en
Feedback
ፍኖተ ሰላም ሰንበት ት/ቤት🔔

ፍኖተ ሰላም ሰንበት ት/ቤት🔔

Open in Telegram
395
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '240
in 0 channels
July '24
+4
in 0 channels
Get PRO
June '24
+3
in 0 channels
Get PRO
May '24
+2
in 0 channels
Get PRO
April '24
+1
in 0 channels
Get PRO
March '24
+4
in 0 channels
Get PRO
February '24
+4
in 0 channels
Get PRO
January '24
+1
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 1 channels
Get PRO
November '23
+4
in 0 channels
Get PRO
October '23
+6
in 0 channels
Get PRO
September '23
+3
in 0 channels
Get PRO
August '23
+21
in 0 channels
Get PRO
July '23
+23
in 0 channels
Get PRO
June '23
+22
in 0 channels
Get PRO
May '23
+19
in 0 channels
Get PRO
April '23
+9
in 0 channels
Get PRO
March '23
+20
in 0 channels
Get PRO
February '23
+22
in 0 channels
Get PRO
January '23
+23
in 0 channels
Get PRO
December '22
+14
in 0 channels
Get PRO
November '22
+19
in 0 channels
Get PRO
October '220
in 0 channels
Get PRO
September '220
in 0 channels
Get PRO
August '22
+11
in 0 channels
Get PRO
July '22
+1
in 0 channels
Get PRO
June '22
+11
in 0 channels
Get PRO
May '22
+17
in 0 channels
Get PRO
April '22
+15
in 0 channels
Get PRO
March '22
+22
in 0 channels
Get PRO
February '22
+13
in 0 channels
Get PRO
January '22
+20
in 0 channels
Get PRO
December '21
+9
in 0 channels
Get PRO
November '21
+10
in 0 channels
Get PRO
October '21
+20
in 0 channels
Get PRO
September '21
+25
in 0 channels
Get PRO
August '21
+19
in 0 channels
Get PRO
July '21
+16
in 0 channels
Get PRO
June '21
+21
in 0 channels
Get PRO
May '21
+236
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
02 August0
01 August0
Channel Posts
የማቴዎስ ወንጌል የሚለው የቤተክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ በሚለው ይስተካከል

2
በተጨማሪም ውጤታችሁ (ተናጠላዊ ውጤት) ከ50% በታች የሆነባችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁ ዝቅ ያለበት ታይቶ እንደውጤታችሁ በአሳይመንት እና በፈተና ወደ ተፈለገው ውጤት (ማወቅ) ከፍ እንድትሉ ይደረጋል። ዓላማው እንደላይኛው🙏
0
3
አንዳንድ ተማሪዎች በተለያዩ ምክንያቶች ሁለት ትምህርት እና አንድ ብቻ ትምህርት የተማራችሁ በመሆኑ ቀድሞ የነበራችሁበትን ክፍል የምትደግሙ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን( የምትደግሙት ዓላማችን ማወቅ እንጂ መቁጠር እንዳይሆን በሚል ነው።)
0
4
የተከበራችሁ ተማሪዎች በድጋሚ ለማስታወስ ያህል የምድብ ሦስት እና አራት በነገው ዕለት (24/02/2016ዓ.ም.) የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዳራሽ ከ11:30 ጀምሮ ነገረ ማርያም ትምህርት ይረጣል/ይጀመራል። ሌላው የምድብ ሁለት ተማሪዎች የማቴዎስ ወንጌል አንድምታ ከ12:00 ጀምሮ በክርስትና ቤቱ ይሠጣል። በመሆኑም ከላይ የተገለጻችሁ ምድቦች በሰዓታችሁ ተገኝታችሁ ትምህርቱን እንድትከታተሉ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን፤እናስታውሳለን።
0
5
👉የምድብ አንድ መማሪያ ቦታ የሰ/ት/ቤት አዳራሽ 👉 የምድብ ሁለት መማሪያ የክርስትና ቤት 👉 የምድብ ሦስት መመሪያ ደጀ ሰላም👉 የምድብ አራት መማሪያ (ለጊዜው) የሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት ቢሮ 👉 የምድብ አራት ትምህርት (ለነገ) 4:00 ላይ ይጀምራል።
0
6
የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሁሉም ምድብ ያላችሁ ተማሪዎች ከፊታችን እሁድ ትምህርታችሁ ስለሚጀምር ስለሚጀምር በዕለቱ እና በሰዓቱ ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን። የሁሉም ምድብ ትምህርቱ የሚሠጠው እሁድ ጠዋት ሲሆን፣ ምድብ አንድ ጠዋት ከ3:30 -6:30 ምድብ ሁለት ጠዋት ከ3:30-6:30 ምድብ ሦስት ጠዋት 4:30-7:00 ምድብ አራት ጠዋት ከ2:00- 4:00 ድረስ የሚሠጥ ሲሆን፣ሁላችሁም ተማሪዎች በሰዓቱ (መውጣት እንደምትፈልጉ ሁሉ) በመገኘት ትምህርቱን እንድትከታተሉ በድጋሚ በእግዚአብሔር ስም እናስታውሳለን። ሰላመ እግዚአብሔር አንለየን።
0
7
https://t.me/+byHOOK_5isY3ZGQ8
0
8
እነደምን አመሻቹ ነገ እረብ መስከረም 23/2016 ዓ.ም በ ወለተ ማርያም ወላጆች ቤት በመገኘት የፀሎት እና የማጽናናት መርሐግብር ይካሄዳል ከሞሽቱ 11:00 ሰዓት ላይ ቤ/ክ ተሰባስበን ጣፍ ይዘን
እነደምን አመሻቹ ነገ እረብ መስከረም 23/2016 ዓ.ም በ ወለተ ማርያም ወላጆች ቤት በመገኘት የፀሎት እና የማጽናናት መርሐግብር ይካሄዳል ከሞሽቱ 11:00 ሰዓት ላይ ቤ/ክ ተሰባስበን ጣፍ ይዘን በመሄድ እህታችንን እናስባታለን አድራሻ ...ባጃጅ ተራ መጨረሻ ከፓሊስ ጣቢያ ጀርባ
0
9
በእህታችን ወለተ ማርያም /ጊዜ ግርማ / እረፍት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን በሰንበት ት/ቤታችን እና በአባላቶቻችን ስም እንገልጻለን የአገለገለቻት እመብርሀን በእቅፋ ታስቀምጥልን አጽናኝ መላክን ይላክል
በእህታችን ወለተ ማርያም /ጊዜ ግርማ / እረፍት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን በሰንበት ት/ቤታችን እና በአባላቶቻችን ስም እንገልጻለን የአገለገለቻት እመብርሀን በእቅፋ ታስቀምጥልን አጽናኝ መላክን ይላክልን
0
10
"በቸርነትህ ዓመታትን ታቀዳጃለህ ምድረ በዳውም ጠልን ይጠግባል።" መዝ ፷፬(፷፭) ፥ ፲፩ ውድ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት እና ወዳጆች እንኳን ከዘመነ ሉቃስ ወደ ዘመነ ዮሐንስ በሰላም በጤና አሸጋገረራቹ አዲሱ ዓመት ንሰሀ የምንገባበት በአገልግሎታችን የምንበረታበት ፍሬ የምናፈራበት የተመኘነውን በጎ መሻት የምንፈጽምበት የሀገራችንን ሰላም የምናይበት ዓመት እንዲሆንልን እንመኛለን መልካም በዓል .
0
11
እንኳን አደረሳችሁ ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕ. 4 22፤ ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥ 23፤ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ 24፤ ለእውነትም በሚ
እንኳን አደረሳችሁ ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕ. 4 22፤ ፊተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኞት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አስወግዱ፥ 23፤ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ 24፤ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ። 25፤ ስለዚህ ውሸትን አስወግዳችሁ፥ እርስ በርሳችን ብልቶች ሆነናልና እያንዳንዳችሁ ከባልንጀሮቻችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ። መልካም አዲስ ዓመት አዲስ ህይወት
0
12
እንደምን አላቹ የተወደዳቹ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት ከረጅም ዓመት በሃላ የአባላት አመታዊ ጉዞ ሐምሌ 2/2015 ዓ.ም ወደ አዲስ አለም ቅድስት ማርያም ገዳም ስለተዘጋጀ በልማት ክፍል በኩል ፈጥናቹ እንድትመዘገብ እናሳስባለን የጉዞ ዋጋ 230 ብር ከመሰተንግዶ ጋር
0
13
ሰላም እንዴት አመሻችሁ የነገ የስብሰባ ሰዓታችን 3:30 የሚጀምር እና መፈጸሚያው ከ5:30_6:00 መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን። በነገው ዕለት የሚኖረን ስብሰባ ወሳኝ እና አባልነታችንን የምናረጋግጥበት በመሆኑ ባለማርፈድ ሀላፊነታችንን እንወጣ፤ ስንል እናሳስባለን።
0
14
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በሀገር ውስጥ እና በውጪ ሀገራት ለሚገኙ ምዕመናን በቴክኖሎጂ በመታገዝ በርቀት እና በኦንላይን ትምህርት ሊሰጥ ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባውን የመጪው ሰኞ ሚያዝያ 16 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀምር ገልጿል። ዩኒቨርስቲው በልዩ ልዩ የሥራ መስክ ላይ ተሰማርተው በጊዜ እና በቦታ ርቀት ትምህርት መማር ላልቻሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በርቀት እና በኦንላይን ትምህርታቸውን እንዲማሩ በማሰብ ምዝገባውን ሊጀምር መሆኑን ነው የገለጸው። የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በርቀት እና በኦንላይን ትምህርት የሙሉ ጊዜ ሙያዊ ሠራተኞችን፣ ሀገርን በመከላከል ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ወታደሮችን፣ በስደት ምክንያት በአንድ ቦታ ነዋሪ መሆን ያልቻሉ ሰዎችና በተለያዩ የሥራ መስክ ላይ የሚገኙ ባለሙያዎችን ያላቸውን ሥራ እና ማኅበራዊ ግንኙነት እንዲሁም የአኗኗር ዘይቤ ሳይቀይሩ ካላቸው እውቀትና ጥበብ በተጨማሪ ከፍተኛ የኦርቶዶክሳዊ ነገረ መለኮት ትምህርት ማግኘት ያስችላልም ነው የተባለው። በርቀት እና በኦንላይን ትምህርት ዘርፍ የሚሰጣቸው የትምህርት መስኮችም በነገረ መለኮት የትምህርት ዘርፍ በዲግሪ 1, የዶግማ ትምህርት 2, የቅዱሳት መጽሓፍት ትምህርት 3, የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ትምህርት 4, የሥርዓተ አምልኮና ትምህርተ ኖሎት 5, ሥነ ምግባርና ኦርቶዶክሳዊ መንፈሳዊነት በኢትዮጵያ ጥናት ትምህርት ዘርፍን በዲግሪ 1, የኢትዮጵያ ታሪክ 2, የግእዝ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ 3, የሥነ ጥበብና ባህል ጥናት በተጨማሪም በዲፕሎማ የነገረ መለኮት ትምህርት እና በሠርተፊኬት የነገረ መለኮት ትምህርት መሆኑ ተገልጿል። ትምህርቱን ለመማርም ከአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የአባልነት ማስረጃ፣ ከትምህርት ተቋማት የተማሩበት ማስረጃ (መልቀቂያ) እና 4 ጉርድ ፎቶ በመያዝ መመዝገብ እንደሚችል ተገልጿል።ይህም ተማሪዎች በአነስተኛ ወጪ ትምህርት እንዲያገኙ እና ዩኒቨርስቲው ለትምህርት የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ በዝቅተኛ ደረጃ እንዲሆን እና የገቢ መጠኑም እንደሚጨምርም ተጠቁሟል።
0
15
Afew's sound.aac
0
16
የተወደዳቹ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት የፊታችን ዓርብ ለሚኖረን ጉባኤ 19 ፀበል ጻዲቅ (ዳቦ ) ብንጠይቅ አባላት በነበራቸው ተነሳሽነት ከተጠየቀው በላይ 25 ዳቦ ስላገኘን በዚህ በረከት ያልተሳተፋቹ ጧፍ በማምጣት ሐሙስ ባንዲራ በመስቀል እንድትሳተፉ አደራ እንላለን ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን
0
17
የተከበራቹ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት የፊታችን ዓርብ የምናከብረውን የሰንበት ት/ቤታችን 19ኛ ዓመት የምስረታ ልዩ የአውደ ምህረት ጉባኤ የተመደባችሁበትን የአገልግሎት ድርሻ እና ሀላፊነት ለመወጣት ዝግጁ እንደሆናቹ ተስፋ እናደርጋለን ውድ አባላት መቼም የራሳችንን ልደት ስናከበር ምን ያህል ወጪ እንደምናወጣ እናውቀዋለን ታዲያ ምግባር ከሐይማኖት ተምረን ያደግንባት የተዳርንባት ከሀዘናችን የተጽናናንባት ሰንበት ት/ቤታችንን በደመቀ መልኩ ለማክበር 19 ፀበል ጻዲቅ ( ድፎ ዳቦ ) እና ከ አንድ ሺ በላይ ጣፍ ያስፈልጋል እንደየ አቅማቹ ዳቦ ወይም ጣፍ በማምጣት ከበረከቱ እንድትሳተፉ እናሳስባለን ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን
0
18
የተወደዳቹ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት የአባላት ቤተሰቦች ወዳጆቻችን በሙሉ በድጋሚ እንኳን ለ 19ኛ ዓመት የሰንበት ት/ቤታችን የምስረታ በዓል በሰላም በጤና አደሳቹ አደረሰን 19ኛ ዓመታችንን ዓርብ መጋቢት 15/2015 ዓ.ም ከምሽት 11:00 ሰዓት ጀምሮ በልዮ ጉባኤ በድምቀት ይከበራል በእለቱ ከቤተሰብ ዘመድ ወዳጆቻቹ ጋር በመሆን በአገልግሎት እና በጉባኤ እንድትሳተፍ መልእክታችንን እናስተላልፋለን ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን መልእክቱን ለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ
0
19
ውድ የቤተክርስቲያን ልጆች እንኳን ደስ አለን እግዚአብሔር ፀሎታችንን በቸርነቱ ሰማን የቤ/ክ አንድነቷን አፀናልን ደስም አለን እግዚአብሔር ይመስገን
0
20
"በስም አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን"። ውድ የተዋህዶ ልጆች እንደምን አላችሁ ይሄን ሰሞን እየተፈጠረ ያለውን ነገር ሁላችንም እናውቃለን እናም ሰሞኑን ሚዲያ ላይ የሚለቀቅ ስለ አባቶቻችን የሀሰት ዶክመንተሪ አለ እናም እንዳታምኑ አደራ ይህን መልእክት ቢያንስ ለ10 ሰው share እናድርግ @Abalibanos333
0