Hijra Tube [Official]
ሒጅራ ቲዩብ ኢስላማዊ ድረገፅ ትኩስ ትኩስ የሙስሊሙን አለም የተመለከቱ መረጃዎች ጠቃሚ ፅሁፎችና ዳእዋዎች ይቀርቡበታል
Show more10 310Subscribers
-624 hours
-387 days
-13130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
የሳዑዲ የአንድ አመት የንግድ ቪዛ በ7 ቀን ብቻ ይረከቡ
ለሳውድ አረቢያ የአንድ አመት የነጋዴ ቪዛ የሚያስፈልገው
1. የንግድ ፈቃድ፣
2.የቲን ምዝገባ ቁጥር
3.የሶስት ወር የባንክ ስቴትመንት ከባንክ ደብዳቤ ጋር (ቀሪ ሂሳቡ ቢያንስ ከ400ሺህ ብር በላይ ያለው)
4. የንግድ ማህበራት ደብዳቤ
5. ፖስፖርት እና ፎቶ( 3 ጊዜ ና ከዛ በላይ የጉዞ ታሪክ ያለው)
በዚህ ቁጥር ይደውሉ 0992232323
👍 2
የ ሳውዲ አረቢያ የ አንድ አመት ንግድ ቪዛ ና የዑምራ ቪዛ አገልግሎት እነሆ ተጀመረ
በዚህ ቪዛ እስከ አንድ አመት ድረስ በፈለጉት ጊዜ እየተመላለሱ ስራዎን ማከናወን ይችላሉ
እንዲሁም ባሻዎት ስዓት ዑምራ ማድረግም ያስችሎታል
ለሳውድ አረቢያ የአንድ አመት የነጋዴ ቪዛ የሚያስፈልገው
1. የንግድ ፈቃድ፣
2.የቲን ምዝገባ ቁጥር
3.የሶስት ወር የባንክ ስቴትመንት ከባንክ ደብዳቤ ጋር (ቀሪ ሂሳቡ ቢያንስ ከ400ሺህ ብር በላይ ያለው)
4. የንግድ ማህበራት ደብዳቤ
5. ፖስፖርት እና ፎቶ( 3 ጊዜ ና ከዛ በላይ የጉዞ ታሪክ ያለው)
✔ እንዲሁም ለሀገር ውስጥ እና ለውጪ ጉዞ የአየር በረራ ትኬቶችንም በቅናሽ እኛ ጋር ያገኛሉ
አገልግሎቱን ለማግኘት ፒያሳ ኑር መስጅድ ፊትለፊት ሁሉ አለም ህንፃ ወይም
በ 0992232323 በቀጥታ መስመራችን በ ቴሌግራም @Holidayz_Travel ወይም በ ዋትሳፕ መስመራችን ያገኙናል
Holidayz Tour and Travel
👍 4
Repost from Seid Social
አባቷ ሀጂ ሙሀመድ ኑር የናህው እና የተፍሲር አስተማሪ ነበሩ። እሳቸው ሲታመሙ እናቷ ልብስ እያጠበች ነበር የሚተዳደሩት።
በ ሰኔ 1/2013 በልጅነቷ ከሀገር የወጣችው እነሱን ለመርዳት ነበር። ዱባይ ነበረች። በተሳሳተ መረጃ ወደ አውሮፓ እንወስድሻለን ብለው ደላሎች አታለዋት ወደ ኢትዮጵያ መጥታ መንገድ ስትጀምር ሊቢያ ላይ ታገተች።
አሁን 800ሺ ብር ተጠይቃለች። በቀናት ውስጥ ካላስገባችሁ እንገድላታለን ብለው ዝተዋል። አባቷ ታማሚ ናቸው ። ምንም ረዳት ዘመድም የላቸውም ። የፈለገ ሰው መጥቶ ማየት ይችላል ካራቆሬ አንሷር መስጊድ አከባቢ ነው ቤታቸው ።
ለተማሪ መረጃ
የሐጂ መሐመድ ኑር ስልክ ቁጥር - 0913- 333659
የእናቷ ሉባባ አያሌው - 0964-046713
ልትረዷት የምትፈልጉ የእናቷ ሉባባ አያሎሌው አካውንት ቁጥር - 1000413996493
Repost from ወሒድ የንጽጽር ማኅደር
ኤጲስ ቆጶስ ማር ማሪ ኢማኑኤል "ኢየሱስ ብቸኛ እውነተኛ አምላክ ነው፥ ከኢየሱስ ውጪ አምላክ የለም" በማለት አብ እና መንፈስ ቅዱስን በማሽቀንጠር የሰባልዮስ ትምህርት እያራመዱ ነው። "ኢየሱስ ብቸኛ እውነተኛ አምላክ ነው፥ ከኢየሱስ ውጪ አምላክ የለም" የሚል ባይብል ላይ ሽታው የለም።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
👍 7
✍«ሁለቱ አጥፊዎች: በራስ መገረምና ተስፋ መቁረጥ ናቸው።»
#ኢብኑ_መስዑድ ረዲየሏሁ ዓንሁ
📚 ۞ ሒልየቱል አውሊያእ 【7/298】۞
❤ 1
ሸይኽ ዑሰይሚን ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
"
ለአላህ ብለው የሚዋደዱ ሰዎች ውዴታቸው በዱንያ ጉዳዮች የተነሳ አይቋረጥም፣እነርሱ ለአላህ ብሎ የሚዋደዱ ስለሆነ ከሞት በስተቀር ሌላ የሚለያያቸው ነገር አይኖርም፣አንዱ በሌላው ላይ ስሕተትን ቢፈፅም፣ ሐቁን ቢያጓድልበትም እንኳ እንዲህ ያሉ ነገሮች አያስጨንቃቸውም።"
【"ሸርሑ ሪያድ ሳሊሒን"(3/263)】
👍 22