2 926
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-3730 days
Posts Archive
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE
የትምህርት ሚኒስቴር ፤ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ እንደሚገለጽ አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ ፤ " በ2016 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ምደባ በቅርቡ ይገለጸል " ብሏል።
ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia
Repost from Ethiopian Digital Library (EDL)
👆👆👆👆👆👆👆👆
✅ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሞዴል ፈተና
✅አዘጋጅ 👉የካ ክ/ከተማ ት/ጽ/ቤት
✅ክፍል 👉 🔢🔢ኛ
✅የትምህርት አይነት 👉ሁሉም
✅ዓመት 👉2️⃣0️⃣1️⃣3️⃣ዓ.ም
✅✅ለሌሎች ተማሪዎች
#ሸር እናድርግ🤲
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ የመግቢያ ውጤት !
🟢 የስልጠና ደረጃ 1 እና 2
° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 141 እና ከዚያ በታች፤
° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 137 እና ከዚያ በታች፤
° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 138 እና ከዚያ በታች፤
° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 134 እና ከዚያ በታች፤
° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 124 እና ከዚያ በታች፤
🟡 የስልጠና ደረጀ 3 እና 4 ፦
° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 142 እና ከዚያ በላይ፤
° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 138 እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 139 እና እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 135 እና ከዚያ በላይ፤
° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 125 እና ከዚያ በላይ፤
🔴 የስልጠና ደረጀ 5 ፦
° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 179 እና ከዚያ በላይ፤
° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 167 እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 170 እና እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 162 እና ከዚያ በላይ፤
° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 154 እና ከዚያ በላይ፤
⬇️
የማህበራዊ ሳይንስ የመግቢያ ውጤት !
🟢 የስልጠና ደረጃ 1 እና 2
° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 139 ከዚያ በታች፤
° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 135 እና ከዚያ በታች፤
° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 134 እና ከዚያ በታች፤
° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 124 እና ከዚያ በታች፤
° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 124 እና ከዚያ በታች፤
🟡 የስልጠና ደረጀ 3 እና 4 ፦
° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 140 ከዚያ በላይ፤
° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 136 እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 135 እና እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 125 እና ከዚያ በላይ፤
° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 125 እና ከዚያ በላይ፤
🔴 የስልጠና ደረጀ 5 ፦
° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 172 ከዚያ በላይ፤
° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 164 እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን #ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 165 እና እና ከዚያ በላይ፤
° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 160 እና ከዚያ በላይ፤
° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 154 እና ከዚያ በላይ፤
#TikvahEthiopia🇪🇹
@tikvahethiopia
Repost from Tikvah-University
#MoE
የሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የክረምት የአቅም ግንባታ ስልጠና ውጤት ይፋ ሆኗል።
ተከታዩን ሊንክ ተጠቅማችሁ የምዝገባ ቁጥር ወይም Username በማስገባት ውጤቶቻችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇
https://result.ethernet.edu.et
ከሐምሌ 22 እስከ ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም የተሰጠውን ስልጠና፣ ከ49 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች መውሰዳቸው ይታወሳል፡፡
@tikvahuniversity
የሀዘን መግለጫ
የቡታ/ከ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የጥበቃ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ሻኪር ሙስፉ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት እሁድ በቀን 10/02/2017ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
በት/ቤታችን ባልደረባ ሞት አዝነናል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለጓደኞቻቸው እና ለስራ ባልደረቦቻቸው በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ስርዓ ቀብራቸው በሙስሊም መቃብር ከቀኑ በ6:30 ይፈጸማል። ቤታቸውም መቂቾ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት አካባቢ ነው።
የቡታ/ከ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት
የት/ቤታችን የጥበቃ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ሻኪር ሙስጠፉ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት 10/02/2017ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
የቡታ/ከ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለቤተሰቦቻቸው፣ ለስራ ባልደረቦቻቸው እና ለጓደኞቻቸው በሙሉ መጽናናት እንመኛለን።
ስርዓተ ቀብራቸው በሙስሊም መቃብር ከቀኑ 6:30 ይፈጸማል።
የቡታ/ከ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት
Repost from Fana Education™
ለሁሉም የማእከላት የሕዝ ብ ግንኙነት እና ትብብር አገልግሎት ዋና ክፍላት በሙሉ
ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የሚገቡ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በሚሄዱባቸው ቦታዎች ላይ የሚያግዟቸው የግቢ ጉባኤ ተወካዮችን እንድታደርሱ ስንል መልእክት እናስተላልፋለን።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሆናችሁ ወደ ማህበራዊ ሳይንስ መቀየር የምትፈልጉ ዛሬ በ06/02/2017ዓም እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ቢሮ ድረስ በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እንጠይቃለን።
የቡታ/ከ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት
+2
የፊልድ እና ዩኒቨርስቲ ምርጫ ያልሞላችሁ ተማሪዎች ዛሬ የመጨረሻ መሆኑን አውቃችሁ በአፋጣኝ በመሙላት ት/ቤት ገቢ እንድታደርጉ እንጠይቃለን።
አስቸኳይ ማስታወቂያ
የዩኒቨርስቲ ፎርም መሙላት ላለባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ውጤት በ2016ዓ.ም ተፈትናችሁ
ለሴት 192 እና በላይ ያስመዘገባችሁ
ለወንድ 294 እና በላይ ያስመዘገባችሁ የፊልድ እና ዩኒቨርስቲ ምርጫ ነገ የመጨረሻ መሆኑን አውቃችሁ ፎርሙን መልታችሁ እንድታስገቡ እንጠይቃለን።
04/02/2017ዓም
Urgent Notice
For those who able to joun university.
Score mark 192 and above for female
204 and abive for male should fill placement and field choice on a paper. Tomorrow will be the last date of submition
For those who will join university you should fill this university choice and submitted it as soon as possible.
11. Marketing and Sales Management Student Module 3 Sep 24.pdf4.75 MB
Repost from ብሔረ መፃሕፍት ዘ-ኢትዮጵያ
📚ርዕስ:- ትልቅ ሕልም አለኝ
📝ድርሰት:- ዳዊት Dreams
📜ይዘት:- ስለ ልቦና (psychology)
📆የመጀመሪያ ዕትም:- መስከረም 2013ዓ.ም.
📖የገፅ ብዛት:- 376
🔖አዘጋጅ:- @gbw_dan
ማጋራት አይዘንጋ!
@ETHIO_PDF_BOOKS
1. Grade 11 Woodwork Technology Student Module 3 Sep 24.pdf11.50 MB
New Global Vision College Butajira Campus
Join New Global Vision College for 2017 E.C or 2024/25 G.C calendar year. Our curriculum blends theory with hands - on skills to prepare you for success. With cutting-edge tech and real -world projects, turn your dreams into reality!
TVET PROGRAM)
Accounting & Finance (II - IV)
Human Resource Management (Il - V)
Information Technology (II - IV)
DEGREE PROGRAM (DISTANCE)
Accounting & Finance
Management
Economics
Sociology
MASTERS PROGRAM (ONLINE)
Masters of Business Administration
Masters Of Science In Project Planning Management (MPPM)
Masters Of Accounting & Finance
New_Global_Vision_College Set_Of_Wisdom / የጥበብ_መገኛ/
