ካለህ ዛሬ ቆም ብለህ አስብ አስቢ።  አሁን ብልግና ፖርቲ የሚሰራውን አይንህን ገልጠህ ተመልከት። ነገ ልጅህ ሃገር አልባ ነው መርህ አልባ ነው። የሽማግሌ ቤት ስታፈረስ ህጻናትን መንገድ ላይ አውጥተህ ስትጥል አይቷል። ይህ አንተ አርያ የምትሆንለት ልጅ ስታረጅ አውጥቶ እንደሚጥልህ አስብ። ።"(ባለጌን ካሳደገ የገደለ ጸደቀ "