en
Feedback
Official Bole Gerji school ቦሌ ገርጂ ት/ቤት የወላጃ እና የተማሪ ቴሌግራም ቻናል

Official Bole Gerji school ቦሌ ገርጂ ት/ቤት የወላጃ እና የተማሪ ቴሌግራም ቻናል

Open in Telegram

ቦሌ ገርጂ ት/ቤት የ ዩቲዩብ ቻናል 👉 https://www.youtube.com/@officialBolegerjischool 👈YouTube It's All About You And Education.

Show more
1 515
Subscribers
-324 hours
-27 days
+1030 days
Posts Archive
ሰላም! እንዴት አላችሁ ውድ የክፍለ ከተማችን ኢ-ስኩል አስተባባሪዎች እንደሚታወቀው የ2019 ዓ.ም የት/ት ዘመን ዝግጅት ምዕራፍ ወደ ማጠናቀቁ እየተቃረብን እንገኛለን፡፡ ከዚህ ጋር ተየይዞ የ2019 የት/ት ዘመን ሲስተም በከፊል የተከፈተ ሲሆን የተማሪዎችን ምዝገባ አጠናቀን ከዚህ በታች የቀሩትን ስራዎች እንድንሰራ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት ቢደረግባቸው፡፡ 1.       የ2019 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎች የክፍል ድልድል 2.      የመምህራን የክፍል ደልድል 3.      የአዲስ ክፍሎች መፍጠር እና መሰል የተማሪዎች ጋር ሚያያዙ ተግባሮች እንዲከፈቱ ብታደርጉልን በአጠቃላይ የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ ተግባራት ቢከፈቱ እና ከወዲሁ የሚሰሩ ስራዎችን እንድናከናውን ለሚመለከተው አካል ብታሳውቁልን፡፡ መልካም ምሽት

##ብቁ_መምህር_ለመሆን_የሚያስፈልጉ_ነገሮች ብቁ መምህር ማለት ትምህርትን በትክክል ከማስተማር በተጨማሪ የተማሪዎችን እድገት፣ ሥነ-ምግባርና የወደፊት ሕይወት የሚያግዝ መምህር ነው። #_1. ትምህርታዊ ብቃት - የሚያስተምረውን የትምህርት ዘርፍ በጥልቀት ማወቅ። - ተገቢውን የሙያ ትምህርትና ማረጋገጫ ማግኘት። - አዳዲስ የማስተማሪያ ዘዴዎችን በቀጣይነት መማር። #_2. የማስተማር ክህሎት - የትምህርት እቅድ በጥራት ማዘጋጀት። - ትምህርቱን በግልጽ፣ ቀላልና ለተማሪዎች ተስማሚ በሆነ መንገድ ማቅረብ። - ምሳሌዎችን፣ የቡድን ሥራን፣ ውይይትንና ተግባራዊ ልምምድን መጠቀም። - የተማሪዎችን ግንዛቤ በጥያቄና በፈተና መገምገም። #_3. የተማሪዎችን ልዩነት መረዳት - ተማሪዎች በችሎታ፣ በፍጥነት የመማርና በፍላጎት እንደሚለያዩ መገንዘብ። - የተለያዩ የማስተማሪያ ዘዴዎችን መጠቀም። - ሁሉንም ተማሪዎች ያለ አድልዎ ማሳተፍ። - ልዩ ድጋፍ የሚፈልጉ ተማሪዎችን መርዳት። #_4. ጥሩ ሥነ-ምግባርና ሙያዊነት - ታማኝ፣ ትዕግሥተኛ፣ ፍትሐዊና ኃላፊነት የሚሰማው መሆን። - ለተማሪዎች ጥሩ አርአያ መሆን። - የተማሪዎችን ክብር፣ መብትና ግላዊነት ማክበር። - ማንኛውንም የጥቃት፣ የስድብና የአድልዎ ተግባር መቆጠብ። #_5. ጥሩ የግንኙነት ችሎታ - ከተማሪዎች፣ ከወላጆች፣ ከባልደረቦችና ከትምህርት ቤት አመራር ጋር በግልጽ መግባባት። - ተማሪዎችን በትክክል ማዳመጥ። - ገንቢ አስተያየት መስጠትና ችግሮችን በሰላም መፍታት። #_6. የክፍል አስተዳደር - ሥርዓትና ተስማሚ የመማሪያ አካባቢ መፍጠር። - የክፍል ደንቦችን ከተማሪዎች ጋር በጋራ ማዘጋጀት። - ጊዜንና የትምህርት መሣሪያዎችን በአግባቡ መጠቀም። - ችግር ፈጣሪ ሁኔታዎችን በትዕግሥትና በትምህርታዊ መንገድ መቆጣጠር። #_ 7. ቀጣይነት ያለው ራስን ማሻሻል - ተጨማሪ ሥልጠናና የሙያ ልማት መከታተል። - ከሌሎች መምህራን ልምድ መቀበል። - የራስን የማስተማር ሂደት መገምገምና ማሻሻል። - ቴክኖሎጂንና የትምህርት መሣሪያዎችን በተገቢው መጠቀም። #በአጭሩ፦ብቁ መምህር ለመሆን የትምህርት ዕውቀት፣ የማስተማር ክህሎት፣ ትዕግሥት፣ ፍትሐዊነት፣ ጥሩ ግንኙነት፣ ሙያዊ ሥነ-ምግባርና ቀጣይነት ያለው መማር ያስፈልጋል።

ቀን 27/12/2018 ዓ.ም በቦሌ ገርጂ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት መምህር እና የመምህራን ማህበር አባል በመሆን እያገለገለች የምትገኘው መ/ርት መዓዛ ንጉሴ አባቷ ስላረፉ ለቅሶ እንድትደርሱ እንገልፃለን ። ስልክ 0913578933,ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን እንመኛለን ። ማህበራዊ ኮሚቴ!​ Guyyaa 27/12/2018 ዓ.ም (Barootaa Habashootaan) ​Mana Barumsaa Sadarkaa Tokkofaa Bole Gargeeetti barsiistuu fi miseensa waldaa barsiistotaa taatee tajaajilaa kan jirtu barsiistuun Ma’azaa Nigusee abbaan isaanii duuti irraa du’uu ibsaa, akka owwaallicha/boo’icha geettan dhaamsa dabarsina. ​Lakkoofsa bilbilaa: 0913578933, maatii du’aadhaaf jajjabina hawwina. ​Komitee Hawaasummaa!

በቀን 26/12/2018 አ/ም ብሩህ ነገን በዛሬ አመዕሮዎች!!! በሚል መርህ ለ33ኛ ግዜ በተከበረው ከተማ ዓቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ የቦሌ ገርጂ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ተሻላሚ ሆነ። ከላይ በተጠቀሰው ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ በዋለበት ጉባኤ ላይ በከተማ ደረጃ ተመዝኖ ደሰጃ 4 በመግባቱ የከተማው አስተዳደር የዲስክ ዘመናዊ ኮንፒተርና ሰርተፍኬት ሽልማትን አበረከተ። በአጠቃላይ ይህን ውጤት እንዲሳካ የበኩላችሁን ድርሻ የተወጣችሁ የቦሌ ክ/ከ ትምህርት ፅ/ቤት የወረዳ 13 ትምህርት ፅ/ቤት የቦሌ ገርጅ አጠቃላይ የማኔጅመንት አባላት መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሁም ተማሪዎችና የአካባቢው ማህበረሰብ ውጤቱ የጋራ ስለሆነ በትምህርት ቤቱ ስም ምስጋናችን የላቀ ነው በቀጣይም የተሻለ ሰርተን ለሃገርና ለትውልድ የተሻለ አሻራንና ታሪክን እናስረክባለን። ፈጣሬ ሀገራችንን ይባርክ!!!

ለቦሌ ገርጂ ቅድመ አንደኛ ;አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን በሙሉ ሁሉም መምህራን ከነገ ማለትም ሰኞ 25/12/2018 ጀምሮ በአካል በመገኘት ወደ ስራ እንድትገቡና ስራ መግባታችሁን ለት/ቤቱ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ : ትምህርት ላይ ያሉ መምህራን ውጭ በተጠቀሰው ቀን በአካል በስራ ቦታ የማይገኝ መምህር ያለበቂ ምክንያት ከቀረ በትምህርት ቤቱ የስራ ደንብና መመሪያ መሰረት ተገቢው እርምጃ ይወሰዳል። ሁሉም መምህራን ይህንን ማስታወቂያ በመገንዘብ በግዜው በመገኘት የተሰጣቸሁን የስራ ሀላፊነት እንድትወጡ እናሳስባለን። ት/ቤቱ BEEKSISA BARSIISOTA MANA BARUMSAA BOOLEE GARJII BSTD SADARKAA 1FFAA FI GIDDU GALEESSAA HUNDAAF Barsiisonni hundi keessan Guyyaa boruu jechuun Wixata 25/12/2018 irraa eegalee gara hojii idilee keessaniitti qaaman argamtanii hojii eegaluu keessan mana barumsaaf gabaasa akka taasiftan isin beksifna. Hubachiisa. Barsiisota barnoota irra jiraniin alatti guyyaa jedhame irraa eegalee qaamaan bakka hojii idilee isaatti ragaa qabatamaa tokko malee barsiisaa hin argamne irratti manni barumsaa akkaataa qajeelfamaa fi ittiin bulmaata isaatiin kan gaafatamu ta'uu isin hubachiifna. Kanaaf barsiisonni hundi keessan beeksisa kana hubachuudhaan yeroodhaan argamuudhaan itti gaafatamummaa hojii isiniif kenname akka baatan isin hubachiifna. M/b irraa

በቦሌ ገርጂ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሚገኙ ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1501ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረስዎ። በዓሉ የሰላም ፣የጤና የደስታ፣ እንዲሆን እንመኛለን ! ማህበራዊ ኮሚቴ ! Hirmaattota amantaa Islaamaa hundaaf mana barumsaa sadarkaa 1ffaa Bole Gajeetti argamtan, baga ayyaan Mawliidaa 1501ffaa nagaan geessan. Ayyaanichi kan nagaa, fayyaa fi gammachuu akka isiniif ta'u hawwina! ​Komitee Hawaasaa!

ቀን ፦ 13/ 12 / 2018 ዓ.ም         አስቸኳይ ማስታወቂያ ለበሌ ገርጂ ቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደ/ ት / ቤት መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ :- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አማራጭ ባንክ መጠቀም አስፈላጊ መሆኑን ስላመነበት ከቀን 14 / 12 / 2018 ዓ.ም ጀምሮ በቦሌ ገርጂ ት/ቤት ውስጥ የስኬት ባንክ ቅርንጫፍ ሰራተኞች በመገኘት  የባንክ ሂሳብ ቁጥር የት/ቤቱ ሰራተኞች በተገኙበት የሂሳብ ቁጥር የማስከፈት ስራ የሚሰሩ መሆኑን እያሳወቅን ፤ በእለቱ እያንዳንዱ ሰራተኛ 2 ጉርድ ፎቶ እና የፋይዳ መታወቂያ በመያዝ እንድታስከፍቱ እና ያስከፈታችሁትን የሂሳብ ቁጥር ለት/ቤቱ ፋይናንስ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን ። ማሳስቢያ ፦ 1. ት/ቤት በተለያየ ምክንያት በመገኘት የሂሳብ ቁጥር ማስከፈት የማትችሉ በሚቀርባችሁ የስኬት ባንክ ቅርንጫፍ በመሄድ የሂሳብ ቁጥሩን አውጥታችሁ ለት/  ቤቱ ፋይናንስ  እንድታሳውቁ እናሳስባለን :: 2. ከነሃሴ  ወር ጀምሮ የሰራተኛ ደሞዝ በስኬት ባንክ ቅርንጫፍ ብቻ የሚከፈል መሆኑን እናሳስባለን :: 3. የማይክሮ ፋይናንስ ብድር ያለባችሁ / ከፍላችሁ ያልጨረሳችሁ / ሰራተኞች ከነሃሴ ወር ጀምሮ እራሳችሁ በየወሩ የምትከፍሉ መሆኑን እናሳውቃለን ::                             ት/ቤቱ ።

ለ 2019 የትምህርት ዘመን ምዝገባ ላይ ነን Bara barnootaa 2019'f galmee jirra

ለ 2019 የትምህርት ዘመን ምዝገባ ላይ ነን Bara barnootaa 2019'f galmee jirra
+3
ለ 2019 የትምህርት ዘመን ምዝገባ ላይ ነን Bara barnootaa 2019'f galmee jirra

Karoora beekumsa waliif qooduu kan yeroo mara wixata sa'aatii tokko irratti gageeffamu karoorsuuf guca karaa muummee keessanii siniif ergineen muummeen hundi akkaataa guca ergameen guuttanii erguun keessan ni yaadtama.Garuu Muummeen Afaan Engliffaa (sagantaa afaan oromoo) guca siniif ergameen guuttan kan hin ergine ta'uu beektanii sababii gaafatamtanii erguu dhiisuu keessanniif rakkoo uumamuuf manni barumsaa kan itti hin gaafatamne ta'uu isin beeksifna. M/b irraa