School of Indiana (Kality branch)
Open in Telegram
Dear parents, Click on the grade level of your child to get all the necessary materials.
Show more4 294
Subscribers
+824 hours
+297 days
+19230 days
Posts Archive
ለ3ኛ እና 4ኛ ክፍል ነባር ተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
የ2019 ትምህርት ዘመን የ3ኛ እና 4ኛ ክፍል ምዝገባ ሐምሌ 22 እና 23/2018 ዓ.ም የምደረግ መሆኑ ይታወቃል:: በ23/11/2018 ዓ.ም ከሰዓት በማብራት መቋረጥ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ምዝገባ በዛሬው ዕለት 24/11/2018ዓ.ም ከጠዋት ጀምሮ እየተከናወነ ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድታስመዝግቡ በአክብሮት እናሳውቃለን::
ት/ቤቱ
ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ነባር ተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
የ2019 ትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የነባር ተማሪዎች በምዝገባ ሰሌዳ መሠረት ዛሬ ዓርብ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም 10:30 ላይ የምጠናቀቅ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን::
ት/ቤቱ
ለ9ኛ ክፍል ነባር ተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
የ2019 ትምህርት ዘመን የ9ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች የሚከናወነው ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ በኋላ ላለው ጊዜ በአለም ባንክ ቅርንጫፍ ት/ቤታችን የምተላለፉ መረጃዎችን ለማግኛት School of Indiana(Alembank Branch) የምለውን ቴሌግራም ቻነል ይቀላቀሉ::
ት/ቤቱ
ቀን:- 13/11/2018 ዓ.ም
ለክረምት ሰርቪስ ተጠቃሚዎች
ከዛሬ ጀምሮ የት/ቤቱ ሰርቪስ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ::
ከት/ቤት በሰላም ህንፃ ማህበር ቤት ገላን ኮንዶሚኒየም አዲሱ ሳይት ... ሹሬር ፀጋዬ ... 0913643716
ከት/ቤት በሳሎ ብረታብረት ማህበር ቤት ገላን ኮንዶሚኒየም አሮጌው ሳይት ... ሹሬር አማረ ... 0926889584
ቀን 01/11/2018
ጉዳዪ : ክፍያ እንድታጠናቅቁ ስለማሳሰብ
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ባሳወቅነው መሠረት በርካታ ወላጆች የላጠናቀቁትን ማንኛውንም ክፍያ በማጠናቀቅ የልጆቻቸውን ሪፖርት ካርድ ወስደዋል፡፡ ይሁን እንጂ ጥቂት ወላጆች ክፍያ ባለማጠናቀቃቸው ምክንያት ሪፖርት ካርድ መውሰድ ካለመቻላቸውም ባሻገር ለቀጣይ ዓመት ላጆቻቸውን ለማስመዝገብ የሚቸገሩ ይሆናል፡፡ በመሆኑም የ2019 ምዝገባ ከመጀመሩ በፊት ክፍያ ያጠናቀቃቹህበትን ማስረጃ እስከ ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሒሳብ ክፍል በማቅረብ እና ክሊራንስ በመውሰድ የልጆቻችሁን ሪፖርት ካርድ በመውሰድ ለቀጣዩ ዓመት ምዝገባ ራሳችሁን አዘጋጅታችሁ እንድትጠብቁ እያሳሰብን ይህንን ማድረግ ባትችሉ ለሚፈጠረው ችግር ኃላፊነቱን የምትወስዱ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
ቀን:- 30/10/2018 ዓ.ም
ለውድ ወላጆች በሙሉ:-
ጉዳዩ:- የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ቀን መራዘሙን ስለማሳወቅ
ከሁሉ በማስቀደም የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን ከዚህ በፊት በላክነው መልዕክት የ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም የምጀምር መሆኑን ማሳወቃችን ይታወቃል:: ይሁን እንጂ የምዝገባ ህደቱን ለማቅለል የምዝገባ ሲስተሙ እየተስተካከለ በመሆኑ የነባር ተማሪዎች ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን በአክብሮት እያሳወቅን በቀጣይ ምዝገባው የምጀመርበት ቀን ዝርዝር መረጃዎች ለወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር
👉 ውድ ወላጆች የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የፊታችን ማክሰኞ ማለትም 30/10/2018 ከጠዋቱ 2:30-6:00 ብቻ ስለሚሰጥ በዕለቱ ተገኝታችሁ እንድትወስዱ ስንል በድጋሜ እናስታውሳለን።
የነባር ተማሪ ዝርዝር መረጃ በቅርብ ጊዜ የምናሳውቅ ይሆናል::
ት/ ቤቱ
Congratulations!
100% Promoted!!
We proudly congratulate all Grade 6 students for successfully passing the Exam. Your hard work, dedication, and perseverance have brought this wonderful success.
Our heartfelt appreciation goes to parents for their continuous support, to our committed teachers for their tireless efforts, and to our administrative staff for their valuable contribution behind the scenes.
This achievement is a result of teamwork, commitment, and shared dedication.
Together, we celebrate this proud milestone!
Congratulations to all!
Check your results through this link
https://aa.ministry.et/#/result
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ቀን:- 24/10/2018ዓ.ም
መልዕክት ለሁሉም ነባር ወላጆች:-
ከሁሉ በማስቀደም የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን የ2019 ትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እንደምደረግ ከዚህ በፊት በላክነው መልዕክት ማሳወቃችን ይታወሳል:: በመሆኑም በምዝገባው ወቅት የሁሉም ተማሪዎች (ዕድሜያቸው ከ5ዓመት በላይ ለሆኑ ተማሪዎች) የፋይዳ መታወቂያ (FAN) ቁጥር ስለምያስፈልግ እስከአሁን ለልጆቻችሁ የፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ ወላጆች ከወዲሁ ዝግጁ እንድትሆኑ በአክብሮት እናሳውቃለን::
ት/ቤቱ
Congratulations!
100% Promoted!!
We proudly congratulate all Grade 8 students for successfully passing the Exam. Your hard work, dedication, and perseverance have brought this wonderful success.
Our heartfelt appreciation goes to parents for their continuous support, to our committed teachers for their tireless efforts, and to our administrative staff for their valuable contribution behind the scenes.
This achievement is a result of teamwork, commitment, and shared dedication.
Together, we celebrate this proud milestone!
Congratulations to all!
Check your results through this link
https://aa.ministry.et/#/result
