en
Feedback
Ethio minors 🇪🇹

Ethio minors 🇪🇹

Open in Telegram

Let's mine crypto with us!

Show more
487
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
እንደሚታወቀው BLUM በ invite ሊንክ ብቻ ነው መክፈት ሚቻለው ስለዚህ አካውንት ከፍታችሁ 10 Invite ግን ያልሞላላችሁ ኮመንት ላይ Referral link አስቀምጡ። ተጠቃቀሙ! t.me/Blu
እንደሚታወቀው BLUM በ invite ሊንክ ብቻ ነው መክፈት ሚቻለው ስለዚህ አካውንት ከፍታችሁ 10 Invite ግን ያልሞላላችሁ ኮመንት ላይ Referral link አስቀምጡ። ተጠቃቀሙ! t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_0V2anNT1Em Got 23 BP! Join me and try to top my score!

የAAU ተማሪዎች የናንተ ዋጋው ተመጣጣኝ እና አሪፍ የምትሉት fast food የቱ ነው? anonymous poll ፈላፍል ▫️ 0% እርጥብ ▫️ 0% በርገር ▫️ 0% ከዚ ሌላ ▫️ 0% 👥 Nobody voted so far.

የ አዲስ አበባ ልጅ ሆኖ ዶርም ያገኘ? anonymous poll አላገኘሁም – 51 👍👍👍👍👍👍👍 89% አግቻለው – 6 👍 11% 👥 57 people voted so far.

የዛሬው Orientation እንዴት ነበር? anonymous poll ደስ አይልም – 33 👍👍👍👍👍👍👍 65% አሪፍ ነው – 10 👍👍 20% ምንም አይልም – 8 👍👍 16% 👥 51 people voted so far.

✳️የፌስቡክ መስራቹ ማርክ ዙከርበርግ ለዓለም ፍጻሜ እየተዘጋጁ መሆኑ ተገለጸ። 🔺120 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ሀብት ያላቸው አሜሪካዊ፥ በሀዋይ ደሴት ውስጥ በክፉ ቀን የሚጠለሉባቸው ቅንጡ ቤቶችን በ
✳️የፌስቡክ መስራቹ ማርክ ዙከርበርግ ለዓለም ፍጻሜ እየተዘጋጁ መሆኑ ተገለጸ። 🔺120 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ሀብት ያላቸው አሜሪካዊ፥ በሀዋይ ደሴት ውስጥ በክፉ ቀን የሚጠለሉባቸው ቅንጡ ቤቶችን በመገንባት ላይ መሆናቸው ተዘግቧል። 🔺መጠለያው ለኑሮ አስፈላጊ የሚባሉ ምግቦች ይመረትበታል፤ የኤሌክትሪክ ሀይል፣ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማድረጊያ ሜዳ፣ የውሃ ዋና እና ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶችንም ያሟላል ተብሏል። 🔺የክፉ ጊዜ መጠለያው 30 መኝታ ቤቶችና 30 መታጠቢያ ቤቶች ይኖሩታል የተባለ ሲሆን፥ ህንጻዎቹን እርስ በርስ የሚያስተሳስሩ ተገጣጣሚ ድልድዮች ይኖሩታል ሲል ዴይሊ ሜይል ዘግቧል። Join and share 👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

የጠበቅነው እና እየሆነ ያለው😭😭😭😭😭 join and share 👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

ሰላም ተማሪዎች አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲን እንዴት አያቹት? ከ 10 rate አርጉ? Join👉👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

በታሪክ አጋጣሚ አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲን የተቀላቀሉት ሶስቱ መንትዮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው። ያብቃል አበበ፣ ያብፀጋ አበበ እና ያብስራ አበበ የተሠኙት ሶስት መንትዮች በ2015 ዓ.ም በአገር
በታሪክ አጋጣሚ አዲስ አበባ ዩንቨርሲቲን የተቀላቀሉት ሶስቱ መንትዮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው። ያብቃል አበበ፣ ያብፀጋ አበበ እና ያብስራ አበበ የተሠኙት ሶስት መንትዮች በ2015 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ የተሠጠዉን የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና እያንዳንዳቸዉ ከ340 በላይ የሆነ ዉጤት በማምጣት ሶስቱም መንትያሞች አዲስ አበባን ዩንቨርሲቲን ተቀላቅለዋል። ዩንቨርሲቲዉ በዛሬዉ ዕለት ደማቅ ዝግጅት አዘጋጅቶ አዲስ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ሲሆን ተማሪዎችም በለተደረገላቸዉ ልዩ አቀባበል ዕጅጉን መደሰታቸዉን ገልፀዋል። በቀጣዮቹ አምስት ቀናትም አዲስ ተማሪዎችን ማዕከል ያደረጉ ልዩ ዝግጅቶች በዩንቨርሲቲዉ ይካሄዳሉ። AAU  Celebrates as it Admits Historic Triplets Join👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ወስደው 40/100 እና ከዚያ በላይ ያ
#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ወስደው 40/100 እና ከዚያ በላይ ያመጡ የግል አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ አርብ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ገልጿል። ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች አጠቃላይ ገለጻ ታህሳስ 11/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ከተቋሙ ሬጅስትራር የተገኘ መረጃ ያሳያል። Joi 👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ወስደው 40/100 እና ከዚያ በላይ ያ
#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐግብር በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ወስደው 40/100 እና ከዚያ በላይ ያመጡ የግል አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ አርብ ታህሳስ 12/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ገልጿል። ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች አጠቃላይ ገለጻ ታህሳስ 11/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ከተቋሙ ሬጅስትራር የተገኘ መረጃ ያሳያል። Joi 👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

ጊቢ የገባቹ🙋‍♂🙋? anonymous poll አልገባንም – 27 👍👍👍👍👍👍👍 55% ገብተናል – 22 👍👍👍👍👍👍 45% 👥 49 people voted so far.

#ማስታወሻ በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ሪፖርት ማድረጊያ
#ማስታወሻ በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ታህሳስ 09 እና 10/2016 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል፡፡ ለመመዝገብ ከመሔዳችሁ በፊት https://portal.aau.edu.et ላይ በመግባት ➧ Freshman ➧ Student Profile የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የግል መረጃቻችሁን ማሟላታችሁን አትዘንጉ። ለጥቆማ 👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

AAU freshers week 🙋‍♂️🙋‍♀️ Join 👉https://t.me/AAU2016freshmanstudent

portal የሰራለት የ social ተማሪ አለ? anonymous poll አልሰራልኝም – 32 👍👍👍👍👍👍👍 73% ሰርቶልኛል – 12 👍👍👍 27% 👥 44 people voted so far.

student profile የምላቹ? anonymous poll ሞልቼ, አልሰራልኝም – 22 👍👍👍👍👍👍👍 44% ሞልቼ, ሰርቶልኛል – 14 👍👍👍👍 28% አልሞላሁም, አልሰራልኝም – 8 👍👍👍 16% ሳልሞላ, ሰርቶልኛል – 6 👍👍 12% 👥 50 people voted so far.

portal የሰራለት? anonymous poll አልሰራልኝም👎 – 51 👍👍👍👍👍👍👍 75% ሰርቶልኛል👍 – 10 👍 15% portal ምንድነው🤔 – 7 👍 10% 👥 68 people voted so far.

Freshers week Join👇👇 https://t.me/AAU2016freshmanstudent
Freshers week Join👇👇 https://t.me/AAU2016freshmanstudent

Repost from Tikvah-University
#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የማመልከቻ እና ወደ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ እንዲሁም የግል አመልካ
#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሐግብር የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የማመልከቻ እና ወደ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ እንዲሁም የግል አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜን አራዝሟል፡፡ በዚህም በ2016 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ መርሐግብር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁተማሪዎች በተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ታህሣሥ 09 እና 10/2016 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ከመሔዳችሁ በፊት በ https://portal.aau.edu.et በመግባት ➧ Freshman ➧ Student Profile የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም የግል መረጃቻችሁን እንድታሟሉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡ በሌላ በኩል፤ በ2015 እና 2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈትናችሁ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ የምታሟሉ የቅድመ ምረቃ የግል አመልካቾች የመግቢያ ፈተና የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 20 እስከ 27/2016 ዓ.ም ሲሆን የመግቢያ ፈተና ታህሣሥ 02 እና 03/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። @tikvahuniversity

photo content