ru
Feedback
Official Bole Gerji school ቦሌ ገርጂ ት/ቤት የወላጃ እና የተማሪ ቴሌግራም ቻናል

Official Bole Gerji school ቦሌ ገርጂ ት/ቤት የወላጃ እና የተማሪ ቴሌግራም ቻናል

Открыть в Telegram

ቦሌ ገርጂ ት/ቤት የ ዩቲዩብ ቻናል 👉 https://www.youtube.com/@officialBolegerjischool 👈YouTube It's All About You And Education.

Больше
1 458
Подписчики
-224 часа
+327 дней
+6730 день
Архив постов
ለመምህራን በሙሉ ፦ የ 2019 ዓ.ም አመታዊ እቅድ በዚህ መሰረት ይዘጋጅ

በቀን 1/11/2018 አ/ም በከተማ ደረጃ የ90 ቀን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ላይ የቦሌ ገርጂ ቅድመ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ሰራተኛችና ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ ተሳቶፎ አደረጉ። ከላይ በተጠቀሰው ተቋም ውስጥ የማኔጅመንት አባላት የመሠረታዊ መምህራን የአስተዳደር ሰራተኞች የምገባ ባለሙያ እናቶች ተማሪዎች እና ደጋፊ የስራ ሂደት በሙሉ እንደ ከተማ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላን በጠዋት ተገኝተው ደማቅ ተሳትፎን አድርገዋል ።

ለስም ጠሪ መምህራን በሙሉ የተማሪ ሰርትፍኬት እጃችሁ ላይ ያለው በአስቸኳይ ለርከርድ ክፍል ፈርማችሁ እንድሰጡ በጥብቅ እናሳስባለን ። Barsiisota Abdaree taatan hundaaf Barsiisonni kaardiin barataa isin harkatti hafe hatattamaan kutaa Ricard tti mallatteessun akka kennitan isin beeksifna.

PGDT ለመማማር የልተመዘገባችሁ መምህራን አካላቸው ዛሬ እስከ 4:00 ሰአት ት/ቤት እንድታሳው እናሳስባለን ። Barsiisonni PGDT barachuuf osoo hin galmaa'iin haftan yoo jiraattan guyyaa har'aa hanga sa'aatii 4:00 tti m/b akka beeksiftan isin beeksifna.

በጣም አስቸካይ ሰላም የችግኝ ተከላው ወደ እሮብ ጠዋት 12:30 ተቀይራል። መደረሱን አሳወቁኝ።

በጣም አስቸካይ ሰላም የችግኝ ተከላው ወደ እሮብ ጠዋት 12:30 ተቀይራል።

በቀን 29/10/18 አ/ም በቦሌ ገርጂ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠቃላይ የወላጆች ጉባኤ ተካሄደ። በዕለቱም ጉባኤ ላይ ከሥምንት ያላነሱ አጀንዳዎች የተነሱ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ በሁለቱም መርሃ ግብር የተማሪዎች ውጤት ትንተና - የክረምት መርሃ ግብር የ90 ቀን እቅዶች ማለትም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የክረምት በጎ አድራጎት ትምህርት የደም ልገሳ የአቅመ ደካምችን ቤት ማደስ የከተማ ግብርናን እና የዶሮ እርባታን - የተማሪዎችን ምዝገባና የግባት ስርጭት የ2019 አ/ም የንጥረ ቅበላን መሠረት ያደረጉ ውይይቶች በወላጆችና በመምህራን አማካኝነት እንዲፀባረቁ በዕለቱ ፕሮራሙን የመሩት የትምህርት ቤቱ ዋና ርዕሰ መምህር የሆነት አቶ ፍቃዱ አብረሃም ሲሆኑ የሁለቱንም መርሃግብር የተማሪዎች የትምህርት ውጤት ምክትል ርዕሳነ መምህራን የሆኑት አቶ ኪዳኔ ተስፋዬና አሚራ መሃመድ በሚገባ ሁኔታ ለወላጆችና ለመምህራን አቅርበዋል ። በመቀጠልም የወረዳ 13 ትምህርት ፅ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ጊዮን በአቶ ፍቃዱ አብረሃም አማካኝነት ተጋብዘው ባስተላለፉት መልክት ቦሌ ገርጂ ትምህርት ቤት በዚህ ልክ መለወጡ የወላጆች የበላይ ባለቤትነት እና የማኔጅመንቱ ጠንካራ አመራርነት እንዲሁም የመምህራን የሙያ ስነምግባር እና ቃል ኪዳንን መጠበቅ የአደረጃጀት መፈጠር የእኛም ድጋፍ ሰጭነት አንድ ላይ ተደምሮ ያመጠው ለውጥ ስለሆነ ሁላችሁም ትምህርት ቤቱን የቦሌ ክፍለ ከተማ ተመሥሌት እና በከተማ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ ጠንካራ ባህልን በመፍጠር ማኔጅመንቱንና ዋና ርዕሰ መምህሩን ማገዝ አለባችሁ በማለት ሰፊ ግንዛቤን ፈጥረዋል። በመጨረሻም የተማሪ ወላጆች የተቋሙን መለወጥ ተከትሎ ወደፊት ከዚህ የበለጠ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል። ከዚህ ሃሳብ በመነሳት የላቀ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ሽልማት በመሥጠት የማጠቃለያ ንግግር እና የሥራ አቅጣጫ በመስጠት ለክረምት የ90 ቀን እቅድ እና የ2019አ/ም የትምህርት ዝግጅት የስራ አቅጣጫ በመስጠት የዕለቱን መድረክ አጠናቀዋል ።