en
Feedback
Butajira Prep school ቡታጅራ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት

Butajira Prep school ቡታጅራ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት

Open in Telegram
2 926
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-3730 days
Posts Archive
+7
📖🎖⚠️⚠️⚠️ሼር አርጉላቸው 👇👇 📌Join and share 👇👇👇 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ✦Join➬ @EthiopiaDigitalLibrary ✦Join➬ @EthiopiaDigitalLibrary ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

+3
🤩 Biology grade 9 👉{1995-2011} EGSEC 👉{2014 }EUEE 👉በunit የተከፋፈለ ስለሆነ ለማንበብ ምቹ ነው ተጠቀሙበት። 👉መልሱ በBold የተፃፈው ነው 📖🎖⚠️⚠️⚠️ሼር አርጉላቸው 👇👇 📌Join and share 👇👇👇 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ✦Join➬ @EthiopiaDigitalLibrary ✦Join➬ @EthiopiaDigitalLibrary ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

የቡታ/ከ/አስ/ት/ጽ/ቤት የ2016ዓ.ም የት/ጉባኤ በሴራና አዳራሽ ተካሂዶዋል።
+1
የቡታ/ከ/አስ/ት/ጽ/ቤት የ2016ዓ.ም የት/ጉባኤ በሴራና አዳራሽ ተካሂዶዋል።

የቡታጅራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የትምርት ዝግጅት እና የመማር ማስተማር ሂደት፡፡ https://youtube.com/watch?v=j8cZcHkAYgs&si=vo9GG4gRDuUypg6w

በዛሬው ዕለት በቡታ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የጸረ ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ የጥያቄና መልስ ውድድር በደመቀ ሁኔታ ተከናውኖዋል። 12/03/2017ዓም

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CAB
+6
#ጥቆማ #የኢትዮጵያአየርመንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በTRAINEE CABIN CREW ፣ በSENIOR ACCOUNTANT I እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ማስታወቂያ አውጥቷል። ለTRAINEE CABIN CREW በኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ቢያንስ (ዝቅተኛው) 200 ነጥብ ያስመዘገበ ለማመልከት ብቁ ነው። የዕድሜ ገደቡ ከ19 እስከ 30 ዓመት ነው። ቁመት ቢያንስ 1.58 ሜትር እና 212 ሴ.ሜ የሆነ ክንድ ለሴት እንዲሁም ለወንድ ቢያንስ 1.70 ሜትር ቁመት መሆን አለበት። የምዝገባ ጊዜው ከህዳር 08/2017 ዓ/ም እስከ ህዳር 12/2017 ዓ/ም ነው። ምዝገባው ፦ - በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አዳማ) - አዲስ አበባ (በኦንላይን ልክ ማመልከቻው ሲከፈት ይፋ ይደረጋል) - አምቦ ዩኒቨርሲቲ (አምቦ) - አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (አርባ ምንጭ) - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (አሶሳ) - ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (ባህር ዳር) - ወሎ ዩኒቨርሲቲ (ደሴ) - ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ (ድሬዳዋ) - ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ( ጋምቤላ) - ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ጎንደር) - ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ (ሀዋሳ) - ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ (ጅግጅጋ) - ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ጅማ) - መቐለ ዩኒቨርሲቲ (መቐለ) - ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ነቀምቴ) - መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ (ሮቤ) - ሰመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰመራ) - ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ወልቂጤ) ይከናወናል። ተጨማሪ መረጃዎች፣ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፣ ዝርዝር ጉዳዮች እንዲሁም ሌሎችም የወጡ ማስታወቂያዎች በዚህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረገጽ ላይ ሰፍሮ ይገኛል ይመልከቱ 👇 https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies @tikvahethiopia

የምስራች መልካም ዜና ያያችሁት ላላዩት በመደወል በማሳወቅ ተመዝጋቢ ሆነው የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አሳውቁ። መንግስት በታላላቆቹ ቀደምቶቹ የተግባር ት/ት በመስጠት ተምሳሌት በሆኑት በእነ ጀነራል ዊንጌት ማስታወቂያ ስለወጣ በፍጥነት በመመዝገብ ተጠቃሚ ሁኑ። ሰላም ።እንዴት ናችሁ? በ2014 ወይም በ2015 ወይም በ2016 ተፈትነው የዘንድሮ ቴክኒክ መግቢያ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች እስከ 29/02/2017 ድረስ አአ ጀነራል ዊንጌት ፖሊ ታክኒክ ኮሌጅ ወይም ተግባረ ዕድ ኮሌጅ በመሄድ መመዝገብ ይችላሉ። ሙሉ ወጪያቸው በመንግስት ይሸፈናል። የኪስ ገንዘብ ይሰጣል። ስልክ አአ0911330024  ወይም 0902662688 ሀዋሳ 0965679139 ሀዋሳ ፖሊ ቴክኒክና ሀዋሳ ተግባረ ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ። አሁን ጊዜ ስለሌለ የድሀ ድሀ ደብዳቤ ከምዝገባ በኋላ ማጻፍ ያስፈልጋል። 28/02/2017

ሹምቤ ደም የለገሱ ተማሪዎች የደም አይነታቸው (Blood Group) አሳውቁን ሰላሉ በሚመለከተው አካል (ተጠሪ)በኩል እንዲያውቁ አድርጉ።
ሹምቤ ደም የለገሱ ተማሪዎች የደም አይነታቸው (Blood Group) አሳውቁን ሰላሉ በሚመለከተው አካል (ተጠሪ)በኩል እንዲያውቁ አድርጉ።

for those who have donated your own blood. we would like to say thank you and then you can see your own blood type here.

Repost from Fana Education™
#HawassaUniversity የጥሪ ማስታወቂያ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ኀዳር 09-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል
#HawassaUniversity የጥሪ ማስታወቂያ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች   የምዝገባ  ጊዜ ኀዳር 09-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ • የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ • የማህበራዊ ሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማሳሰቢያ፤ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዘው መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡ • የ12ኛ ክፍል ፈተና ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ • ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው • አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ • አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣ • የስፖርት ትጥቅ ማሳሰቢያ:- ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡       የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት                    

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል ነው " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር በአቅም ማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ውጤ
"  ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል ነው " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር በአቅም ማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ውጤት አያያዝ ላይ ማሻሻያ አደረገ፡፡ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ከ50 በመቶ በታች ውጤት ካገኙ የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች መካከል የተሻለ ውጤት ያላቸውን በመምረጥ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ተመድበው የማካካሻ ትምህርት እንዲከታተሉ መደረጉ ይታወቃል። በዚህ መሠረት ተማሪዎቹ 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ተፈትነው ሲያልፉ የፍሬሽማን ፕሮግራም ተማሪዎች ሆነው እንዲቀጥሉ እየተደረገ ይገኛል። ይሁን እንጂ ከ30% በተቋማት የሚሰጠው ውጤት አሰጣጥ ላይ ወጥነት የሌለ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፉት ሰርኩላር ገልፀዋል፡፡ በዚህም ዘንድሮ / ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ፈተና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል እንዲሆን ተወስኗል፡፡ Via @tikvahuniversity

የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸው
+1
የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል። ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። በድረ-ገፅ 👇 https://placement.ethernet.edu.et በቴሌግራም 👇 https://t.me/moestudentbot የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister

በዛሬው ዕለት በቡታጅራ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አዲስ በከተማችን በተቋቋመው ደንብ ባንክ አገልግሎት በመጡ የጤና ባለሙያዎች አማካኝነት የደም ልገሳ ተደርጎዋል። በዚህ መርሀ ግብር ተማሪዎች እና መ
+3
በዛሬው ዕለት በቡታጅራ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አዲስ በከተማችን በተቋቋመው ደንብ ባንክ አገልግሎት በመጡ የጤና ባለሙያዎች አማካኝነት የደም ልገሳ ተደርጎዋል። በዚህ መርሀ ግብር ተማሪዎች እና መምህራን የተሳተፉ ሲሆን በአጠቃላይ 40 ዩኒት ደም ተለግሶዋል። 12/02/2017ዓ.ም