en
Feedback
ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር

Open in Telegram

ቀዳሚ የተማሪዎች የመረጃ ምንጭ 🇪🇹 Share and Support Us🙏

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ትምህርት ሚኒስቴር

Channel ትምህርት ሚኒስቴር (@timihirt_minister) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 95 152 subscribers, ranking 1 379 in the Education category and 292 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 95 152 subscribers.

According to the latest data from 26 April, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -1 483 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.73%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.30% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 8 308 views. Within the first day, a publication typically gains 2 184 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 69.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ቀዳሚ የተማሪዎች የመረጃ ምንጭ 🇪🇹 Share and Support Us🙏

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 March, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

95 152
Subscribers
No data24 hours
-2857 days
-1 48330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
April '25
April '25
+2
in 0 channels
March '250
in 3 channels
Get PRO
February '25
+6
in 0 channels
Get PRO
January '250
in 0 channels
Get PRO
December '240
in 1 channels
Get PRO
November '24
+40
in 4 channels
Get PRO
October '24
+2 114
in 1 channels
Get PRO
September '24
+10 553
in 7 channels
Get PRO
August '24
+7 743
in 2 channels
Get PRO
July '24
+17 414
in 5 channels
Get PRO
June '24
+12 313
in 9 channels
Get PRO
May '24
+10 656
in 4 channels
Get PRO
April '24
+10 773
in 6 channels
Get PRO
March '24
+6 606
in 4 channels
Get PRO
February '24
+7 657
in 4 channels
Get PRO
January '24
+5 574
in 11 channels
Get PRO
December '23
+6 446
in 3 channels
Get PRO
November '23
+8 371
in 3 channels
Get PRO
October '23
+24 232
in 8 channels
Get PRO
September '23
+7 021
in 0 channels
Get PRO
August '23
+913
in 0 channels
Get PRO
July '23
+3 516
in 0 channels
Get PRO
June '23
+653
in 0 channels
Get PRO
May '23
+94
in 0 channels
Get PRO
April '23
+32
in 0 channels
Get PRO
March '23
+35
in 0 channels
Get PRO
February '23
+119
in 0 channels
Get PRO
January '23
+5 373
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
25 April0
24 April0
23 April0
22 April0
21 April0
20 April0
19 April0
18 April0
17 April0
16 April0
15 April0
14 April0
13 April0
12 April0
11 April0
10 April0
09 April0
08 April0
07 April0
06 April0
05 April0
04 April+2
03 April0
02 April0
01 April0
Channel Posts
" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍ
+1
" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል። ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል። ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል። የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል። ብርሃኑ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ብለዋል። ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል። ✅ University News ✅ ✅ University News ✅

2
" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች+1
" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ ዓመት ሳይገቡ በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የተጀመረው እንቅስቃሴ ከ2019 ዓ/ም ጀምሮ ተግባር ላይ እንደሚውል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ጠቁመዋል። ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፤ " በሚቀጥለው ዓመት ላይደርስልን ይችላል ግን ህጋዊ ስርዓቱን በሙሉ ጨርሰን በ2019 ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች ከ2019 ጀምሮ 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይድረጋል " ብለዋል። " ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ (በአጼ ኃይለስላሴ ጊዜ ማለታቸው ነው) የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል። " ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
8 382
3
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይ+1
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ። ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ ጥናት አቅርበዋል። ውይይት ሲደረግ ነበር። በዚህም ወቅት በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል። ላለፉት ዓመታት (እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ) ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል። ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል። '' የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ '' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ " በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል " ሲሉ ተናግረዋል። ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል። ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል። ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል። በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል። ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ " የመምህራን ባንክ " ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል። ባንኩ " በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን " ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
14 482
4
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው። የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Dip
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው። የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል። ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል። ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል። ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል። ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል። የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
13 872
5
#NGAT ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድ
#NGAT ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ ይከናወናል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ፦ https://ngat.ethernet.edu.et/registration ከ NGAT ምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በስልክ ቁ. 0920157474 እና 0911335683 ወይም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚቻል ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡ @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
13 288
6
💎 Digital Gold, Real Wealth💎 ዲጂታል ወርቅ፣ እውነተኛ ሀብት ✅ Zero Physical Storage Hassles✅ የአካላዊ ማከማቻ ችግር የለም 🚀 1-Click Portfolio D+8
💎 Digital Gold, Real Wealth💎 ዲጂታል ወርቅ፣ እውነተኛ ሀብት ✅ Zero Physical Storage Hassles✅ የአካላዊ ማከማቻ ችግር የለም 🚀 1-Click Portfolio Diversification🚀 በአንድ ጠቅታ የኢንቨስትመንት ልዩነት 📈 Trade Gold Like a Currency | 📈 ወርቅን እንደ ምንዛሪ ይግቡ ✔️ 24/7 Global Market Access | ✔️ 24/7 ወደ ግሎባል ገበያ መዳረሻ ✔️ Micro-Investments from 10∣✔®ከ10∣✔R◯ከ10 ጀምሮ ማዕረግ የለም ✨ AI-Powered Gold Strategies | ✨ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የወርቅ እቅዶች 🔒 Blockchain-Protected Transactions | 🔒 ብሎክቼን የተጠበቀ ግብይት 🌍 98% Client Liquidity Satisfaction | 🌍 98% ደንበኞች ፈሳሽነት እርካታ 🔥 Limited Offer: 0% Trading Fees | 🔥 የተወሰነ ጊዜ: 0% የግብይት ክፍያ Gold prices fluctuate. Invest wisely | የወርቅ ዋጋ ይለዋወጣል። በጥበብ ይተኩ https://alliedgd.cc/register?invitation_code=53084 https://t.me/Allied_Gold
2 753
7
💎 Digital Gold, Real Wealth💎 ዲጂታል ወርቅ፣ እውነተኛ ሀብት ✅ Zero Physical Storage Hassles✅ የአካላዊ ማከማቻ ችግር የለም 🚀 1-Click Portfolio D+8
💎 Digital Gold, Real Wealth💎 ዲጂታል ወርቅ፣ እውነተኛ ሀብት ✅ Zero Physical Storage Hassles✅ የአካላዊ ማከማቻ ችግር የለም 🚀 1-Click Portfolio Diversification🚀 በአንድ ጠቅታ የኢንቨስትመንት ልዩነት 📈 Trade Gold Like a Currency | 📈 ወርቅን እንደ ምንዛሪ ይግቡ ✔️ 24/7 Global Market Access | ✔️ 24/7 ወደ ግሎባል ገበያ መዳረሻ ✔️ Micro-Investments from 10∣✔®ከ10∣✔R◯ከ10 ጀምሮ ማዕረግ የለም ✨ AI-Powered Gold Strategies | ✨ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የወርቅ እቅዶች 🔒 Blockchain-Protected Transactions | 🔒 ብሎክቼን የተጠበቀ ግብይት 🌍 98% Client Liquidity Satisfaction | 🌍 98% ደንበኞች ፈሳሽነት እርካታ 🔥 Limited Offer: 0% Trading Fees | 🔥 የተወሰነ ጊዜ: 0% የግብይት ክፍያ Gold prices fluctuate. Invest wisely | የወርቅ ዋጋ ይለዋወጣል። በጥበብ ይተኩ https://alliedgd.cc/register?invitation_code=53084 https://t.me/Allied_Gold
1
8
🚀 አዲስ መድረክ፣ አዲስ ዕድሎች! 🚀የአባላታችንን በተሳካ ሁኔታ የተደረጉ ገንዘብ ማውጣቶች እናከብራለን!አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ የስኬት ታሪክ እዚህ ይጀምራል! 💡 በኦን+8
🚀 አዲስ መድረክ፣ አዲስ ዕድሎች!  🚀የአባላታችንን በተሳካ ሁኔታ የተደረጉ ገንዘብ ማውጣቶች እናከብራለን!አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ የስኬት ታሪክ እዚህ ይጀምራል! 💡 በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላል ነው! 💡 ከብልጽግና ጋር ተባብረው በወርቅ ይድረሱ!ለምን Allied Gold ን መምረጥ? ✅ 10,000+ በዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች የተረጋገጠ ✅ ደህንነቱ �ስተማማ የወርቅ ኢንቨስትመንት ከ24/7 ግልጽነት ✅ በአንድ ጠቅታ ገንዘብ ማውጣት እና ብቸኛ ድጋፍ 👇👇👇 Link:https://alliedgd.cc/register?invitation_code=53084 Official Channel:https://t.me/Allied_Gold
2 207
9
#MoE " በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ ይገባል " - ትምህርት ሚኒስቴር የካቲት 21/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነ+1
#MoE " በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ ይገባል " - ትምህርት ሚኒስቴር የካቲት 21/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከ ሰርኩላር፤ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪ እና የሠራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ ለመያዝ ጠቀሜታ እንዳለው ይገልጻል። የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑንም ያትታል። በዚህም በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ እንደሚገባ / እንደ ቅደመ ሁኔታ መቀመጡን አሳስቧል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
14 333
10
🚀 አዲስ መድረክ፣ አዲስ ዕድሎች! 🚀የአባላታችንን በተሳካ ሁኔታ የተደረጉ ገንዘብ ማውጣቶች እናከብራለን! አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ የስኬት ታሪክ እዚህ ይጀምራል! 💡 በኦ+8
🚀 አዲስ መድረክ፣ አዲስ ዕድሎች! 🚀የአባላታችንን በተሳካ ሁኔታ የተደረጉ ገንዘብ ማውጣቶች እናከብራለን! አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ የስኬት ታሪክ እዚህ ይጀምራል! 💡 በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላል ነው! 💡 ከብልጽግና ጋር ተባብረው በወርቅ ይድረሱ! ለምን Allied Gold ን መምረጥ? ✅ 10,000+ በዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮች የተረጋገጠ ✅ ደህንነቱ �ስተማማ የወርቅ ኢንቨስትመንት ከ24/7 ግልጽነት ✅ በአንድ ጠቅታ ገንዘብ ማውጣት እና ብቸኛ ድጋፍ 👇👇👇 link:https://alliedgd.cc/?invitation_code=53084 Official Channel:https://t.me/Allied_Gold
3 125
11
📌አዲስ መድረክ! አዲስ ዕድል!📌 🥇 ለተሳካ ገንዘብ ማውጣት አባላታችንን እናክብ፣! 🔥አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ ስኬት እዚህ ይጀምራል!🔥 ✅ በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላ+8
📌አዲስ መድረክ! አዲስ ዕድል!📌 🥇 ለተሳካ ገንዘብ ማውጣት አባላታችንን እናክብ፣! 🔥አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ ስኬት እዚህ ይጀምራል!🔥 ✅ በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላል ነው! ✅ ከምርጦች ጋር በመተባበር ወርቅ ይዘው ይምጡ! ለምን Allied Gold? ✔️ በ100,000+ ኢትዮጵያውያን የተረጋገጠ እምነት ✔️ በደህንነት የተጠበቀ ወርቅ ኢንቨስትመንት ✔️ 24/7 የዋስትና ያለው የብር ማውጣት የውርድ መስመር ኮሚሽን ይጋብዙ:36% Sign up link:https://alliedgd.cc/?invitation_code=53084 Official channel:https://t.me/Allied_Gold
3 953
12
📌አዲስ መድረክ! አዲስ ዕድል!📌 🥇 ለተሳካ ገንዘብ ማውጣት አባላታችንን እናክብ፣! 🔥አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ ስኬት እዚህ ይጀምራል!🔥 ✅ በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላ+8
📌አዲስ መድረክ! አዲስ ዕድል!📌 🥇 ለተሳካ ገንዘብ ማውጣት አባላታችንን እናክብ፣! 🔥አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ ስኬት እዚህ ይጀምራል!🔥 ✅ በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላል ነው! ✅ ከምርጦች ጋር በመተባበር ወርቅ ይዘው ይምጡ! ለምን Allied Gold? ✔️ በ100,000+ ኢትዮጵያውያን የተረጋገጠ እምነት ✔️ በደህንነት የተጠበቀ ወርቅ ኢንቨስትመንት ✔️ 24/7 የዋስትና ያለው የብር ማውጣት የውርድ መስመር ኮሚሽን ይጋብዙ:36% Sign up link:https://alliedgd.cc/?invitation_code=53084 Official channel:https://t.me/Allied_Gold
1
13
New platform!New platform! Congratulations to members for successful withdrawalJoin now and you will succeed in Allied Gold.+2
New platform!New platform! Congratulations to members for successful withdrawalJoin now and you will succeed in Allied Gold. Generating income online is actually very simple. Choose the best company to cooperate with and you will succeed. If you encounter any problems, please contact the online customer service directly, we are always at your service. Official channel:https://t.me/Allied_Gold Sign up link:https://alliedgd.cc/?invitation_code=B6F40
2 768
14
"የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ስርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል፡፡" - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-
"የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ስርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል፡፡" - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ስርዓተ ትምህርት፣ ከ11ኛ-12ኛ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት እንዲሁም ለስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ በናሙናነት ተመርጠው የተሳተፉ ትምህርት ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የተማሩ መሆናቸውን አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ በአማራ ክልል በፀጥታ ችግር ምክንያት በ2016 ዓ.ም ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ስርዓተ ትምህርት የተማሩ ትምህርት ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑም አሉ፡፡ በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና "ከላይ የተገለፁትን ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባና ሁሉንም ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል" ብሏል አገልግሎቱ። የፈተና ዝግጅቱ ምን ያካትታል? ➫ ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ስርዓተ ትምህርት፣ ➫ ከ10ኛ ክፍል በነባሩ እና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተመሳሳይ ይዘቶች፣ ➫ ከ11ኛ ከፍል በነባሩ እና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተመሳሳይ ይዘቶች፣ ➫ ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል። የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ ይዘጋጃል ተብሏል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
17 345
15
በ2017 ዓ.ም 150 ሺህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በበይነ መረብ ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ በማካሔድ ላይ ይገኛል። በመ
በ2017 ዓ.ም 150 ሺህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በበይነ መረብ ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ ነው። ትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ በማካሔድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) "በዚህ ዓመት 150 ሺህ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበይነ መረብ እንዲወስዱ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል" ብለዋል። በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን ድብልቅ በሆነ መልኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጠ ሲሆን፤ 30 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይን መውሰዳቸው ይታወሳል። @Timihirt_Minister @Timihirt_Minister
11 712
16
🎁DurovCaps Airdrop 💰Get Sticker Caps NFT - Maybe 🎉For All User ▶️Event Link :- https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=565+1
🎁DurovCaps Airdrop 💰Get Sticker Caps NFT  - Maybe 🎉For All User ▶️Event Link :- https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=5657767633 - ታስኮቹን ስሩ ትኬት ሰብስቡ✌️ - ለ8 ቀን ብቻ ነዉ ሚቆየዉ - አለቀ
5 076
17
🎁DurovCaps Airdrop 💰Get Sticker Caps NFT - Maybe 🎉For All User ▶️Event Link :- https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=565+1
🎁DurovCaps Airdrop 💰Get Sticker Caps NFT  - Maybe 🎉For All User ▶️Event Link :- https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=5657767633 - ታስኮቹን ስሩ ትኬት ሰብስቡ✌️ - ለ8 ቀን ብቻ ነዉ ሚቆየዉ - አለቀ
6 633
18
ይመዝገቡ! በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ #የግል አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ አድርጉ! ከዚህ ቀደም በመደበኛ ፕሮግራም የ12ኛ ክፍል መልቀቂ
ይመዝገቡ! በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ #የግል አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ አድርጉ! ከዚህ ቀደም በመደበኛ ፕሮግራም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ነጥብ ያላመጣችሁና ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ የግል አመልካቾች ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ https://register.eaes.et/Online ሊንክ ላይ በመግባት Apply Now የሚለውን ይጫኑ፤ የሚመጣላችሁን ቅፅ በጥንቃቄ ይሙሉ፤ አስፈላጊ ሰነዶችን ይጫኑ፤ የምዝገባ ክፍያ ብር 750 ክፍያ በመፈጸም ምዝገባዎትን ያከናውኑ፡፡ ምዝገባው የሚያበቃው 👇 ማክሰኞ ጥር 20/2017 ዓ.ም በምዝገባ ሒደቱ ማንኛውም ድጋፍ ቢያስፈልግዎ ከላይ በምስሉ ላይ በተጠቀሱት የስልክ ቁጥሮች በመደወል ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ፡፡ @Timihirt_Minister
13 970
19
🎁DurovCaps Airdrop 💰Get Sticker Caps NFT - Maybe 🎉For All User ▶️Event Link :- https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=565+1
🎁DurovCaps Airdrop 💰Get Sticker Caps NFT  - Maybe 🎉For All User ▶️Event Link :- https://t.me/DurovCapsBot/caps?startapp=5657767633 - ታስኮቹን ስሩ ትኬት ሰብስቡ✌️ - ለ8 ቀን ብቻ ነዉ ሚቆየዉ - አለቀ
6 476
20
ለፕሮጀክቱ 4.2 ሚልየን ዶላር Fund Raise ተደርጎለታል ፤ በቴሌግራም ኤርድሮፖች ለፕሮጀክት መነሻ Fund Raise ብዙም የተለመደ አይደለም ሲግማ ኤርድሮፕ ግን 4.2 ሚልየን ዶላር ተመድቦለታ
ለፕሮጀክቱ 4.2 ሚልየን ዶላር Fund Raise ተደርጎለታል ፤ በቴሌግራም ኤርድሮፖች ለፕሮጀክት መነሻ Fund Raise ብዙም የተለመደ አይደለም ሲግማ ኤርድሮፕ ግን 4.2 ሚልየን ዶላር ተመድቦለታል ከዛም በመቀጠል ፈጣን እንደሚሆን እና ብዙም እንደማይቆይ ነው የተናገሩት ። ምንም የተለየ ነገር ወይም አድካሚ ነገር የለውም ቶንኪፐር ወይም ቴሌግራም ዋሌት በደንብ የተጠቀማቹበትን አንዱን ዋሌት ኮኔክት ማድረግ ከዛም ቶክን መቀበል ብቻ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/sigmatonbot/app?startapp=ref_2lkhlg1
6 226