en
Feedback
ሞዐ ተዋሕዶ ቻነል MOA TEWAHIDO / MO'AA TAWAAHIDO / MOA Orthodox

ሞዐ ተዋሕዶ ቻነል MOA TEWAHIDO / MO'AA TAWAAHIDO / MOA Orthodox

Open in Telegram
2 611
Subscribers
-124 hours
-57 days
-2930 days
Posts Archive
#ብፁዕ #ወቅዱስ አቡነ #ማትያስ ቀዳማዊ ሊቀ #ጳጳስ #ዘኢትዮጵያ ሆይ! መግለጫና እና የቪዲዮ ለቅሶ አይጠቅመንም። የወያኔና የኦነጋውያን የጎሣ መንግሥታዊና ጎሣዊ መዋቅራት እየተፈራረቁ የክርስቲያነ
#ብፁዕ #ወቅዱስ አቡነ #ማትያስ ቀዳማዊ ሊቀ #ጳጳስ #ዘኢትዮጵያ ሆይ! መግለጫና እና የቪዲዮ ለቅሶ አይጠቅመንም። የወያኔና የኦነጋውያን የጎሣ መንግሥታዊና ጎሣዊ መዋቅራት እየተፈራረቁ የክርስቲያነ ዘርን በመከፋፈልና በማጥፋት በሚራወጥቀት በዚህ ዘመን ያለዎት አማራጭ አምስት ነው:- 👉 አባትነትዎን ለማረጋገጥ በግልጽ ወጥተው ለዓለም የዘር ማጥፋቱን ሂደት መኖሩን በኦፊሴል የድረሱልኝ ጥሪ ማድረጎ፤ 👉 ለቤተክርስቲያን ክበር የሚለብሱት የወርቅ ልብስዎን አውልቀው በገዳም በሀዘንና በሱባኤ ስለ ልጆችዎ ፍጅትና በጎሣ ፖለቲካ ከጥምቀት ተወሕዶአዊ አንድነት መቆረጥ ነገር ተቆርጦ ያልቅሱ፣ 👉 በጎሣ ፖለቲካ ታውሮ አንድነቱን ከመዘንጋት አልፎ ለዘር አጥፊው ፖለቲካ መሣሪያ የሆነውን ክርስቲያን አውግዘው ወደ አንደነት ይጥሩ፤ 👉ይህን የወያኔና የኦነግ ድቅል ልጅ የብልጽግናን ዘር አጥፊ መንግሥት አውግዘው ተፍጻሜተ ሰማእታት ጴጥሮስን ይምሰሉ፣ ፕትርክና እንደ ክርስቶስ በመስቀል ሞት የሚወጡት እረኝነት እንጂ የእድር አባል የመሰለ የመጽናኛ ለቅሶና ፖለቲካን የማባበል ፖለቲካዊ መግለጫ በማውጣት በምችት ዓመታትን የሚያሳልፉበት ሥልጣን አይደለም፣ 👉 እረኝነቱን አልቻልኩበትም፣ ከክርስቶቶስ የሚበልጥብኝ የጎሣ ፖለቲካ ቃል ኪዳን አለብኝ ከአሉ ደግሞ መንበሩን እግዚአብሔር ለሚጠራው እረኛ አስረክበው ከቤተ ክርስቲያን ይለዩ። ይህኛው የነፍስ ሞት ነውና አይምረጡት። ---- ነገር ግን በሽባ መግለጫና በከንቱ ጉባኤ፣ በምክክርና በለቅሶ መድረስ ቤተ ክርስቲያንን ቆመው አያስጠፏት። ከመንፈስ ቅዱስ ልጅዎ ከፋንታሁን ዋቄ።

ነደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት መግለጫ??? አጥፊን የማይከስስ እና ተጎጂ የማያስክስ የማጭበርበርና ከገዳዮች ጋር የመተባበር ተምሳሌት የሆነ ሽባ መግለጫ። መግለጫው ፍትሕ አይጠይቅም፣ ገዳዩን መንግሥት አ
+2
ነደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት መግለጫ??? አጥፊን የማይከስስ እና ተጎጂ የማያስክስ የማጭበርበርና ከገዳዮች ጋር የመተባበር ተምሳሌት የሆነ ሽባ መግለጫ። መግለጫው ፍትሕ አይጠይቅም፣ ገዳዩን መንግሥት አይከስም፣ ተጎጂዎች እንዲካሱና ሙሉ ዋስትና እንዲያገኙ አይጠይቅም፣ ጥቃቱን ያዘዙ ጄኔራሎች እንዲቀጡና እንዲወገዱ አይጠይቅም። ትርጉም አልባ የማስተኛና የማስፈጀት ትብብር ጥሪ ነው ቢባል ይቀላል።

በዘመነ ኦሮ-ዉህብያ ወተረፍ-ናዚ ወብልጽግና ወንጌል የጥምረት መንግሥት ዘመን የክርስቶስ ምስክር የሆኑትን እንዘከር። ስንክሳር እንጻፍላቸው!! ሰዕል እንሳልላቸው፣ ቀን እንስይምላቸው። ይህን ሀሳብ የ
በዘመነ ኦሮ-ዉህብያ ወተረፍ-ናዚ ወብልጽግና ወንጌል የጥምረት መንግሥት ዘመን የክርስቶስ ምስክር የሆኑትን እንዘከር። ስንክሳር እንጻፍላቸው!! ሰዕል እንሳልላቸው፣ ቀን እንስይምላቸው። ይህን ሀሳብ የምትደግፉ ብዚህ ቴሌግራም ገጽ ላይ ምን አስተዋጾ ማደረግ እንደምትፈልጉ ላኩልኝ @Wakie_EOTCissues

ዮሐንስ 8:32 እውነትንም ታውቃላችሁ፤ እውነትም ነጻ ያወጣችኋል።” https://a.co/d/0g8YKF1J ለእውነት፣ ለሰባዊ ክብር፣ ለፍትሕ፣ ለወደፊቷ ሰላማዊት ኢትዮጵያ ህልውና፣ ለሐሰት መሽነፍ መ
ዮሐንስ 8:32 እውነትንም ታውቃላችሁ፤ እውነትም ነጻ ያወጣችኋል።” https://a.co/d/0g8YKF1J ለእውነት፣ ለሰባዊ ክብር፣ ለፍትሕ፣ ለወደፊቷ ሰላማዊት ኢትዮጵያ ህልውና፣ ለሐሰት መሽነፍ መሻት ያላችሁ መጽሐፉን ግዙት፣ አንብቡት፣ አስነብቡት፣ ሐሰትን ርቱበት፣ የሳቱትን የኦሮሞ ልጆች መልሱበት፣ የስህትትና የሐሰት ሊቃውንትን አሳፍሩበት። ከሁሉ በላይ የደም መፈሰሱን አስቁሙበት።

+3
• የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና… • 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል • ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል "…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል። "…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት። "…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት። • ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። • ቤተ ክህነቱም፣ ሲኖዶሱም ዝም፣ ጭጭ። ሕዝቡም ድንዝዝ፣ ፍዝዝ፣ ተራ በተራ ማለቅ፣ መጨፍጨፍ ነው የተያዘው። ለምን እንጨፈጨፋለን የሚል ሰው እንዴት ይጠፋል? • ከምር ምንም ማድረግ እንዳለመቻል የሚበሰጭ ነገር የለም።

+2
✍️ዓባይ ከመርጡለ ማርያም ወደ መካና ሰላም በሚወስደው መንገድ ከወንዙ ከሁለቱ ዳርቻ ሁለት የበርሀው ግርማ ሞገስ የበረሀው ከዋክብት ሁለት ገዳማት አሉ ። ►አንዷ በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ስር የምትተዳደረው የቅዱስ ገብርኤል ገዳም ነው። ►ሁለተኘዋ ደግሞ የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማ ገዳም ናት (በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ስር ያለችዋ ) ። ►በነዚህ ገዳማት የበቁ መናንያን በጸሎት የሚተጉ አበው ወእማት የሚኖሩበት ምስካበ ቅዱሳን  የሆነ ለዐይን የሚማርክ ለሕሊና ረፍትን የሚሰጥ ቅዱስ ቦታ ነው። ►ከዐመት አንድ ቀን ጳጉሜን ሥስት የመላአኩ ሩፉኤልን የጎጃም የእና የወሎ ሕዝበ ክርስቲያን በድምቀት የምናከብረበት  ድንቅ ቦታ ነው።✍️ሱባዔ የምንይዝበት የጸጥታ እና የእርጋት ቦታ ነው። ✍️የከተማው ጫጫታ እና ዋይዋይት እረፍት ሲነሳን የምንረጋጋበት ቅዱስ ቦታ ነው ✍️ዛሬ ግን ያሁሉ ነገር በመናንያን ደም ጨቀየ እኒያ ተግተው ለሀገር እና ለህዝብ የሚጸልዩ እናቶች ባላሰቡት ነገር በሚጸልዩላት ሀገር ሰላሟ በሚያሳስባቸው እንቅልፍ በሚነሳቸው የሀገራቸው ልጆች በድሮን አረር ተጠበሱ መጸለያቸውም ወደመ በቃ ►የናቋት ዓለም እያሳደደች ተከተለቻቸው እነርሱ ግን ሰላም ለኢትዮጵያ እያሉ ነፍሳቸው ከስጋቸው ተለየች✍️ለእኔማ ሲከፋኝም ሲደላኝም መሸሸጊያዬ አማካሪየ መካሪዎቸም ነበሩ ።      መልእክት ►ሁሉንም ነገር ለማድረግ የኦርቶዶክሳውያን ደም መስዋዕት መሆን አለበት የተባለ ይመስል ብልጽግና ከመጣ ጀምሮ  የእኛ ደም ያልፈሰሰበት ቦታ የለም ። ►ይልቁንም አድማሱን በማስፋት ይኼው ገዳማትን አድባራትን ካህናትን ዲያቆናትን መነኮሳትን መነኮሳይትን ምዕመናንን በየአገኘው አጋጣሚ እንዲህ ይጨፈጭፋል።
ብልጽግናንን የሚደግፍም ሆነ የብልጽግና አካል አርቶዶክስ ተዋሕዶ ካለ ዓለም ላይ ያለው ይሁዳ እርሱ ነው በቃ ይኼው ነው

ናዚዎች በገዳ ምድር: የናዚ ፓርቲ እና የፖለቲካዊ ኦሮሙማ የእምነት አንድነት https://a.co/d/07hTUWAU አንብቡት! አጋሩት! ዳሰሳ ሥሩበት! ደም የሚያፈሰው ዘር አጥፊው ኦነጋዊ የሐሰት ትርክት ምንጭ ተጋልጧል ----- ለ100 ዘመናት ከናዚ አስተሳሰብ አቀንቃኞች ሲዘራ ቆይቶ በሜጫና ቱለማ፣ በግንቢ ሆስፒታል፣ በሚሺነሪ ት/ቤቶች፣ በኦሮሞ ነጻነት ግንባር እና በባእዳን ሥልጠና የተሰጣቸው ሊህቃን እንዴት #የናዚን እና ናዚ የተመሠረተበት ጣዖታዊ #የኦክ ትሪ አምልኮ ወደ #ኦሮሞ #ገዳና የኦዳ ዛፍ በማጋባት ዛሬ ላይ የሚካሄደውን መንግሥታዊ ሥርዓታዊ የዘር ማጥፊያ ፖለቲካ መውለዱን በማስረጃ የሚያቀርበውን መጽሐፍ አማዞን ላይ አግኙት። ሁለተኛው የደም አፍሳሽ ትርክት ጌታ ጽንፈኛው የአሸባሪዎች ኢንኩቤተር ውሃቢያ የዘራው የሐሰት ትርክት የሚያጋልጥ መጽሐፍም ይወለዳል።

የሐረርጌ ሰማዕታት እንዘከራለን። ሐምሌ 25.
የሐረርጌ ሰማዕታት እንዘከራለን። ሐምሌ 25.

https://www.youtube.com/live/zP_moV0YlWc?si=4LskT0Ck-3i7Rrwy የሃይማኖት የወገኖቻችንን በእምነታቸው ብቻ እየተፈጸመባቸው የሚገአውን ማፈናቀል።፣ ማካደድና የጅምላ ጭፍጨፋ በማኅበራዊ ሚዲያ እሰማን እና ሻማ እያበራን መቀጠል ነውር ነው። ኃጣአትም ነው። ተግባርን በአምሳሉ ከፈጠረው ከሰው ልጅ የሚሻው እግዚአብሔር ይህንን መንግሥታዊና ሥርዔታዊ ዘር የማጥፋት ሂደት ማስቆም የክርስቲያኖች ሁሉ መንፈሳዊ።፣ ሞራላዊ።፣ ሰብአዊና ሕጋዊ ግዴታ ነው። ግድታወቀቻችንን ለመወጣት አንድ ቋሚ እና አሰባሳቢ፣ በእምነታችን አስተምህሮ ላይ የተመሠረተ ሁኔታ በመፍጠእ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ የበረከትንም ሥራ የማያሠራን አንድ #የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን መጀመር ጥሩ አማራጭ ነው። በዚህ ታሳቢ መሠረት #ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ተመርጧል። በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት 3 ሰዓት በቱንቢ፣ ዋቄ መወያያ እና በማግሠቱ ዘመድ ሚዲያ በሳተላይት እንገናኝ። የሰማዕታት መረጃዎችን በዚሁ ገጽ ላይ ለጥፉልን። እናወሳቸዋለን።

https://youtu.be/2t6PNqIWnno?si=1avnh7McUZS2fXde የዘርን ፖለቲካ በሰማዕትነት ደረጃ ካተዋጋነው ከእግዚአብሔር ይለየናል

ለዚህ ቀን ሁላችሁም መርጃ በመላክ ተባበሩ
ለዚህ ቀን ሁላችሁም መርጃ በመላክ ተባበሩ

ኦርቶዶክስን "ኦርቶዶከ" የሚያሰኝው ዶግማ ቀኖና ገደል ገባ!!! አዳዲሶቹ የጎሣ ጳጳሳት ሃይማኖተ አበው፣ መጽሐፈ መነኮሳትን፣ ሥርዓተ አበውን መጥቀስ ትተዋል። መከራከሪያቸው "እኔ ብቻ ነኝ እንዴ እንዲህ ያደረግሁት? እንdeዚህ የመኖርው? ልጅ ያለኝ? ከተማ የምኖር መነኩሴ ውዘተ" በሚል ንፅጽራዊና አንጻራዊ አምክንዮ አምጥተው ቀኖና እና ዶግማውን ገደል ከተቱት። አመጣጣቸው በሆድና በፖለቲካ ነውና "አንተ ዋሽንግተን ዲሲ በርገር እየበላህ እየተንደላቀቅህ መነኩሴ ይውጣ ትላለህ። አንተ ውጣ ይላሉ። በዚሁ ውድቀት ውስጥ ብፁዕ የቀዱስ ሲኖድስ አባል፣ አባት እየተባለላቸው ከቀጥሉ በሚቀጥለው የምንሰማው 1) "መነኩሴ ከሴት ጋር መተዳደፍ ያቁም" ሲባሉ መልሳቸው "አንተም ትማግጣለህ ፤አንተ እስክታቆም አናቆምም" (2) "ሰዶማዊ መኑክሴ ይወገዝ" ሲባል መልሳቸው "በሰለጠነው ዓለም ይደረጋል እና አንወገዝም" እንደሚሉ አትጠራጠሩ። እነዚህ ሁሉ "የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በፁዐን" የሚለው ከግብር የተፋታ ቅጽል ግን እንደትንጠለጥላቸው የቀጥላሉ።

ኦርቶዶክስን "ኦርቶዶከ" የሚያሰኝው ዶግማ ቀኖና ገደል ገባ!!! አዳዲሶቹ የጎሣ ጳጳሳት ሃይማኖተ አበው፣ መጽሐፈ መነኮሳትን፣ ሥርዓተ አበውን መጥቀስ ትተዋል። መከራከሪያቸው "እኔ ብቻ ነኝ እንዴ እንዲህ ያደረግሁት? እንድዚህ የመኖርው? ልጅ ያለኝ? ከተማ የምኖር መነኩሴ ውዘተ" በሚል ንፅጽራዊና አንጻራዊ አምክንዮ ቀኖና ዶግማውን ገደል ከተቱት። አመጣጣቸው በሆድና በፖለቲካ ነውና "አንተ ዋሽንግተን ዲሲ በርገር እበላህ እየተንላቀቅህ መነኩሴ ይውጣ ትላለህ። አንተ ውጣ ይላሉ። በሚቀጥለው የምንሰማው 1) "መነኩሴ ከሴት ጋር መተዳደፍ ያቁም" ሲባሉ መልሳቸው "አንተም ትማግጤለህ አንተ እስክታቆም አናቆምም" (2) "ሰዶማዊ መኑክሴ ይወገዝ" ሲባል መልሳቸው "በሰለጠነው ዓለም ይደረጋል እና አንወገዝም" እንደሚሉ አትጠራጠሩ። እንዚህ ሁሉ "የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት በፁዐን" የሚለው ከግብርጰየተፋታ ቀጽል ግን አሁንም ይቀጥላል።