ar
Feedback
Devo Passport & Police Clearance Service 👮🏻‍♂️🚨 👮🏻‍♂️

Devo Passport & Police Clearance Service 👮🏻‍♂️🚨 👮🏻‍♂️

الذهاب إلى القناة على Telegram

Passport Visa and Police clearance service contact us for more 👮🏻‍♂️✈️

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Devo Passport & Police Clearance Service 👮🏻‍♂️🚨 👮🏻‍♂️

تُعد قناة Devo Passport & Police Clearance Service 👮🏻‍♂️🚨 👮🏻‍♂️ (@devopasss) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 16 833 مشتركاً، محتلاً المرتبة 1 945 في فئة الفن والتصميم والمرتبة 2 025 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 16 833 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 28 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -599، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -19، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 9.71‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 3.18‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 634 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 535 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 2.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Passport Visa and Police clearance service contact us for more 👮🏻‍♂️✈️

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 29 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الفن والتصميم.

16 833
المشتركون
-1924 ساعات
-1537 أيام
-59930 أيام
أرشيف المشاركات
ende lemin aychilum ginko full funded new wechi yelewm,

,እጭበርባሪዎች አሉ ይጠንቀቁ

ተሻሽሎ መቷል ተጠቀሙበት

ከላይ የለቀኩት Application በጣም ጠቃሚ ነው videown አይታችሁ አጠቃቀሙን ትረዳላችሁ መልካም ቆይታ

Ethio premium info.apk2.34 MB

Past Addis Ababa Full Name List (1).pdf87.02 MB

እስካሁን ጊዜ ለአዲስ አበባ አመልካቾች በTelegram ስሙችሁ የተለቀቀ የስም ዝርዝር ነው ፓስፓርት አመልክታችሁ ላልመጣላችሁ አመልካቾች በጣም ብዙ ስለሆነ እያረፋችሁ ስማችሁን ፈልጉ

የፓስፖርት የቀጠሮ ቀን ወረቀት የፊት ገጽታ ይህ ወረቀት ፓስፖርትዎን ሲያስቀጥሩ ከ ኢሚግሬሽን ዌብሳይት የሚላክልዎት ሲሆን በዚህ ወረቀት አሻራ መስጠት ፓስፖርት መቀበል እንዲሁም ፓስፖርትዎ በምን ሁ
የፓስፖርት የቀጠሮ ቀን ወረቀት የፊት ገጽታ ይህ ወረቀት ፓስፖርትዎን ሲያስቀጥሩ ከ ኢሚግሬሽን ዌብሳይት የሚላክልዎት ሲሆን በዚህ ወረቀት አሻራ መስጠት ፓስፖርት መቀበል እንዲሁም ፓስፖርትዎ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለማየት ይችሉበታል፡፡ ለበለጠ መረጃ TIKTOK ላይ ያገኙናል

#በድጋሜ⚠️ ውድ ቤተሰቦቻችን ጥንቃቄ አድርጉ። በሀገራችን ያለውን ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ጫናን ለመቋቋምና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ብዙ ሳይደክሙ በርካታ ገንዘብ ለማግኘት በሚደረግ
+3
#በድጋሜ⚠️ ውድ ቤተሰቦቻችን ጥንቃቄ አድርጉ። በሀገራችን ያለውን ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ጫናን ለመቋቋምና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ብዙ ሳይደክሙ በርካታ ገንዘብ ለማግኘት በሚደረግ ጥረት በርካታ የሀገራችን ልጆች ደክመው በላባቸው ያገኙትን ፤ ከቤተሰብም ለስራ በሚል የተቀበሉትን ብር በኦንላይን አጭበርባሪ ዘራፊዎች በየዕለቱ እየተበሉ ይገኛል። ከዚህ ቀደም መላው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት በኦንላይን ከሚደረጉ የማጭበርበር ስራዎች እራሳችሁን እንድትጠብቁ የአደራ ማሳሰቢያ መላክችን ይታወሳል። አሁንም ሰዎች በመቶ ሺህ የሚቆጠር ብራቸውን እየተበሉ ይገኛል። እባካችሁን በ " ዋትአፕም " ይሁን በ " ቴሌግራም " አድራሻችሁን አግኝተው የሚያናግሯችሁን የማታውቋቸውን ሰዎች መልዕክት አትመልሱ። " በተለያየ ኦንላይን ስራ ፣ በፎሬክስ ትሬዲንግ እና በሌሎችም በትንሽ እና በማያደክም ስራ ትርፋማ እናደርጋችኋለን ፤ ይሄን ይሄን ስራ ስሩ በዚህ አካውንት ገንዘብ አስገቡና እኛም መልሰን ትርፉን እናስገባለን " የሚሉ አጭበርባሪዎች ተንሰራፍተዋልና ተጠንቀቁ። በነገው ዕለት ከዚህ ጋር በተያያዘ ስላጋጠመ ክስተት እናጋራችኃል። ለአሁኑ ግን ምናልባት " ይሄን ስራ ስሩና ትርፋማ ትሆናላችሁ ፤ ገንዘብ ላኩና ትርፉን እንልካለን " በሚል እያባበሉ ገንዘብ እድትልኩ የሚጠይቋችሁን ሰዎች ከማናገር ተቆጠቡ፤ ምንም ገንዘብም አትላኩላቸው። @tikvahethiopia

#ለጥንቃቄ " ተጠርጣሪው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል " - ፖሊስ " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ቪዛ እናስጨርሳለን ! " በሚል #ቲክቶክ በተሰኘው የማህበራዊ መገና
+3
#ለጥንቃቄ " ተጠርጣሪው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል " - ፖሊስ " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ቪዛ እናስጨርሳለን ! " በሚል #ቲክቶክ በተሰኘው የማህበራዊ መገናኛ ዘዴ ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ሲያጭበረብር የነበረ ግለሰብ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል። " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ወደ ተለያዩ ሀገራት ለሚጓዙ ሰዎች ቪዛ እናስጨርሳለን ! " እያለ በቲክቶክ ሲያጭበረብር የነበረው ይኸው ግለሰብ ከ25 በላይ የሚሆኑ ግለሰቦችን  በማጭበርበር ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል። በቲክቶክ ሀሰተኛ የግለሰቡ ማስታወቂያ የተጭበረበሩት አብዛኞች ወደ #ካናዳ ለመጓዝ ፍላጎት አሳይተው ከተጠርጣሪው ጋር የተገናኙ ናቸው። " ያለምንም ቅድመ ክፍያ የቪዛ ፕሮሰስ እጨርሳለሁ " ቢልም ተበዳዮችን የተለያየ ቦታ እየቀያየረ እያገኛቸው  ቪዛ እንዳለቀላቸው እየነገረ እና ሌሎች ምክንያቶችን እየሰጠ ከእያንዳንዳቸው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር የሚደርስ ገንዘብ ተቀብሏል። ተጠርጣሪው የማታለል ወንጀል እየፈፀመ መሆኑ የታወቀው " ቪዛ አልቆልሃል " ተብሎ 600 ሺህ ብር የከፈለ አንድ ግለሰብ ወደ ካናዳ ሀገር ለመሄድ አየር መንገድ በተገኘበት ወቅት #ቪዛው_ሃሰተኛ መሆኑ ከተነገረው በኋላ ለፖሊስ በሰጠው ጥቆማ ነው፡፡ አሁን ላይ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ውሎ ክስ ተመስርቶበታል። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በህግ አግባብ ቤቱ ሲበረበር ሀሰተኛ ሰነዶች እና ሰነዶቹን ለማዘጋጀት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች መገኘታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያሳያል። #AddisAbabaPoliceCommission @tikvahethiopia