ar
Feedback
ማጣላ ዋላና ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስትያን

ማጣላ ዋላና ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስትያን

الذهاب إلى القناة على Telegram

“በሕይወቴ ሳለሁ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ፥ ለአምላኬም በምኖርበት ዘመን ሁሉ እዘምራለሁ።” — መዝሙር 104፥33

إظهار المزيد
3 440
المشتركون
+124 ساعات
+347 أيام
+12430 أيام
أرشيف المشاركات
በእየለቱ እንደ አዲስ በሚሆነው ነገር መገረሚያዬ ነህ ጌታዬ እግዚአብሔር መገረሚያዬ ነህ የእኔ አንተ የእኔ እግዚአብሔር በህይወቴ እንደ አዲስ በሚሆነው ሁላ መደነቂያዬ ነህ ኢየሱስ የእኔ ጌታ መደነቂያዬ ነህ አንተ የእኔ ጌታ አኖርከኝ ከልለህ መራኸኝ ተጠንቅቀህ ከበበኝ ማዳንህ በዛ ቸርነትህ ይበቃኝ ነበረ የበራልኝ ፊትህ በምህረት በፍቅርህ እኔን መቀበል ጠጋ አድርገህ ድምጽህን እያሰማኸኝ ደግሞ እንዲህ በእርጋታ የምታኖረኝ በሕይወቴ ለሊቶች ምስጋና እየወጣ ይገርመኛል ስቆም ልቤ እየበረታ የሚረዳኝ ጸጋ የሚያግዘኝ መንፈስ ጎሎብኝ አያውቅም ተባረክ ኢየሱስ አመሰግንሃለሁ ሁሌ እየበራ ሁሌ እየደመቀ በሚሄድ ፊትህ ፊት እጣዬ ወደቀ ዘለዓለሜን የክብር ተስፋ የሞላበት አረክልኝ ጠገብኩ በሰማይ በረከት መዳኔ ሳያንሰኝ ሕይወትን ማግኘቴ ክብርህን እያሳየኝ በእየለት ሕይወቴ ነገሬ በሙሉ ለምስጋና ሆኗል ሌላውም ስለእኔ ደስ ብሎት ይስቃል እኔ አመሰግንሃለሁ አመሰግንሃለሁ ምስጋና መልካም መልካም መልካም አምልኮ መልካም መልካም መልካም ዝማሬ ድል ማድረጊያ ጎዳና ስለሆነው ብቻ አይደለም ስለተደረገዉ በሁሉ ጌታን ማመስገን መልካም ነው የድልም ሁሉ ሚስጥር ማሸነፊያዉ ምስጋና ነው የተዘጋዉን ማስከፈቻዉ ድል ማድረጊያዉ ይብዛ ይብዛ ምስጋናዉ ይጨመርለት እልልታዉ ቤቱን ይሙላው ደመናዉ የበዛ ክብር ሙገሳዉ @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics

በእየለቱ እንደ አዲስ በሚሆነው ነገር መገረሚያዬ ነህ ጌታዬ እግዚአብሔር መገረሚያዬ ነህ የእኔ አንተ የእኔ እግዚአብሔር በህይወቴ እንደ አዲስ በሚሆነው ሁላ መደነቂያዬ ነህ ኢየሱስ የእኔ ጌታ መደነቂያዬ ነህ አንተ የእኔ ጌታ አኖርከኝ ከልለህ መራኸኝ ተጠንቅቀህ ከበበኝ ማዳንህ በዛ ቸርነትህ ይበቃኝ ነበረ የበራልኝ ፊትህ በምህረት በፍቅርህ እኔን መቀበል ጠጋ አድርገህ ድምጽህን እያሰማኸኝ ደግሞ እንዲህ በእርጋታ የምታኖረኝ በሕይወቴ ለሊቶች ምስጋና እየወጣ ይገርመኛል ስቆም ልቤ እየበረታ የሚረዳኝ ጸጋ የሚያግዘኝ መንፈስ ጎሎብኝ አያውቅም ተባረክ ኢየሱስ አመሰግንሃለሁ ሁሌ እየበራ ሁሌ እየደመቀ በሚሄድ ፊትህ ፊት እጣዬ ወደቀ ዘለዓለሜን የክብር ተስፋ የሞላበት አረክልኝ ጠገብኩ በሰማይ በረከት መዳኔ ሳያንሰኝ ሕይወትን ማግኘቴ ክብርህን እያሳየኝ በእየለት ሕይወቴ ነገሬ በሙሉ ለምስጋና ሆኗል ሌላውም ስለእኔ ደስ ብሎት ይስቃል እኔ አመሰግንሃለሁ አመሰግንሃለሁ ምስጋና መልካም መልካም መልካም አምልኮ መልካም መልካም መልካም ዝማሬ ድል ማድረጊያ ጎዳና ስለሆነው ብቻ አይደለም ስለተደረገዉ በሁሉ ጌታን ማመስገን መልካም ነው የድልም ሁሉ ሚስጥር ማሸነፊያዉ ምስጋና ነው የተዘጋዉን ማስከፈቻዉ ድል ማድረጊያዉ ይብዛ ይብዛ ምስጋናዉ ይጨመርለት እልልታዉ ቤቱን ይሙላው ደመናዉ የበዛ ክብር ሙገሳዉ @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics

አድስ መዝሙር ማደሪያህ ይድረስ የሾኔ ሐ/ቤ/ያን መዘምራን የልቤ ሸለቆ ተከፍቷል ለምስጋና በድንኳኔም ይሰማል የእልልታ የድል ዜማ ስለገባህ ኢየሱስ ዘልቀህ ወደ ቤቴ ሁሉ ደህና ሆነልኝ በመድሃኒቴ ስላደረክልኝ ምን እመልሳለሁ እንደ ሰርክ መስዋት እጆቼን አነሳለሁ ይብዛልህ አሁንም አሁንም እንደገና ብዙ ክብር ለአንተ የበዛ ምስጋና ይድረስ ወደ ማደሪያህ ይድረስ ያርግ ወደ ዙፋንህ ያርግ ምስጋናዬ በመላእክት ታጅቦ /2× ይሂድ ያውድ ሰማያት ደርሶ ጎልማሳነቴን እንደ ንስር ጉልበት አድሰሃል መሻቴንም ሁሉ መልካም ነገር አጥግበሃል ምስራቅ ከምዕራብ እንዴ ሚርቅ ኃጢያቴን አርቀሃል ምስጋናን ያፈልቃል ልቤ ምረትህን ይዘምራል ለኔ የዋልክልኝ ውለታህ ብዙ ነው በቃላት አይገለፅ ከሃሳቤም በላይ ነው በሥራህ ተደንቆ የልብ አይኔም በርቶ በመንፈስ ያመልካል ታምራትህን አይቶ ዝም የማያሰኘኝ ብዙ ምክንያት አለኝ አመስግን የምለኝ ካሰብኩት በላይ ስራህ አስገረመኝ መደነቅ ወረሰኝ ሰማያት ያዜሙ ምድርም እልል ትበል ሥራህን ትመስክር እንደ ዳዊት ቅኔን ነፍሴም ትቀኝልህ ለክብርህ ትዘምር ጠይቄ ሳልጠይቅም ብዙ ነው ያረክልኝ አረ እኔስ ላመስግንህ እዳ እንዳይኖርብኝ በቅዱሱ ጉባኤ ስዕለቴን እሰዋለሁ ምስጋናዬን ይዤ ወደ መቅደስህ ገባለሁ ኦሆሆ ለአምላክነትህ ኦሆሆ ለጌትነትህ ኦሆሆ ለቅድስናህ ኦሆሆ ለጌትነትህ ኦሆሆ ለቅድስናህ ይብዛልህ ለክብርህ ምስጋና አመልክሃለሁ ክብርህን እያየሁ ብርሃንህ በርቶ ደምቆ እያየሁ አመልክሃለሁ ፍትህን እያየሁ በመንፈስ ሆኘ ቅዱስ እላለሁ @matalapochurch2 @matalapochurch2

🎤 ዮናታን ፍቃዱ ዋላ ውሃን ፈልጋ እጅግ ተጠምታ እንድታገኘው የኔ የሱስ አንተን ብዬ መች አፍሬ መች አፍሬ የደረቀችው በለስ ምንጭ አግኝታ እንደምትረካ የሱስ ቤቴን አረከው ከወንዙ ዳር ካንተ ቦታ አሃ እረካሁኝ እሰይ እረካሁኝ የነፍሴን ጌታ ስላገኘሁኝ እረካሁኝ እረካሁኝ እንዲው በነፃ ስላገኘውኝ እረካሁኝ እረካሁኝ በድካም ህይወት ስመላለስ ስኖር ምድረበዳው ፀንቶብኝ አቅሜም ክዶኝ ነበር ውኃህን አጠጥተህ አነሳኸኝ እንደገና ተሻገርኩኝ ባንተ ብርታት መንፈስህ አፀናኝና እጅጉን የደከመ ምድረበዳው አይሎበት እጁን ሊሰጥ የቀረበ መራመድ መሄድ ከብዶት አቅመ ቢሱን ደካማ አረ እንደምን እረዳኸው በራሴማ አይሆንም ነበር ሀይል የሆነኝ መንፈስህ ነው @matalapochurch @matalapochurch

አድስ የአምልኮ መዝሙር መገዛት ክብሬ ነው ክብሬ ነው መገዛት የነፍሴን ዝማሬ በፊትህ ማምጣት ከሆነልህ ለአንተ ክብር ኢየሱስ መዘመር ማምለኬ ቀብተህ አቁመኝ ልሁን መልካም ባለ ቅኔ እንደገና እንደገና አመልክሃለሁ በህይወቴ ላይ ሃይልህን ደርብ እንጂ አነግስሃለሁ አመልክሃለሁ ከልቤ አነግስሃለሁ ከነፍሴ @matalapochurch @matalapochurch

የርህራሄ አባት ምህረትህ ለልጅ ልጅ ጎዶሎን ሚሞላ ሰፊ ነው ያንተ እጅ በእምነት በተስፋ ደጅህ እጠናለሁ የናዝሬቱ ኢየሱስ እፈልግሃለሁ የምትፈለግ አምላክ ነህ የምትፈለግ ጌታ ነህ ለሁሉ የሚበቃ ምህረት በእጅህ አለህ የተትረፈረፈ ፀጋ በእጅህ አለህ ፩) ነፍሴ ሁልጊዜ አንተን ብቻ ትፈልግሃለች የህይወት ውሃ ምንጭ ነህ ኢየሱስ ፍፁም የማትሰለች የልቤ ወዳጅ ፍለጋዬ የሱስ የኔ ጌታ እሰጥሃለው ንገስበት የልቤን ከፍታ *2 ፪) ሁሉ በሞላበት በተራራ ነህ አንተ ጥማቴ በወሰንከው ስፍራ በሸለቆ ደግሞ በረከቴ እገስግሳለሁ ወደፊት ግርማህን እንዳይ አስፈላጊ ነህ አንተ ለኔ ከምንም በላይ *2 እንጨት እና ውሃ በሌለበት ምድረበዳ ትፈልግሃለች ነፍሴ የሱስ አንተን ወዳ ለጥያቄ ሁሉ የኔ ወዳጅ መልስ ነህ በትውልዱ መሃል ዛሬም ትፈለጋለህ ክብርህን ላይ ናፍቃለሁ ፊትህን እፈልጋለሁ ናና ፈልግሃለሁ አንተን ተጠምቻለሁ የሱስ ፈልግሃለሁ ፫) ክብርህን በአይኔ በመቅደስህ ወዳለሁ አይ ዘንድ በአንተ ፍቅር ለዘላለም ልቤ እንዲነድ ይለወጥልኝ በፀጋህ ሀይል ድካሜ በብርታት የህይወቴ አምባ ኑር በልቤ ነህ የማትሰለች *2 እንጨት እና ውሃ .... እንደልጅነቴ ወራት አንተን እንዳገኘሁበት በልቤ ዙፋን ላይ ነግስህ የሱሴ ሁሌ እያየሁ ወደ ልቤ ተጠግቼ ከመንፈስህ ሀይል አግኝቼ በከፍታ ላይ መብረር የእውነት ለአንተ መኖር አማረኝ *2 ኢየሱስ ደግፈኝ Join us👇👇👇 @andiamlak01 @andiamlak01

Apostolic_mezmur#apostolic_song#Hosaina_main_church_mass_choir#.mp313.45 MB

አውቃለው የሚሳን እንደሌለህ አውቃለው የሚያቅት እንደሌለህ አውቃለው ሁሉንም ትችላለህ አውቃለው የኔ ጌታ አውቃለው እየሱስ ነህ አውቃለው ኤልሻዳይ አምላክ እንደሆንህ ተራራው በፊትህ መቆሙ ምንድነው ልታፈርሰው መዶሻው በእጅህ ነው ጨለማውም ቢሆን ትርጉም አልባ ነው በብርሃን ይተካል ስትናገርህው ያለቀውንና የተቆረጠውን ዳግም የምትቀጥል ተስፋ የታጣለትን እምነት የምትሆን የምትጨብጥ ለሞተው ህይወትን ደግመህ የምትሰጥ ጥቂት በጥቂቱ ጠብ ጠብ እያለ ነገሬ ተባርኮ ሞልቶ ይህው አለ ባንተ የእኔ ጌታ የሆነልኝ ነገር ልቤን ደስ አሰኘው ሞላኸው ከጥንትም ጀምሮ ክንድህ የታወቀ ሀያል እና ብርቱ ጠላትን ያደቀቀ እኔም በዘመኔ አይቼዋለው አልጠራጠርም እታመናለው @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics

አየን እንደሰማን እንዲሁ አየን ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደሆንክ አየን      አየነው ማዳንህን      አየነው ክብርህን      አየን እውነትም ኢየሱስ አምላክ [ጌታ ነህ] ተራራው ተንዶ ሲሆነን ደልዳላ አየነው ዮርዳኖስ ሲሸሽ ወደሗላ በአምላክነትህ በመቻልህ ጉልበት ሁሉን አንተ ሰራህ ሁሉን አንተ አደረክ      መልካምነት ምግባርህ ነው      ለሁሉ ደግ ምታደርገው      ለፍጥረትህ ሁሉ ቸር      ስራህ ብዙ እግዚአብሔር ከባዱ ተሰርቶ ከቶ ያልተቻለው ታምራት ተደርጎ ሆኖልን አየነው እምነታችን ፀና በቃልህ ጠንክሮ ህያው በሆነው ቃል አየነው ተፈጥሮ     ጊዜ የሚታዘዝህ     ዘመን የሚገዛልህ     እንደ ጥንቱ ዛሬም አለህ     አርገህልን እያየንህ በሰማይ በምድር ዙፋንህ ፀንቷል አንተ ስትሰራ ማን ለምን ይላል በባህር መካከል መንገድ ሚሆንልህ ሁሉን ቻዩ አምላክ ድንቅ ነው ተግባርህ     አይተንሀል ስትሰራ     ተዐምራትህን ልናወራ     ስታቆመን  ስታፀና     ስትራራልን እንደገና ከእሳት ውስጥ ድምጽህን ሰምተናል አለፈህ ስትሰራ አይተናል ልናመሰግን መተናል @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics

ታላቅ የምስራች 🙌 ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦ 81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል! 5,3
ታላቅ የምስራች 🙌 ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦ 81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል! 5,383 ነፍሳት በንስሐ ወደ አባታቸው ጉያ ተመልሰዋል! 54,021 ነፍሳት ለመጀመሪያ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው በአዲስ ቋንቋ ተናግረዋል! 53,177 ሰዎች ከተለያየ ደዌና በሽታ ተፈውሰዋል! 281 አዳዲስ አጥቢያዎች በሀገረስብከቱ ውስጥ ተከፍተዋል። ይህን ሁሉ ላደረገው ለአምላካችን ለኢየሱስ ክብርና ምስጋና ውዳሴና ኃይል ከዘላለም እስከ ዘላለም ለእርሱ ይሁን። አሜን! "ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ።" (ት/ኢሳ 41፥4) ይሄ ደግሞ ቴሌግራም ቻናልችን ነው ይቀላቀሉን! 👉 @apostolic_tube2 @apostolic_tube2

ዘመኑ ደረሰ የተነገረው ኢዩኤል በትንቢት ይሆናል ያለው ሥጋ በለበሰ ፍጥረት ሁሉ ላይ የኋለኛው ዝናብ ሲዘንብ ልናይ ​ይወርዳል የተባለው የመንፈሱ ዝናብ ታላቅ ታናሽ አይልም ሁሉም ጋ ይዘንባል የደረቁ አጥንቶች ረስርሰው ነፍስ ዘርተው ይቆማሉ በመንፈስ ታላቅ ሰራዊት ሆነው ​ይወርዳል መንፈሱ አሁን /በኃይል ይወርዳል የተጠማችን ነፍስ ያረሰርሳል ይዘንባል ዝናቡ አሁን /በኃይል ይዘንባል ምድረበዳውንም ያለመልማል @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics

ሰላም ለቅዱሳን በሙሉ! የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በምስራቅ አያት አጥቢያ የህብረት መዘምራን የተዘጋጀውን “ዛሬም ኢየሱስ ሙላቴ” የተሰኘውን የህብረት ዝማሬ
ሰላም ለቅዱሳን በሙሉ! የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በምስራቅ አያት አጥቢያ የህብረት መዘምራን የተዘጋጀውን “ዛሬም ኢየሱስ ሙላቴ” የተሰኘውን የህብረት ዝማሬ ቁጥር 2 አልበም መለቀቁን ሲያበስር በታላቅ በደስታ ነው! አልበሙ እጃችሁ ባለው ስልክ ላይ በሚገኘው Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ ዝግጁ የሆነ ሲሆን በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት Apostolic Pay Bot ላይ፣ ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን በመተግበሪያው ላይ ማውረድ እንደምትችሉ እንገልፃለን። በዚሁ አጋጣሚ የApostolic Songs መተግበሪያ የተለያዩ ማሻሻያዎች የተደረጉበት ሲሆን ወደ Play Store ወይም App Store በመሄድ አፕዴት እንድታደርጉ እያስታወስን የመተግበሪያው ስሪትም (APP Version 4.4.8) መሆኑን ታረጋግጡ ዘንድ ከአክብሮት ጋር እናስታውሳለን! የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል ሚያዚያ 2018 ዓ.ም

ይህን እናገራለሁ.m4a8.81 MB

መተካከልና_መቀማት_ፓስተር_በረከት_ማቴዎስ_Vs_ሪፎርመር_#ፕሮቴስታንት_#ኦርቶዶክስ_#apostolic.m4a10.83 MB

አምላክ_ቢባል_እንደሱ_ማን_ነውምዕራብ_አጥቢያ_መዘምራን.mp314.64 MB

የሚገርም የመዳን መዝሙር
ዝማሬ_አድኖኛል የጎፋ_አጥቢያ_ኤ ኳየር
አድኖኛል አንዱ አምላክ በስጋ ተገልጦ አድኖኛል ደሙን ለእኔ አፍስሶ ዋጋ ከፍሎ አድኖኛል በውሃ ጥምቀት ዳግም ወልዶኝ አድኖኛል ቅዱሱን መንፈስ አፍስሶልኝ ስላዳነኝ ስሜ በሰማያት ተፃፈልኝ ስላዳነኝ በመላእክት ቋንቋ ተናገርኩኝ ስላዳነኝ ጠላት ከበታቼ ወደቀልኝ ስላዳነኝ የዘላለም ህይወት አገኘሁኝ ለሰው ሁሉ ሀጥያት እርሱ ስለሞተ ሲኦልን ድልነስቶ ህይወት ስላከለ ለዘላለም ተስፋ ሆነኝ ተመልክቶኝ የሞት ፍርሀት የለም ኢየሱስ ታድጓ አድኖኛል... ስላዳነኝ... ሸክም ለከበደው ና ብሎ ሚጣራ የህይወት ውሃ ሚሰጥ ሚያሳርፍ ሚያረካ ከለመለመው መስክ መቶ ስላኖረኝ ተመችቶኝ አለሁ የሱስ ስላዳነኝ ስላዳነኝ... በኢየሱስ ስም ስልጣን አጋንንትን ማዘው ሰይጣን የሚፈራኝ በፊቴ ማይቆመው የልጅነት መብቱ ስልጣኑ ስላለኝ ድፍረት ሆኖልኝ ነው ኢየሱስ ስላዳነኝ አድኖኛል... ስላዳነኝ... @matalapochurch @matalapochurch