en
Feedback
Wachamo comprehensive secondary school

Wachamo comprehensive secondary school

Open in Telegram

Sts Support

Show more
3 662
Subscribers
+324 hours
+47 days
+4830 days
Posts Archive
እንኳን ደስ አለን።ደስ አለችሁ!!

#ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-  የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን።  ማስፈንጠሪያ (Link) https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡-  የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል። የትምህርት ሚኒስቴር

ለትምህርት ቤታችን መምራን በሙሉ እስካሁን ዶክመንት  ያልሞለችሁ ለመጨራሻ ጊዜ በቀን 27/12/2018 ታጋይ ዱቤ ጋር በመደወል ሪፖርት እንድታደርጉ እየገለጽን  ረፖርት በለማድራግና ዶክመንት  በለመሙላት ለሚደርሰው ችግር ትምህርት ቤቱ የማይጠየቅ መሆኑን እንገልፃለን ።

Repost from N/a
ውጤቱ እስከአሁን በት/ቤቱ በሶሻል ሳይንስ ስትሪም ከተመዘገበው ውጤት ከፍተኛ ውጤት ሲሆን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ተቋመት ገብተው ከተፈተኑበት ጊዜ አንስቶ ከፍተኛ ውጤት ሆኖ በትምህርት ቤቱ ደረጃ ተመዝግበዋል ።

በ11 ኛ ክፍል ሒሳብ እና እንግልዝኛ ትምህርት የወደቀችሁና በ11ኛ የደገመችሁ ተማሪዎች ሐሙስ ቀን 21/2018 ድረስ እንትመዘገቡና በ22/12/2018 ፈተና ስለምሰጥ እንድትዘገጁ ይሁን።

ለትምህርት ቤታችን 10ኛ 11ኛ 12ኛ ክፍል ነበር ተማሪዎች የ2019 ዓ/ም ምዝገባው እየተጠነቀቀ በመሆኑ ና በመጨረሻ አከባቢ መጨናነቅ እንዳይፈጠር በጊዜ እንድትመዘገቡ ትምህርት ቤቱ እየገለጸ ከቀን 20/12/2018 ጀምሮ ትምህርት ቤቱ በረሱ የምዝገባ ስኬጁል መሠረት ወደ ቀጠይ ምዕራፍ የሚሻገጋር መሆኑን እንገልጽላቸዋለን ።

ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ የሙሉ ሰራተኞች የትምህርት እና የግል መረጃ በስቭል ሰርቪስ በኩል የመምህራን ደግሞ በትምህርት ጽ/ቤት በኩል እየተሞላ መሆኑ ይታወቃል። በሌላ በኩል ደግሞ የክልላችንን የመምህራን መረጃ በአንድ ቋት ለማስተዳደር እንድመች TMIS የሚባል ስይስተም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመገንባት የመምህራንን ሙሉ መረጃ ለማስገባት ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ወደ ተግባር አስገብቷል። ስለዚህ የት/ቤታችን መምህራ በት/ቤቱ በአካል በመገኘት ነሓሴ 12/2018 ብቻ መረጃችሁን በመ/ር ደበበ ደስታ አማካኝነት እንድትሞሉ ስናሳስብ መረጃው ባለመሞላቱ ለሚፈጠረው ችግር ተጠያቂነቱ የመምህሩ ይሆናል።

ቅደሜ ቀን እንደ ምቀጥል ስለተነገራን መምህራን ዶክመንት ይዛችሁ እንድትቀርቡ ይሁን።

ለትምህርት ቤታችን መምህራንና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ ጉዳዩ መረጃ ስከን እንድተስደርጉ ስለመሰወቅ ይሆናል ከፍ ብሎ በተጠቀሰው መሠረት የትምህርት ቤታችን ሣረተኞች የኦን ላይን ዶክመት ምዝገባው በሆሣዕና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽህፈት ቤት በቀን 07/12/2018 የተጀመራ በመሆኑ በስልክ ተደውሎ በቀን08/12/2018 እንድተስመዘግቡ የተነገራላችሁ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀን 08/12/2018 የሚተስመዘግቡ 1 አማርኛ ትምህርት ክፍል 2 እንግልዝኛ ትምህርት ክፍል,, 3 ሒሳብ ,ትምህርት ክፍል 4 ታሪክ ትምህርት ክፍል ,, 5 ጂኦግራፊ ትምህርት ክፍል ,, 6 አይት ትምህርት ክፍል በቀን 11/12/2018 የሚተስመዘግቡ ፊዝክስ ባዮሎጅ ኬምስትር ኢኮኖምክስ ትምህርት ክፍሎች በቀን 12/12/2018 የሚተስመዘግቡቨ ስፖርት ሃዲይሳ ስቭክስ እርሻ ሙያ ትምህርቶች ክፍል መምህራንና ሣረተኞች እንደሆነ አውቀችሁ በተገኘው አጋጣሚ ቀርባችሁ እንድታስመዘግቡ እያልን መረጀው ከ8ኛ ክፍል አንስቶ እስከሁን የለውን ሁሉንም መረጃዎች የሚያጠቀልል እንደሆነ እንገልጻለን ።

Share 11TH GRADE HIGH SCORER SELECTEDE.docx

Sagno qan zon timihirt mamiry lay inditigagnu yihun.

የፈጠራ ክህሎት ያላቸውና የተፈጥሮ ሰይንስ ተማሪዎች በሳይንስና ቴክኖሎጂ ጽ/ቤት አማካኝነት የሚሰጠውን ሥልጠና እንድትከታተሉ ዘንድ እንገልፃለን ።

ለትምህርት ቤታችን የ2018 ዓ/ም 12ኛ ክፍል አለቆች  በሙሉ በቀነ 21/11/2018 03:00 ሰዓት ይኖራል የተበለ ስብሰባ በተደራራቢ  ፕሮግራሞች ምክንያት የተቀየረ መሆኑን  እየገለፅን የስብሰባው  ቀንና ጊዜ በቀጣይ በማስታወቂያ የሚገለፅ መሆኑን እንገልጻለን ።

BAZI MASARAT SARTIFIKET BAMISAXAWU HIDAT LAMAWOYAYAT TIBETU SILAMIFALIG BQANI 21/11/2018 LIK 03:00 LAYI YEHULUMI KIFIL ALAQOCHI SMART ROOM LAY INDITIGAGNU IYEGALATSIN TIMIHIRT BETU SAYAWUQI YEMIDARAGI MIRAQA YELELANA TAQABAYINAT YEMAYINORI MAHONUN KAWODIHU INGALITSALEN.

👩‍🏫ሜዲስን የሚሰጡ ግቢዎችን ዝርዝር  ለጠየቃችሁ የ#12ኛ ክፍል ተማሪዎች👇 🔥Arbamich Universitiy 🔥Jigjiga Universitiy 🔥Adis Ababa University👌 🔥Welikite University 🔥Wolayta Sodo Universitiy 🔥Wachamo Universitiy 🔥Mizan Tepi Universitiy 🔥Selale Universitiy 🔥Arsi Universitiy 🔥Wollega Universitiy 🔥Jimma Universitiy👌 🔥Hremaya Universitiy 🔥Wollo University 🔥Debre Tabor Universitiy 🔥Bahirdar Universitiy 🔥Gonder Universitiy👌 🔥Adigrat Universitiy 🔥Mekelle Universitiy 🔥Ambo Universitiy 🔥Debre-Birhan Universitiy 🔥Debre-Markos Universitiy 🔥Medda Wallabo Universitiy 🔥Bulehora Universitiy 🔥 Hawassa Universitiy @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

ሁሉም ከ9_11 ያለው መምህር በቀን 10/11/2018 ከተማሪዎች የሚነሱ ጥያቄ ከጧቱ 03:00_05:00 ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት ምለሽ እንድሰጥ በወለጅ ቀን የተገለጸ መሆኑ ታውቆ ከተገለጸው ቀን ውጭ መምህር በተማሪዎች ውጤት ዙሪያ የሚያቀርበው ጥያቄ ለማስተናገድ የማንችል መሆኑን እየገለጽን በዕለቱ ሥራ አፈጸጻም የሚፈራም መሆኑን ጭምር እንገልፃለን ።

የ12ኛ ክፍል ሶሻል ተማሪዎች በ05/11/2018 በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 08:00 ላይ ኦሬንቴሽን ስለለ እንድትገኙ ይሁን።