en
Feedback
DEVO 👑

DEVO 👑

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel DEVO 👑

Channel DEVO 👑 (@devopasss) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 17 902 subscribers, ranking 1 835 in the Art & Design category and 1 873 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 17 902 subscribers.

According to the latest data from 17 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -380 over the last 30 days and by -10 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 14.69%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
🖥@joingroupchateditors123

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Art & Design category.

17 902
Subscribers
-1024 hours
-857 days
-38030 days
Posts Archive
DEVO 👑
17 902
photo content

DEVO 👑
17 902
ተሻሽሎ መቷል ተጠቀሙበት

DEVO 👑
17 902
ከላይ የለቀኩት Application በጣም ጠቃሚ ነው videown አይታችሁ አጠቃቀሙን ትረዳላችሁ መልካም ቆይታ

DEVO 👑
17 902
Ethio premium info.apk2.34 MB

DEVO 👑
17 902
Past Addis Ababa Full Name List (1).pdf87.02 MB

DEVO 👑
17 902
እስካሁን ጊዜ ለአዲስ አበባ አመልካቾች በTelegram ስሙችሁ የተለቀቀ የስም ዝርዝር ነው ፓስፓርት አመልክታችሁ ላልመጣላችሁ አመልካቾች በጣም ብዙ ስለሆነ እያረፋችሁ ስማችሁን ፈልጉ

DEVO 👑
17 902
የፓስፖርት የቀጠሮ ቀን ወረቀት የፊት ገጽታ ይህ ወረቀት ፓስፖርትዎን ሲያስቀጥሩ ከ ኢሚግሬሽን ዌብሳይት የሚላክልዎት ሲሆን በዚህ ወረቀት አሻራ መስጠት ፓስፖርት መቀበል እንዲሁም ፓስፖርትዎ በምን ሁ
የፓስፖርት የቀጠሮ ቀን ወረቀት የፊት ገጽታ ይህ ወረቀት ፓስፖርትዎን ሲያስቀጥሩ ከ ኢሚግሬሽን ዌብሳይት የሚላክልዎት ሲሆን በዚህ ወረቀት አሻራ መስጠት ፓስፖርት መቀበል እንዲሁም ፓስፖርትዎ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለማየት ይችሉበታል፡፡ ለበለጠ መረጃ TIKTOK ላይ ያገኙናል

DEVO 👑
17 902
Xfifhgjh Jkhooh

DEVO 👑
17 902
#በድጋሜ⚠️ ውድ ቤተሰቦቻችን ጥንቃቄ አድርጉ። በሀገራችን ያለውን ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ጫናን ለመቋቋምና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ብዙ ሳይደክሙ በርካታ ገንዘብ ለማግኘት በሚደረግ
+3
#በድጋሜ⚠️ ውድ ቤተሰቦቻችን ጥንቃቄ አድርጉ። በሀገራችን ያለውን ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ጫናን ለመቋቋምና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ብዙ ሳይደክሙ በርካታ ገንዘብ ለማግኘት በሚደረግ ጥረት በርካታ የሀገራችን ልጆች ደክመው በላባቸው ያገኙትን ፤ ከቤተሰብም ለስራ በሚል የተቀበሉትን ብር በኦንላይን አጭበርባሪ ዘራፊዎች በየዕለቱ እየተበሉ ይገኛል። ከዚህ ቀደም መላው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት በኦንላይን ከሚደረጉ የማጭበርበር ስራዎች እራሳችሁን እንድትጠብቁ የአደራ ማሳሰቢያ መላክችን ይታወሳል። አሁንም ሰዎች በመቶ ሺህ የሚቆጠር ብራቸውን እየተበሉ ይገኛል። እባካችሁን በ " ዋትአፕም " ይሁን በ " ቴሌግራም " አድራሻችሁን አግኝተው የሚያናግሯችሁን የማታውቋቸውን ሰዎች መልዕክት አትመልሱ። " በተለያየ ኦንላይን ስራ ፣ በፎሬክስ ትሬዲንግ እና በሌሎችም በትንሽ እና በማያደክም ስራ ትርፋማ እናደርጋችኋለን ፤ ይሄን ይሄን ስራ ስሩ በዚህ አካውንት ገንዘብ አስገቡና እኛም መልሰን ትርፉን እናስገባለን " የሚሉ አጭበርባሪዎች ተንሰራፍተዋልና ተጠንቀቁ። በነገው ዕለት ከዚህ ጋር በተያያዘ ስላጋጠመ ክስተት እናጋራችኃል። ለአሁኑ ግን ምናልባት " ይሄን ስራ ስሩና ትርፋማ ትሆናላችሁ ፤ ገንዘብ ላኩና ትርፉን እንልካለን " በሚል እያባበሉ ገንዘብ እድትልኩ የሚጠይቋችሁን ሰዎች ከማናገር ተቆጠቡ፤ ምንም ገንዘብም አትላኩላቸው። @tikvahethiopia

DEVO 👑
17 902
#ለጥንቃቄ " ተጠርጣሪው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል " - ፖሊስ " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ቪዛ እናስጨርሳለን ! " በሚል #ቲክቶክ በተሰኘው የማህበራዊ መገና
+3
#ለጥንቃቄ " ተጠርጣሪው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል " - ፖሊስ " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ቪዛ እናስጨርሳለን ! " በሚል #ቲክቶክ በተሰኘው የማህበራዊ መገናኛ ዘዴ ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ሲያጭበረብር የነበረ ግለሰብ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል። " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ወደ ተለያዩ ሀገራት ለሚጓዙ ሰዎች ቪዛ እናስጨርሳለን ! " እያለ በቲክቶክ ሲያጭበረብር የነበረው ይኸው ግለሰብ ከ25 በላይ የሚሆኑ ግለሰቦችን  በማጭበርበር ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል። በቲክቶክ ሀሰተኛ የግለሰቡ ማስታወቂያ የተጭበረበሩት አብዛኞች ወደ #ካናዳ ለመጓዝ ፍላጎት አሳይተው ከተጠርጣሪው ጋር የተገናኙ ናቸው። " ያለምንም ቅድመ ክፍያ የቪዛ ፕሮሰስ እጨርሳለሁ " ቢልም ተበዳዮችን የተለያየ ቦታ እየቀያየረ እያገኛቸው  ቪዛ እንዳለቀላቸው እየነገረ እና ሌሎች ምክንያቶችን እየሰጠ ከእያንዳንዳቸው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር የሚደርስ ገንዘብ ተቀብሏል። ተጠርጣሪው የማታለል ወንጀል እየፈፀመ መሆኑ የታወቀው " ቪዛ አልቆልሃል " ተብሎ 600 ሺህ ብር የከፈለ አንድ ግለሰብ ወደ ካናዳ ሀገር ለመሄድ አየር መንገድ በተገኘበት ወቅት #ቪዛው_ሃሰተኛ መሆኑ ከተነገረው በኋላ ለፖሊስ በሰጠው ጥቆማ ነው፡፡ አሁን ላይ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ውሎ ክስ ተመስርቶበታል። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በህግ አግባብ ቤቱ ሲበረበር ሀሰተኛ ሰነዶች እና ሰነዶቹን ለማዘጋጀት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች መገኘታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያሳያል። #AddisAbabaPoliceCommission @tikvahethiopia

DEVO 👑
17 902
በዚህ ፎርም የመንግስት ተቋም በመምሰል ካናዳ እንደሚልኩ አድርገው ብዙዎችን እያጭበረበሩ ይገኛሉ ይጠንቀቁ።
በዚህ ፎርም የመንግስት ተቋም በመምሰል ካናዳ እንደሚልኩ አድርገው ብዙዎችን እያጭበረበሩ ይገኛሉ ይጠንቀቁ።

DEVO 👑
17 902
ኢሚግሬሽን ፓስርታችሁን እንዲወስዱላችሁ ሰው የምትወክሉበት ወረቀት ነው። ያለዚህ ወረቀት የሰው ፓስፖርት ሊወስዱ አይችሉም እናመሰግናለን
ኢሚግሬሽን ፓስርታችሁን እንዲወስዱላችሁ ሰው የምትወክሉበት ወረቀት ነው። ያለዚህ ወረቀት የሰው ፓስፖርት ሊወስዱ አይችሉም እናመሰግናለን

DEVO 👑
17 902
ትክክለኛው የኢሚግሬሽን ቻናል✋✋✋👆

DEVO 👑
17 902

DEVO 👑
17 902
የትግራይ ክልል የነዋሪነት የድጋፍ ደብዳቤ በትግርኛ ቋንቋ ይህንን ይመስላል ቀጣይ በአማርኛ የተፃፈ አናሳያችኋለን ፓስፖርት አሻራ ለመስጠት ይህንን ሊጠየቁ ስለሚችሉ ሲቀርቡ በአካል ይዘው ይገኙ
የትግራይ ክልል የነዋሪነት የድጋፍ ደብዳቤ በትግርኛ ቋንቋ ይህንን ይመስላል ቀጣይ በአማርኛ የተፃፈ አናሳያችኋለን ፓስፖርት አሻራ ለመስጠት ይህንን ሊጠየቁ ስለሚችሉ ሲቀርቡ በአካል ይዘው ይገኙ

DEVO 👑
17 902
photo content