es
Feedback
DEVO 👑

DEVO 👑

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram DEVO 👑

El canal DEVO 👑 (@devopasss) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 17 966 suscriptores, ocupando la posición 1 850 en la categoría Arte y diseño y el puesto 1 865 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 17 966 suscriptores.

Según los últimos datos del 12 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -404, y en las últimas 24 horas de -9, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 14.64%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 0 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
🖥@joingroupchateditors123

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 13 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Arte y diseño.

17 966
Suscriptores
-924 horas
-1127 días
-40430 días
Archivo de publicaciones
DEVO 👑
17 960

DEVO 👑
17 960
photo content

DEVO 👑
17 960
ተሻሽሎ መቷል ተጠቀሙበት

DEVO 👑
17 960
ከላይ የለቀኩት Application በጣም ጠቃሚ ነው videown አይታችሁ አጠቃቀሙን ትረዳላችሁ መልካም ቆይታ

DEVO 👑
17 960

DEVO 👑
17 960
Ethio premium info.apk2.34 MB

DEVO 👑
17 960
Past Addis Ababa Full Name List (1).pdf87.02 MB

DEVO 👑
17 960
እስካሁን ጊዜ ለአዲስ አበባ አመልካቾች በTelegram ስሙችሁ የተለቀቀ የስም ዝርዝር ነው ፓስፓርት አመልክታችሁ ላልመጣላችሁ አመልካቾች በጣም ብዙ ስለሆነ እያረፋችሁ ስማችሁን ፈልጉ

DEVO 👑
17 960
የፓስፖርት የቀጠሮ ቀን ወረቀት የፊት ገጽታ ይህ ወረቀት ፓስፖርትዎን ሲያስቀጥሩ ከ ኢሚግሬሽን ዌብሳይት የሚላክልዎት ሲሆን በዚህ ወረቀት አሻራ መስጠት ፓስፖርት መቀበል እንዲሁም ፓስፖርትዎ በምን ሁ
የፓስፖርት የቀጠሮ ቀን ወረቀት የፊት ገጽታ ይህ ወረቀት ፓስፖርትዎን ሲያስቀጥሩ ከ ኢሚግሬሽን ዌብሳይት የሚላክልዎት ሲሆን በዚህ ወረቀት አሻራ መስጠት ፓስፖርት መቀበል እንዲሁም ፓስፖርትዎ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለማየት ይችሉበታል፡፡ ለበለጠ መረጃ TIKTOK ላይ ያገኙናል

DEVO 👑
17 960
Xfifhgjh Jkhooh

DEVO 👑
17 960
#በድጋሜ⚠️ ውድ ቤተሰቦቻችን ጥንቃቄ አድርጉ። በሀገራችን ያለውን ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ጫናን ለመቋቋምና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ብዙ ሳይደክሙ በርካታ ገንዘብ ለማግኘት በሚደረግ
+3
#በድጋሜ⚠️ ውድ ቤተሰቦቻችን ጥንቃቄ አድርጉ። በሀገራችን ያለውን ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ጫናን ለመቋቋምና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ብዙ ሳይደክሙ በርካታ ገንዘብ ለማግኘት በሚደረግ ጥረት በርካታ የሀገራችን ልጆች ደክመው በላባቸው ያገኙትን ፤ ከቤተሰብም ለስራ በሚል የተቀበሉትን ብር በኦንላይን አጭበርባሪ ዘራፊዎች በየዕለቱ እየተበሉ ይገኛል። ከዚህ ቀደም መላው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት በኦንላይን ከሚደረጉ የማጭበርበር ስራዎች እራሳችሁን እንድትጠብቁ የአደራ ማሳሰቢያ መላክችን ይታወሳል። አሁንም ሰዎች በመቶ ሺህ የሚቆጠር ብራቸውን እየተበሉ ይገኛል። እባካችሁን በ " ዋትአፕም " ይሁን በ " ቴሌግራም " አድራሻችሁን አግኝተው የሚያናግሯችሁን የማታውቋቸውን ሰዎች መልዕክት አትመልሱ። " በተለያየ ኦንላይን ስራ ፣ በፎሬክስ ትሬዲንግ እና በሌሎችም በትንሽ እና በማያደክም ስራ ትርፋማ እናደርጋችኋለን ፤ ይሄን ይሄን ስራ ስሩ በዚህ አካውንት ገንዘብ አስገቡና እኛም መልሰን ትርፉን እናስገባለን " የሚሉ አጭበርባሪዎች ተንሰራፍተዋልና ተጠንቀቁ። በነገው ዕለት ከዚህ ጋር በተያያዘ ስላጋጠመ ክስተት እናጋራችኃል። ለአሁኑ ግን ምናልባት " ይሄን ስራ ስሩና ትርፋማ ትሆናላችሁ ፤ ገንዘብ ላኩና ትርፉን እንልካለን " በሚል እያባበሉ ገንዘብ እድትልኩ የሚጠይቋችሁን ሰዎች ከማናገር ተቆጠቡ፤ ምንም ገንዘብም አትላኩላቸው። @tikvahethiopia

DEVO 👑
17 960
#ለጥንቃቄ " ተጠርጣሪው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል " - ፖሊስ " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ቪዛ እናስጨርሳለን ! " በሚል #ቲክቶክ በተሰኘው የማህበራዊ መገና
+3
#ለጥንቃቄ " ተጠርጣሪው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል " - ፖሊስ " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ቪዛ እናስጨርሳለን ! " በሚል #ቲክቶክ በተሰኘው የማህበራዊ መገናኛ ዘዴ ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ሲያጭበረብር የነበረ ግለሰብ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል። " ያለምንም ቅድመ ክፍያ ወደ ተለያዩ ሀገራት ለሚጓዙ ሰዎች ቪዛ እናስጨርሳለን ! " እያለ በቲክቶክ ሲያጭበረብር የነበረው ይኸው ግለሰብ ከ25 በላይ የሚሆኑ ግለሰቦችን  በማጭበርበር ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር ከእያንዳንዳቸው መቀበሉ ተረጋግጧል። በቲክቶክ ሀሰተኛ የግለሰቡ ማስታወቂያ የተጭበረበሩት አብዛኞች ወደ #ካናዳ ለመጓዝ ፍላጎት አሳይተው ከተጠርጣሪው ጋር የተገናኙ ናቸው። " ያለምንም ቅድመ ክፍያ የቪዛ ፕሮሰስ እጨርሳለሁ " ቢልም ተበዳዮችን የተለያየ ቦታ እየቀያየረ እያገኛቸው  ቪዛ እንዳለቀላቸው እየነገረ እና ሌሎች ምክንያቶችን እየሰጠ ከእያንዳንዳቸው ከ50 ሺህ እስከ 600 ሺህ ብር የሚደርስ ገንዘብ ተቀብሏል። ተጠርጣሪው የማታለል ወንጀል እየፈፀመ መሆኑ የታወቀው " ቪዛ አልቆልሃል " ተብሎ 600 ሺህ ብር የከፈለ አንድ ግለሰብ ወደ ካናዳ ሀገር ለመሄድ አየር መንገድ በተገኘበት ወቅት #ቪዛው_ሃሰተኛ መሆኑ ከተነገረው በኋላ ለፖሊስ በሰጠው ጥቆማ ነው፡፡ አሁን ላይ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ውሎ ክስ ተመስርቶበታል። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በህግ አግባብ ቤቱ ሲበረበር ሀሰተኛ ሰነዶች እና ሰነዶቹን ለማዘጋጀት ሲጠቀምባቸው የነበሩ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች መገኘታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያሳያል። #AddisAbabaPoliceCommission @tikvahethiopia

DEVO 👑
17 960
በዚህ ፎርም የመንግስት ተቋም በመምሰል ካናዳ እንደሚልኩ አድርገው ብዙዎችን እያጭበረበሩ ይገኛሉ ይጠንቀቁ።
በዚህ ፎርም የመንግስት ተቋም በመምሰል ካናዳ እንደሚልኩ አድርገው ብዙዎችን እያጭበረበሩ ይገኛሉ ይጠንቀቁ።

DEVO 👑
17 960
ኢሚግሬሽን ፓስርታችሁን እንዲወስዱላችሁ ሰው የምትወክሉበት ወረቀት ነው። ያለዚህ ወረቀት የሰው ፓስፖርት ሊወስዱ አይችሉም እናመሰግናለን
ኢሚግሬሽን ፓስርታችሁን እንዲወስዱላችሁ ሰው የምትወክሉበት ወረቀት ነው። ያለዚህ ወረቀት የሰው ፓስፖርት ሊወስዱ አይችሉም እናመሰግናለን

DEVO 👑
17 960
ትክክለኛው የኢሚግሬሽን ቻናል✋✋✋👆

DEVO 👑
17 960

DEVO 👑
17 960
የትግራይ ክልል የነዋሪነት የድጋፍ ደብዳቤ በትግርኛ ቋንቋ ይህንን ይመስላል ቀጣይ በአማርኛ የተፃፈ አናሳያችኋለን ፓስፖርት አሻራ ለመስጠት ይህንን ሊጠየቁ ስለሚችሉ ሲቀርቡ በአካል ይዘው ይገኙ
የትግራይ ክልል የነዋሪነት የድጋፍ ደብዳቤ በትግርኛ ቋንቋ ይህንን ይመስላል ቀጣይ በአማርኛ የተፃፈ አናሳያችኋለን ፓስፖርት አሻራ ለመስጠት ይህንን ሊጠየቁ ስለሚችሉ ሲቀርቡ በአካል ይዘው ይገኙ

DEVO 👑
17 960
photo content