en
Feedback
Hijra Tube [Official]

Hijra Tube [Official]

Open in Telegram

ሒጅራ ቲዩብ ኢስላማዊ ድረገፅ ትኩስ ትኩስ የሙስሊሙን አለም የተመለከቱ መረጃዎች ጠቃሚ ፅሁፎችና ዳእዋዎች ይቀርቡበታል

Show more
8 038
Subscribers
-224 hours
-107 days
-4930 days
Posts Archive
#ማስታወቂያ 🕋✨ 🌙 ልዩ የመስከረም የኡምራ ጉዞ🌙 ✨ የበዓላትን ግርግር በተቀደሰ ቦታ ያሳልፉ! 🕋❤️ 📅 ከመስከረም 17 — 27 👳‍♂️ በኡስታዝ አብዱልፈታህ ሸኽ ሙስጠፋ መሪነት 🛂 ከ1
#ማስታወቂያ 🕋✨ 🌙 ልዩ የመስከረም የኡምራ ጉዞ🌙 ✨ የበዓላትን ግርግር በተቀደሰ ቦታ ያሳልፉ! 🕋❤️ 📅 ከመስከረም 17 — 27 👳‍♂️ በኡስታዝ አብዱልፈታህ ሸኽ ሙስጠፋ መሪነት 🛂 ከ1 ዓመት ቪዛ ጋር 🕋 ፓኬጁ የሚያካትተው፦ ✈️ የአውሮፕላን ትኬት 🏨 ከሐረም ቅርብ ሆቴል 🚌 የመጓጓዣ አገልግሎት 🕌 የመካና መዲና ዚያራ 📍 ሚና፣ ሙዝደሊፋ፣ ዐረፋት፣ ጀበል ኑር፣ ቁባእ፣ ቂብለተይን፣ ኡሁድ እና ሌሎችም 📖 የኡምራ መመሪያና የቡድን ክትትል ያለን ቦታ ውሥን ስለሆነ ዛሬውኑ ይመዝገቡ! 📍 ቤተል ፋሚሊ ታወር፣ 3ኛ ፎቅ፣ ቢሮ 305 📞 0992 232 323 / 0984 777 775 🕋 ጉዞዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ! ሆሊዴይ ትራቭል 🤲❤️ “በኡምራዎ ተደስተው፣ በዱአዎ ያስቡናል።”

⛅️⛅️ 💫 ⛅️⛅️ 🔺በአንድ ለሊት ሀሰን አልበስሪ እንዲህ እያሉ ዱዓ ያደርጉ ነበር ፦ " ጌታዬ ሆይ! የበደለኝን ይቅር በልልኝ " ይህንንም ዱአ በጣም ይደጋግሙት ነበር ። ታድያ በዚህ ድርጊታቸው የተገረመ ሰው እንዲህ ብሎ ጠየቃቸው ፦ " አንተ አባ ሰኢድ ! ዛሬ ለሊት እኮ ለበደለህ ሰው ዱአ ስታደርግ ሰማሁህ …እኔ ለራሴ አንተን ከበደሉህ ሰዎች እንድሆን እስክመኝ ድረስ !!! … እንደዚህ እንድታደርግ የገፋፋህ ምንድን ነው !? 🔻ሀሰን አልበስሪ እንዲህ ብለው መለሱለት ፦ አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲህ ብሏል ፡ { فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّه } « ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው » 『 📙شرح البخاري لابن بطال 576/6 』

Repost from Seid Social
የአማራ ክልል በተለይም የጎጃምና ጎንደር ሙስሊሞች ኢማሞቻችሁን ጠብቁ ፤ መሻኢኾቻችሁን በቻላችሁ አቅም ጠብቁ። ከመንግስት የፀጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት ራሳችሁን ጠብቁ። ቢያን መከላከል የሚያስችላችሁ
+1
የአማራ ክልል በተለይም የጎጃምና ጎንደር ሙስሊሞች ኢማሞቻችሁን ጠብቁ ፤ መሻኢኾቻችሁን በቻላችሁ አቅም ጠብቁ። ከመንግስት የፀጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት ራሳችሁን ጠብቁ። ቢያን መከላከል የሚያስችላችሁን አደረጃጄት ፍጠሩ። ሰሞኑን ኢማሞችን ከመስጅድ ሲወጡ የመግደል ዘመቻ በአማፂያን በስፋት እየተፈፀመ ይገኛል። ይሄ አደገኛ የሆነ ጅምር ነውና ከፍተኛ የሆነ ዝግጁነትና ጥንቁቅነት ይጠይቃል። የሚመለከተው የክልሉ እና የፌደራሉ የፀጥታ ተቋማት እየፀመ ያለውን አደገኛ የኢማሞች እና መሻኢኾች ግድያ እንዲሁም ምእመናንን መስጅድ ውስጥ የማጥቃት አደገኛ ዘመቻ የመከላከል የማክሸፍና ፈፃሚዎች ላይ እርምጃ የመውሰድ ስራን በአስቸኳይ ሊሰሩ ይገባል። እንዲህ ያለውን አደገኛ አካሔድ ሁሉም ወገን ሀይማኖትና ብሔር ሳይለይ ሊያወግዘውና ሊከላከለው ይገባል። ትኩረት ለጎጃም እና ጎንደር ሙስሊሞች! ቴሌግራም 👉 t.me/Seidsocial

#ማስታወቂያ ሁለት ጁሙዓ በሐረም የሚሰግዱበት ልዩ የክረምት ዑምራ ፓኬጅ ከሀምሌ 16-26 -ቪዛ - ትኬት - ሙሉ ትራንስፓርት -ለሐረም ቅርብ በሆኑ ሆቴሎች -ታሪካዊ ቦታዎችን ያካተተ ጉብኝት እንዲሁ
#ማስታወቂያ ሁለት ጁሙዓ በሐረም የሚሰግዱበት ልዩ የክረምት ዑምራ ፓኬጅ ከሀምሌ 16-26 -ቪዛ - ትኬት - ሙሉ ትራንስፓርት -ለሐረም ቅርብ በሆኑ ሆቴሎች -ታሪካዊ ቦታዎችን ያካተተ ጉብኝት እንዲሁም -የዑምራ አደራረግ ስልጠናን ያካትታል ስልክ:- 0933 95 96 97 / 0994 82 90 90 አል-አማና የጉዞ ወኪል ቤተል ሳራ-ሞል 3ኛ ፎቅ ቢሮ-ቁጥር-302

💫ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም 🎙አቅራቢ: ኡስታዝ ማህሙድ ሀሰን 🔥ርዕስ : ወጣትነት እና ትርፍ ጊዜ 📅ቀን:እሁድ 28/10/2018 🕰ሰዓት :የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ አድራሻ: 🕌አብነት ከፍ ብሎ
💫ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም 🎙አቅራቢ: ኡስታዝ ማህሙድ ሀሰን 🔥ርዕስ : ወጣትነት እና ትርፍ ጊዜ 📅ቀን:እሁድ 28/10/2018 🕰ሰዓት :የዙሁር ሰላት እንደተሰገደ አድራሻ: 🕌አብነት ከፍ ብሎ በሚገኘው ዑመር ኢብኑል ኸጣብ(26)መስጂድ 📌 አቡ አል-ዓታሂያ እንዲህ ይላሉ ፡ «ወጣትነት፣ ባዶ ጊዜ እና ብዙ ሀብት ለሰው እጅግ የሚያበላሹ ናቸው»

#ማስታወቂያ ከሆሊዴይ ትራቭል የመጨረሻ ዙር በምዝገባ ላይ ጥቂት ቦታዎች አሉን። ፈጥነው ይመዝገቡ ከሀምሌ 1-12 | July 9-19 7 ቀናትን በመካ 4 ቀናትን በመዲና 0992 232323 0984 7
#ማስታወቂያ ከሆሊዴይ ትራቭል የመጨረሻ ዙር በምዝገባ ላይ ጥቂት ቦታዎች አሉን። ፈጥነው ይመዝገቡ ከሀምሌ 1-12 | July 9-19 7 ቀናትን በመካ 4 ቀናትን በመዲና 0992 232323 0984 777775

Repost from Seid Social
"ሙስሊሞች ደራ ላይ በኦነግ ተጨፈጨፉ" ዛሬ ላይ ስትሰሙት የዋላችሁት ነው። አዎ ጥቃቱ ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ባይሆን በአብዛኛው የተገደሉት ሙስሊሞች ኦሮሞዎች ናቸው። ነገሩ እንዲህ ነው። ይህ ጭ
"ሙስሊሞች ደራ ላይ በኦነግ ተጨፈጨፉ" ዛሬ ላይ ስትሰሙት የዋላችሁት ነው። አዎ ጥቃቱ ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ባይሆን በአብዛኛው የተገደሉት ሙስሊሞች ኦሮሞዎች ናቸው። ነገሩ እንዲህ ነው። ይህ ጭፍጨፋ የተፈፀመው ደራ ወረዳ በጉንዶ መስቀል እና ሬማ መካከል በምትገኘው አባዶ በምትባል የቀበሌ ከተማ ላይ ነው። አባዶ ጠቅላላ ነዋሪዎቿ ኦሮሞዎችና አብዛኛውም ሙስሊሞች ናቸው። ኦነግ ከአባዶ ተነስቶ ወደ ጉንዶመስቀል ሲጓዝ የነበረን ተፈታኝ ተማሪዎችን እና ገበያተኞችን አፍኖ በመውሰድ በሁሉም ላይ አንድ አንድ ሚሊዮን ብር የጠየቀ ቢሆንም አሻሽሎ ወደ ሁለት ሚሊዮን ብር አሳድጎታል። እናም በዚህ መሀል በርካቶች አልቀዋል። በርካቶቹ የአውሬ ሲሳይም ሆነዋል። የኦሮሞን ህዝብ ነፃ አወጣለሁ ባዩ የሽፍታ ስብስብ የደራ ኦሮሞዎችን እንዲህ አድርጎ ጨፍጭፏቸዋል። ግን ግድያው በኦሮሞዎችና ሙስሊሞች ላይ የተወሰነ አይደለም። ጉንዶመስቀል በአራቱም አቅጣጫ ግድያና ሽብር አቧታል። ዛሬ አዳራቸውን ወደ ከተማዋ ገብተው ያገኙትን ገድለው ተመልሰዋል። እዚያ ቦታ ህዝብ የሚኖረውን ኑሮ በቃላት ልትገልፁት አትችሉም! ቴሌግራም 👉 t.me/Seidsocial

✋የዘንድሮው የዐሹራ ፆም (የሙሐረም 10ኛው) ቀን ሐሙስ ሰኔ 18 ላይ ይውላል። ይህንን ታላቅ ቀን መፆም ያለፈውን የ365 ቀናት (የአንድ ዓመት) ወንጀል ያስምራል። ​በላጩና ተመራጩ አፆፃም...ነብዩ (ﷺ) አይሁዶችን ለመለየት ዘጠነኛውንም ቀን አብሮ ለመፆም አስበው ስለነበር፣ በላጩ መንገድ ረቡዕ (ሰኔ 17) እና ሐሙስን (ሰኔ 18) አከታትሎ መፆም ነው። ሌሎችንም በማስታዎስ የአጅሩ ተጠቃሚ ያድርጓቸው! ~

✋የዘንድሮው የዐሹራ ፆም (የሙሐረም 10ኛው) ቀን ሐሙስ ሰኔ 18 ላይ ይውላል። ይህንን ታላቅ ቀን መፆም ያለፈውን የ365 ቀናት (የአንድ ዓመት) ወንጀል ያስምራል። ​በላጩና ተመራጩ አፆፃም...ነብዩ (ﷺ) አይሁዶችን ለመለየት ዘጠነኛውንም ቀን አብሮ ለመፆም አስበው ስለነበር፣ በላጩ መንገድ ረቡዕ (ሰኔ 17) እና ሐሙስን (ሰኔ 18) አከታትሎ መፆም ነው።

Repost from Seid Social
ይህቺ እንግዲህ የመስቀል ጦርነት ቀስቃሾች አንዷ ቀሽም ድራማ ነች። "ለሻሂድ" ዝግጁ ነን የሚል ሸሚዝ አሰርተው ከዚያ ሰይፍ አሲዘው ፎቶ አንስተው " እሶላሞች ሊያርዷችሁ ነውና ተነሱ" የሚል የከሸፈ
ይህቺ እንግዲህ የመስቀል ጦርነት ቀስቃሾች አንዷ ቀሽም ድራማ ነች። "ለሻሂድ" ዝግጁ ነን የሚል ሸሚዝ አሰርተው ከዚያ ሰይፍ አሲዘው ፎቶ አንስተው " እሶላሞች ሊያርዷችሁ ነውና ተነሱ" የሚል የከሸፈ ቅስቀሳ ያደርጋሉ። እነዚህ ሰዎች እራሳቸው እንደመሆናቸው ኢስላማዊ ቃሎችን ሲጠቀሙ እንኳ አይጠነቀቁም ይነቃብናል አይሉም። አሁን እዚህ ላይ ለማለት የፈለጉት ለሸሂድነት ዝግጁ ነን ለማለት ነበር። ግን እኛን ወክለው ድራማ ሲተውኑ የሚጠቀሙት እነርሱ እኛን ለማጠልሸት የሚጠቀሟቸውን ቃላቶች ነው። ምሳሌ እኛ ጂሀዲስቶች ብለው ይጠቀማሉ። የትኛውም ሙስሊም ሰው እንዲህ የሚል ቃል አይጠቀምም። ለሻሂድነት ተዘጋጅነት ደግሞ ሌላ ሌቭል😁 የነዚህን ሰዎች ቀሽም ድራማ በርግጥ ሰምቶ የሚያምን ብዙ መንጋ ስላለ ማጋለጥ ተገቢ ነው። እነዚህ ቀሽም የሞት ነጋዴዎች ግን ወዲያ ቢሉ ወዲህ የሀይማኖት ጦርነት አልነሳ ብሎ ተሰቃዩ። እንደተሰቃዩ ይኑሩና! ቴሌግራም 👉 t.me/Seidsocial

አስችኳይ ነው #ሼር#ይደርግ እባክችህ #በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እህታችን በላይነሽ ግርማ ትባላለች። የትውልድ ስፍራዋና ቋሚ መኖሪያዋ በደብረ ሊባኖስ ገዳም አካባቢ ነው። በላይነሽ በገጠማት ድንገተ
አስችኳይ ነው #ሼር#ይደርግ እባክችህ #በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እህታችን በላይነሽ ግርማ ትባላለች። የትውልድ ስፍራዋና ቋሚ መኖሪያዋ በደብረ ሊባኖስ ገዳም አካባቢ ነው። በላይነሽ በገጠማት ድንገተኛ የአእምሮ ጤና መታወክ ምክንያት ቤተሰቦቿ ለተሻለ ህክምና ወደ አዲስ አበባ ይዘዋት ይመጣሉ። በአማኑኤል የአእምሮ ህሙማን ሆስፒታል የህክምና ክትትል ስታደርግ ቢቆይም፣ በዚያን ወቅት በአዲስ አበባ አውቶብስ ተራ መናኸሪያ አካባቢ በድንገት ተለይታ ጠፋች። ከዚያን ቀን ጀምሮ ቤተሰቡ ላለፈው አንድ ሙሉ ዓመት ሌት ከቀን ሲፈልጋት ቢቆይም እስካሁን ሊያገኛት አልቻለም። ቤተሰቡ በከፍተኛ ሃዘንና ጭንቀት ውስጥ ሆነው የሚከተለውን መልዕክት ያስተላልፋሉ፦ «በላይነሽን ለማግኘት ያልሄድንበት ቦታና ያልጠየቅነው አካል የለም። ፍለጋው አዝሎናል። ጭንቀቱም አድክሞናል። ከሁሉም በላይ ደግሞ ያለችበትን ሁኔታና የጤናዋን ጉዳይ አለማወቃችን የሁላችንንም ልብ ሰብሮታል። እህታችን በምን ሁኔታ ላይ እንዳለች ለማወቅም ሆነ ለማግኘት የእናንተ ትብብር በእጅጉ ያስፈልገናል።» ደግነትና ርህራሄ ለሰው ልጅ ተፈጥሮው ነውና ይህችን እህታችንን ያለችበትን የምታውቁ ወይም ፍንጭ ያላችሁ ወገኖች በሙሉ፣ ከታች በተጠቀሱት ስልክ ቁጥሮች በመደወል የቤተሰቧን እንባ እንድታብሱልን በትህትና እንማጸናለን። ለጥቆማ፦ 📞 0921 23 05 64 📞 0982 62 17 36 📞 0912 13 73 77 ፈላጊ፦ እህቷ ሰርካለም ግርማ እና መላው ቤተሰቧ። መልካምነት ለራስ ነው! ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር በማድረግ የቁም ስቃይ ላይ ያለውን ቤተሰብ ይርዱ። #Ethiopia #fypシ゚ #picturechallenge

ቁርአን ብቻ ነዉ የምንከተለዉ ይሉና የሚኻልፉት ግን ቁርአን ነዉ!

#ማስታወቂያ 🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼ 🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨ 🌙 #አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ! ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና
#ማስታወቂያ 🎉 🎊 🎉 #ቪዛ_በነፃ_ልንሸልማቹ_ነው‼ 🕋✨ በአዲሱ የሂጅሪ አመት 1448 ልዩ የኡምራ ጉዞ ✨ 🌙 #አዲሱን_አመት_በአላህ_ቤት_ይጀምሩ! ከዱንያ ጭንቀት ወጥተው… ወደ መካና መዲና መንፈሳዊ ጉዞ ይጓዙ! #በኡስታዝ_ባህሩ_ኡመር መሪነት በወንድም #ኡስማን_አብዱ አስተባባሪነት በሆሊዴይስ ትራቭል የተዘጋጀ 14ኛ ዙር ልዩ የኡምራ ፕሮግራም! 🕋 7 ቀናትን በመካ ▪️ ኡምራን በሙሉ ምቾት ▪️ ሐረም አቅራቢያ  ምቹ ሆቴል ▪️ ጀበለ ኑር፣ ጋሩ ሂራ፣ አረፋ፣ ሚና፣ ሙዝደሊፋ ጉብኝት 📍 ፓኬጁ የሚያካትተው 🕌 4 ቀን በመዲና ▪️ መስጂደል ነበዊ ዝያራ ▪️ ቁባ መስጂድ ▪️ ቁብለተይን ▪️ የኡሁድ ታሪካዊ ቦታዎች ጉብኝት 🛍️ በተጨማሪ በጅዳ ከተማ ✨ ሾፒንግ ✨ ሽርሽር በቡድን መሪው ሙሉ እገዛ ይከናወናል። ▼ ከዚህም በተጨማሪ ለዚኛው ዙር ደንበኞቻችን ያዘጋጀነው ልዩ ሽልማት አለ። ለእድለኛ ተጓዥ #ነፃ_የቪዛ አገልግሎት እንሰጣለን። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ ልብዎን የሚያረጋጋ የኡምራ ጉዞ ከእኛ ጋር ያድርጉ !” 📞 ለምዝገባና ለተጨማሪ መረጃ 0992 232323 0984 777775 📍 አድራሻ፦ ቤተል ፋሚሊ ታወር 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305 🏢 #ሆሊዴይስ_ትራቭል #ኡምራ1448 #መካ #መዲና #ዝያራ #መንፈሳዊ_ጉዞ #Umrah1448 በቴሌግራም ለመመዝገብ  @Holidays_Travel ሆሊዴይስ ትራቭል

የስራ ማስታወቂያ... ተፈላጊ..... ሴት ሹፌር ቦታ ..... ሳዑዲ ደሞዝ..... 1500 ሪያል 0912127383

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ የሽያጭ ሰራተኛ .... ለቤተል ቅርብ የሆንሽ ደሞዝ በስምምነት 0934-997012 0911-070400

✨በአላህ ሱብሃነሁ ወተአላ ላይ  ያለህ ግምት ምንድን ነው ⁉️ 💫እዝነቱ ሁሉን ነገር የሞላች ጌታ በሱ ላይ ያለህ ግምት ምንድን ነው⁉️ 💫ወደሱ በመመለሰህ ና በመልካም ስራህ የሚደሰት ፣ እሱን በመማፀንህ የሚቀበልህና ከጭንቅህ ከሚገላግልህ ጌታ ላይ ያለህ ግምት ምንድን ነው ⁉️ 💫 መልካም ስራዎችህን ከ 10 እስከ 700 እጥፍ ድርብ አድረጎ በሚመነዳህ ጌታ ላይ   ያለህ ግምት ምንድን ነው ⁉️ 💫አዛኝ ፣ ሩህሩህ ፣ ታጋሽ ፣ ሰጪ ፣ ለጋሽ ፣  መሃሪ ና ልዕልናው ከፍ ባለው  ጌታ ላይ ያለህ ግምት ምንድን ነው  ⁉️ 👉ነብያችን እንዲህ ይላሉ : አላህ ሱብሃነሁ ወተአላ ከዐረፋ ቀን የበለጠ ባሮቹን ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት የሆነ አንድም ቀን የለም ከዛም በመቀጠል ያሉት :እኔም ከኔም በፊት ከነበሩት ነብያት ካሉት ንግግር በላጩ لا ﺇﻟﻪَ ﺇﻻَّ ﺍﻟﻠَّﻪ ﻭﺣْﺪﻩُ ﻻَ ﺷَﺮِﻳﻚَ ﻟﻪُ، ﻟَﻪُ ﺍﻟﻤُﻠْﻚُ، ﻭﻟَﻪُ ﺍﻟﺤﻤْﺪُ، ﻭَﻫُﻮ ﻋَﻠَﻰ ﻛُﻞِّ ﺷَﻲﺀٍ ﻗَﺪِﻳﺮ ላ ኢላሃ ኢሏሁ ወሕደሁ ላ ሸሪከ ለሁ ለሁል ሙልኩ ወለሁል ሐምዱ ወሁወ አላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር የሚለው ነው:: 👉እነሆ አልሃምዱሊላህ ይህን ውድ ቀን አላህ ወፍቆናል ስለዚህ በዱዓ በዚክር በርትተን እናሳልፈው !! አላህ በዚህ ውድ ቀን ውዴታውን ያጎናፅፋችሁ ከምትፈሩት ነገር ይጠብቃችሁ ዱዓችሁንም ይቀበላችሁ በመልካም ዱዓችሁ አትርሱኝ

"የአእምሮን ጥንካሬ (ማሰብን) መጀመሪያ የሚያዳክመው ነገር... እነዚህ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የምታዩዋቸው አጫጭር ቪዲዮዎች (Shorts/Reels) ናቸው። እነዚህ በፍጥነት የሚቀያየሩት
"የአእምሮን ጥንካሬ (ማሰብን) መጀመሪያ የሚያዳክመው ነገር... እነዚህ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የምታዩዋቸው አጫጭር ቪዲዮዎች (Shorts/Reels) ናቸው። እነዚህ በፍጥነት የሚቀያየሩት አጫጭር ቪዲዮዎች አእምሮን ይበታትኑታል። አእምሮ ከ5 ደቂቃ በላይ ዘልቆ በጥልቀት እንዳያስብ ያደርጉታል። በአንድ ነገር ላይ መቆየትና ማተኮር አይችልም። ንቃትና ማስተዋል መሰልቸት(ትዕግስት ማጣት)፣ ከአእምሮ መዳከም እና ከትዕግስት ማነስ ጋር አብረው ሊሄዱ አይችሉም፤ በፍጹም አይቻልም! ንቁና አስተዋይ ለመሆን ከነዚህ ነገሮች መራቅ አለብህ። ከነሱ የምትወስደው ለአስፈላጊ ጉዳይ ያህል ብቻ መሆን አለበት። ነገር ግን በእነሱ ሱሰኛ መሆን ንቃትንና ማስተዋልን ያርቃል። (በዚህ ሱስ ከተጠመድክ) ዝም ብለህ የምትቀበል( ተመልካች)፣ ጥልቀት የሌለው፣ በስሜት ብቻ የምትነዳ፣ የማታስተውልና የማታሰላስል ሰው ትሆናለህ።" ሸይኽ ዶ/ር ሷሊህ ኣሊ ሸይኽ Via sultan khedir

sticker.webp0.74 KB

sticker.webp0.55 KB

sticker.webp0.57 KB