2 755
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-3730 days
Posts Archive
ኦባሚያንግ የዛሬው ጨዋታ ያልፈዋል !
ጋቦናዊው የአርሰናል የፊት መስመር አጥቂ ፒዬር ኤምሪል ኦባሚያንግ ላለፉት ሁለት ቀናት ልምምድ እንዳልሰራ ተገልጿል ።
ይህንን ተከትሎ ዛሬ ምሽት አርሰናል በፕሪምየር ሊጉ መክፈቻ ብሬንትፎርድን ሲገጥሙ የተጫዋቹ በቡድን ስብስቡ የመካተት ዕድሉ አናሳ ነው ተብሏል ።
እንዲሁም ሌላኛው አጥቂ አሌክሳንደር ላካዜትም በጨዋታው የመሳተፍ ዕድሉ አናሳ ነው ተብሏል።
OFFICIAL
ኒውስካትል ጆ ዊሎክን በ £25 ሚልየን ፓውንድ ከ አርሰናል ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ተጫዋቹ በኒውካስትል ቤት የ 6 ዓመት ኮንትራት ተፈራርሟል።
የዛሬው የአርሰናል ጨዋታ [BRE VS ARSENAL] ግምታዊ አሰላለፍ
በ @FABRIZI0_ROMAN0 !
🧤በረኛ : 1, በ.ሌኖ
⚒ተከላካዮች: 21, ካ.ቻምበርስ
4, ቤ.ዋይት 22, ፓ.ማሪ 3, ኬ.ቴርኒ
🔗 መሀሎች : 23, አ.ሳምቢ ሎኮንጋ 34, ግ.ዣካ 10, ኤ.ስሚዝ ሮው 7, ቡ.ሳካ 19,ኒ.ፔፔ
🔐 ጨራሽ አጥቂ : 9, አ.ላካዜት
🔥ክለባችን አርሰናል የሼፊልድ ዩናይትዱን ግብ ጠባቂ አሮን ራምስዴልን ለማስፈረም ንግግር ላይ ናቸው።
💥ክፍያው 24 ሚሊየን ፓውንድ አካባቢ ነው ተብሎ ይገመታል።
🔥አርስናል በ 2018 ሲዝን ከዚህ በታች በምታዩት አሰላለፍ Arsenal 3 Brentfoord 1 በሆነ ውጤት EFL Cup ጨዋታ አሸንፈናል
💥ታዲያ አሁን በያዝናቸው ተጨዋቾች አርብ ለት 2-0 ማሸነፍ እሚያቅተን ይመስላቹሃል ??
▪️|| የ ካራባኦ ካፕ ሁለተኛ ዙር ድልድል !
- አርሰናል በ ካራባኦ ካፕ ድልድል ከ ሊጉ ከወረደው ዌስትብሮም ጋር ከ ሜዳ ውጪ እንዲጫወት ዕጣ ወቶለታል ።
