en
Feedback
mars@abc

mars@abc

Open in Telegram

ንቀት ከበዛበት ወዳጅነት ክብር ያለው ብቸኝነት ይሻላል።

Show more
1 267
Subscribers
+324 hours
+67 days
+3430 days
Posts Archive
ቀን:- 24/11/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ያለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ። የ9ኛ ክፍል ምደባችሁን ለመስራት እንድንችል ቀጣይ ማክሰኞ እና ሃሙስ ማለትም በ28 እና በ30/11/2018 ዓ.ም ብቻ የትምህርት ቤታችንን መታወቂያ በመያዝ ቢሮ ቁጥር 1 ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ:- በተባለው ቀን ቀርቦ ሪፖርት ያላደረገ ተማሪ ምደባ የማይሰጠው መሆኑን እናሳውቃለን። #ረጲ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደ/ት/ቤት

የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ! (ሀምሌ 24/2018 ዓ.ም) መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://lyuhub.com/jobs ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr
+1
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ! (ሀምሌ 24/2018 ዓ.ም) መመዝገቢያ ሊንክ፡- https://lyuhub.com/jobs ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ! (ሀምሌ 21/2018 ዓ.ም) መመዝገቢያ ሊንኮች 1. ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች https://docs.google.com/forms/d/1RRFzFMb2HEoCyRp_y
+6
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ! (ሀምሌ 21/2018 ዓ.ም) መመዝገቢያ ሊንኮች 1. ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች https://docs.google.com/forms/d/1RRFzFMb2HEoCyRp_ye5E-joooyGYzpAMfEvFBQdbJJs/edit 2. ከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ትምህርት ቤቶች https://docs.google.com/forms/d/1exSs8OJs3UzYpyzcqQ8e13-JiczbyGR1ohmYFpdHJOY/edit 3. Barnoota Sadarkaa 1ffaan duraa hanga kutaa 8ffaa isa jala jiraniif Bara Barnootaa https://docs.google.com/forms/d/1UXIAIH736rY4YoENoRNSmNsYkZsOJFrh6o7-G3qz53E/edit ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

የባንኮች የማበደር ገደብ ተነሳ‼ ፩. ዋና ዋና የፖሊሲ ውሳኔዎች 📌የብድር ገደብ መነሳት፦ በባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረው የዓመታዊ የብድር ዕድገት ገደብ (Credit Cap) ሙሉ በሙሉ እንዲነሳ ተወስኗል። 📌 የፖሊሲ ወለድ ምጣኔ ማሻሻያ፦ የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ወለድ ምጣኔ (Policy Rate) በ1.0 በመቶ ነጥብ ከፍ በማለት ከ15 በመቶ ወደ 16 በመቶ እንዲያድግ ተደርጓል። 📌 የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ግዴታ (FX Surrender)፦ ላኪዎችና የውጭ ምንዛሬ አስገኚዎች ለባንኮች ገቢ የሚያደርጉት የውጭ ምንዛሬ ግዴታ ከ50 በመቶ ወደ 30 በመቶ ዝቅ እንዲል ተወስኗል። 📌 የኮሚሽን ምጣኔ ቅነሳ፦ ባንኮች ከውጭ ምንዛሬ ግዢ ጋር ተያይዞ የሚያስከፍሉት የኮሚሽን ምጣኔ ከ2.5 በመቶ ወደ 1.5 በመቶ እንዲቀንስ ተደርጓል።   

photo content
+1

ከጀሞ 1 ወደ ጀሞ 3 የሚወስደው መንገድ ከነገ ጀምሮ ለ 15 ቀን ለትራፊክ ዝግ ይሆናል ተባለ።

http://aa6.ministry.et የ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤታችሁን በዚህ ሊንክ በመግባት ማየት ትችላላችሁ።

(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል። #አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ

ጉዳዩ:- የ2019 ዓ.ም የትምህርት ጊዜ ዕሴዳ /የትምህርት ካሳንደር/ ስሰመሳክ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2019 ዓ.ም ዓመታዊ የትምህርት ጊዜ ዕሴዳ /የትምህርት ካሳንደር/ ከትምህርት ሚኒስቴር የተሳከውን ወደኛ በማስማማት ውይይት በማድረግ አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሠረት ከዚህ መሻኛ ደብዳቤ ጋር 5 ገጽ አባረ በማድረግ የተሳከ ስለሆነ በክ/ከተማችሁ ስር ሰሚገኙ የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤቶችና ሰሁሱም የመንግስትና የግሰ ቀድመ አንደኛ ደረጃ፣አንደኛ ደረጃ ፣ ሰመካከለኛ ደረጃ እና ሰ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በዕርኩሳር ስንድታሳውቁ እና ተግባራዊነቱን በየጊዜው በጥብቅ ዲስፒሲን ክትትል ስንድታደርጉ ስናሳውቃለን፡፡ ከሠሳምታ ጋር

የ2019 ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት ካላንደር #2019 Academic Calendar MOE
+4
የ2019 ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት ካላንደር #2019 Academic Calendar MOE

photo content

photo content

photo content
+1

ከሚያዝያ 26/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ አዲሱ የነዳጅ ችርቻሮ ዋጋ - ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር -​ ቤንዚን 167.50 ብር -​ ኬሮሲን 320.66 ብር - ቀላል ጥቁር ናፍጣ 170.62 ብር - ከባድ ጥቁር ናፍጣ 167.37 ብር -​ የአውሮፕላን ነዳጅ 319.76 ብር መሆኑ ተገለፀ።

photo content

ደንብ ቁጥር 201-2018 የመንግስት ሠራተኞች የዲሲፕሊን፣ የቅሬታና የይግባኝ አቀራረብ አወሳሰን ሥነ-ሥርዓት ደንብ.pdf

#ነዳጅ በነጭ ናፍጣ ብቻ በሊትር 10 የዋጋ ብር ጭማሪ ተደርጎ 139.84 ብር ገብቷል። ቤንዚንም የ3 ብር ጭማሪ ተደርጎ በሊትር 132.18 ብር ሆኗል። በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦ - ነጭ ናፍጣ 139.84 ብር -​ ቤንዚን 132.18 ብር -​ ኬሮሲን 146.14 ብር - ቀላል ጥቁር ናፍጣ 137.03 ብር - ከባድ ጥቁር ናፍጣ 133.45 ብር -​ የአውሮፕላን ነዳጅ 145.23 ብር ሆኗል ቲክቫህ ኢትዮጵያ

ስለ ፕላስቲክ ማሸጊያዎች አጠቃቀም አዲስ ማብራሪያ ተሰጠ‼️ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በቅርቡ በወጣው የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ አዋጅ ቁጥር 1383/2017 ላይ የተካተቱ የፕላስቲክ
ስለ ፕላስቲክ ማሸጊያዎች አጠቃቀም አዲስ ማብራሪያ ተሰጠ‼️ የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በቅርቡ በወጣው የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ አዋጅ ቁጥር 1383/2017 ላይ የተካተቱ የፕላስቲክ ማሸጊያዎችን ትርጓሜና አጠቃቀም በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥቷል። ባለስልጣኑ እንዳስታወቀው፣ በአዋጁ መሰረት "የፕላስቲክ ማሸጊያ" ማለት ማንኛውንም ምርት ከብክለት ለመከላከል ወይም ከሌሎች ነገሮች ጋር እንዳይቀላቀል ለማድረግ በአምራቾች ጥቅም ላይ የሚውል ከፕላስቲክ የሚዘጋጅ መጠቅለያ ወይም መያዣ ነው። በአዲሱ አዋጅ መሰረት የሚከተሉትን ምርቶች ለማሸግ የሚውሉ ፕላስቲኮች የተፈቀዱ መሆናቸውን ባለስልጣኑ አረጋግጧል፦ 1. የምግብ ምርቶች የተለያዩ የታሸጉ ምግቦች፤ 2. የባልትና ውጤቶች በቤት ውስጥ የሚዘጋጁ የባልትና ምርቶች፤ 3. የላውንደሪ አገልግሎት፦ ለፅዳትና ለልብስ እጥበት አገልግሎት የሚውሉ ማሸጊያዎች፤ 4. ሌሎች የንግድ ምርቶች፦ በተለያዩ አምራቾች የሚወጡ የኢንዱስትሪ ውጤቶች። እነዚህ የተፈቀዱ የፕላስቲክ ማሸጊያዎች ጥቅም ላይ ከዋሉ በኋላ የሚኖራቸው አወጋገድ በአዋጁ እና አዋጁን ተከትለው በሚወጡ የማስፈፀሚያ ህጎች ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግባቸው ተገልጿል። ይህም በሀገሪቱ የሚታየውን የደረቅ ቆሻሻ ብክለት በዘላቂነት ለመቅረፍ የታለመ መሆኑ ተጠቁሟል። ባለስልጣኑ በመጨረሻም "ፅዱ ኢትዮጵያን ባህል እናድርግ!" በማለት መላው ህብረተሰብ ለህጉ ተገዥ እንዲሆን ጥሪ አቅርቧል። ====================== 💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 2/2018 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ ጥር 30/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 2/2018 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ ጥር 30/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 2/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

photo content
+2