en
Feedback
DBU Daily News

DBU Daily News

Open in Telegram

Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel DBU Daily News

Channel DBU Daily News (@dbu11) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 551 subscribers, ranking 14 635 in the News & Media category and 2 322 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 551 subscribers.

According to the latest data from 13 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -169 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 50.35%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 21.26% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 7 327 views. Within the first day, a publication typically gains 3 094 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 85.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 14 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

14 551
Subscribers
-224 hours
-207 days
-16930 days
Posts Archive
መልካም ፈተና- መልካም እድል @DBU11 @DBU111

Letter to All University 1.pdf7.01 KB

+1
እንኳን አደረሳችሁ ለውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ለምርቃት ለየት ብላችሁ ምትታዩባቸውን ባይንደር እና ሪቫኖች ከሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ በተለያዩ የህትመት አማራጮች የቀለም ህትመት የጎልድ ሲዘር ህትመት Metalic Gold Mate Gold Shine Gold በ DTF ህትመት በልዩ ጥራት እና የማቴሪያል ምርጫ አቅርበንላችኋል። አድራሻችን ኬብሮን ኮሌጅ የሚገኝበት ህንፃ 3ኛ ፎቅ ወይም በስልክ ቁጥር 0904238625 0940219376 ልታገኙን ትችላላችሁ ሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ

በውስጥ በቀጥታ ለተቋሙ ሊላክ የሚገባውን ደብዳቤን በፌስቡክ ገፅ ላይ መለጠፍ ምን ያህል ህጋዊ ነው??? ደብረብርሃን ዩኒቨርሰቲ ለአናኒያ የእናቶችና የህፃናት የህክምና ማዕከል የፃፈው አስገራሚ ደብዳ
በውስጥ በቀጥታ ለተቋሙ ሊላክ የሚገባውን ደብዳቤን በፌስቡክ ገፅ ላይ መለጠፍ ምን ያህል ህጋዊ ነው??? ደብረብርሃን ዩኒቨርሰቲ ለአናኒያ የእናቶችና የህፃናት የህክምና ማዕከል የፃፈው አስገራሚ ደብዳቤ @DBU11 @DBU111

ክሪስፒ እርጥብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያገኘው ክሪስፒ እርጥብ በአንዳንድ ጊዜያዊ ምክኒያቶች አቋርጠን የነበረ ቢሆንም በልዩ አቀራረብ እና በተሻለ ጥራት ልንቀበላችሁ ዝግጅታችንን አጠናቀን እ
ክሪስፒ እርጥብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያገኘው ክሪስፒ እርጥብ በአንዳንድ ጊዜያዊ ምክኒያቶች አቋርጠን የነበረ ቢሆንም በልዩ አቀራረብ እና በተሻለ ጥራት ልንቀበላችሁ ዝግጅታችንን አጠናቀን እየጠበቅናችሁ እንገኛለን አድራሻችን ዩኒቨርሲቲ ታክሲ ተራ

ለማዘዝ 0940219376 0904238625

Exit Exam Schedule.xlsx1.25 KB

ግንቦት 30 የወንድማችን የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የነፍስ እረፍት ፀሎት በመናገሻ ገነተ ፅጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል። የትንሹ ጓደኛችን ና ወንድማችንን ገ/ክርሰቶስ ነፍስ በአፀደ ገነት በክ
+2
ግንቦት 30 የወንድማችን የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የነፍስ እረፍት ፀሎት በመናገሻ ገነተ ፅጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል። የትንሹ ጓደኛችን ና ወንድማችንን ገ/ክርሰቶስ ነፍስ በአፀደ ገነት በክርስቶስ ቀኝ ያኑርልን ግንቦት 30/2018 የደ/ዩ/ተመራቂ ተማሪዎች የጉዞ ማህበር @dbu11

ነገ መብራት ይጠፋል! የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦ ✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00 በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣ ✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00 በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው ✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00 የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡ ✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00 መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣ ✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00 • ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)። ✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00 ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች ✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00 ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡ ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት @Dbu11 @dbu111

''የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥራቸው በመጨመሩ ምክንያት የባይንደር ወጪ መሸፈን አልተቻለም '' ተማሪ ህብረት ከዚህ ቀደም ለጥር ተመራቂ ተማሪዎች ተደርጎ የነበረውን ሙሉ የባይንደር ወጪ የመሸፈን ሂደት የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥራቸው በመጨመሩ ምክንያት መሸፈን አለመቻሉን የተማሪ ህብረት አስታውቋል ። ህብረቱ ባይነደሩን ማሰራት የሚፈልጉ ተማሪዎች ግማሹ በተማሪዎች ህብረት የሚሸፈን መሆኑን አውቀው : ቀሪውን በክፍል ጂሲ ኮሚቴ ተወካዮች ግማሹን ማለትም 200 ብር እንዲሰበስቡ አዟል ። በዩኒቨርሲቲው ኢኮኖሚ ድጋፍ ውስጥ የሚገኙ ተመራቂ ተማሪዎች ሙሉ ወጪው እንሚሸፈን ገልጿል ። @DBU11 @DBU111

update exam schedule).pdf0.91 KB

የደብረብረሀን ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ፓሊስ ጽ/ቤት ቢሮ ከLH01 ወደ LH03 (post)ቤት ከነበረበት የቦታ ለውጥ አድርገናል ። የደ/ዩ/ተ/ፖ/ጽ/ቤት
የደብረብረሀን ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ፓሊስ ጽ/ቤት ቢሮ ከLH01 ወደ LH03 (post)ቤት ከነበረበት የቦታ ለውጥ አድርገናል ።                              የደ/ዩ/ተ/ፖ/ጽ/ቤት

🕯️ ብርቱ የሐዘን እና የጥሪ መግለጫ ''የሙታንንም መነሳት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም ህይወት ለዘለአለሙ" በአገልግሎቱ፣ በትሕትናውና በበጎ አድራጎቱ የምናውቀው፣ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ
🕯️ ብርቱ የሐዘን እና የጥሪ መግለጫ ''የሙታንንም መነሳት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም ህይወት ለዘለአለሙ" በአገልግሎቱ፣ በትሕትናውና በበጎ አድራጎቱ የምናውቀው፣ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪ የነበረው ተወዳጁ ወንድማችን ዳዊት ዳንኤል (ወልደ ዮሐንስ) ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በተፈጠረ ድንገተኛ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሐዘን ጥልቅና መራር ነው። የወጣቱ ወንድማችን የቀብር ሥርዓት ግንቦት 25 ቀን በሻንቃ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። በመሆኑም መርዶውን ለሰማችሁና ገና ላልሰማችሁ ወዳጆቹ በሙሉ፤ የወንድማችንን በጎነት ለመዘከርና ለነፍሱ ዕረፍት ለመጸለይ የሻማ ማብራት መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል። በአዲስ አበባ የምትገኙ የዳዊት ጓደኞች፣ ወዳጆች፣ ዘመዶች እንዲሁም የማኅበራችን አባላት በሙሉ በዚህ የሐዘንና የጸሎት ዕለት እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። 📅 ቀን፦ ግንቦት 30 (በዕለተ እሁድ) ⏰ ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ 📍 ቦታ፦ በፒያሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አዳራሽ አዘጋጅ፦ ✝የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመራቂ ተማሪዎች የጉዞ ማኅበር "ልዑል እግዚአብሔር የወንድማችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለሁላችንም መጽናናትን ይስጠን።" @dbu11

ነፍስ ሔር ትሁቱ ልጃችን የምርጫ አስተባባሪ ሆኖ ለሀገር እየደከመ በደረሰበት ድንገተኛ አደጋ ተሰዋብን። ዳዊት ዳንኤል በ 1993 ዓም በእኖር ወረዳ ጃቱ ጤና ጣብያ ከአባቱ አቶ ዳንኤል ብላቱና ከእና
+1
ነፍስ ሔር ትሁቱ ልጃችን የምርጫ አስተባባሪ ሆኖ ለሀገር እየደከመ በደረሰበት ድንገተኛ አደጋ ተሰዋብን። ዳዊት ዳንኤል በ 1993 ዓም በእኖር ወረዳ ጃቱ ጤና ጣብያ ከአባቱ አቶ ዳንኤል ብላቱና ከእናቱ ወይዘሮ አልማዝ ዱላ ተወለደ። ከዚያም ወደ ጉንችሬ ከተማ በመምጣት የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጉንችሬ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች አጠናቀቀ። ከዛም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ለዩንቨርስቲ ትምህርት ወደ ደብረ ብርሀን አቅንቶ የኮምፕዩተር ሳይንስ በማጥናት የመጀመርያ ዲግሪውን አጠናቋል። በዩንቨርስቲ ቆይታውም መንፈሳዊ ጉዞዎችን በማዘጋጀት ተፈናቄዮችን በመርዳትና በመሠል የበጎ አድራጎት ስራዎች የሚታወቅ ቀና ወጣት ነበረ። ከተመረቀም በኋላ የተለያየ ስራ በመስራት የቆየ ሲሆን አዳዲስ እቅዶችን እያቀደ ባለበት ያልታሰበው ሆነ። በዚህ አመት እየተደረገ ባለው ሀገራዊ ምርጫ ላይ በምርጫ አስተባባሪነት ለማሣተፍ ወደ ጉንችሬ መጥቶ ሲሰራ ነበረ። ግንቦት 24 በተፈጠረ ድንገተኛ የሞተር አደጋ ታዳጊው ትሁቱ ልጃችንን ዳዊት ዳንኤልን ቀምቶናል። ዛሬ ግንቦት 25 የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የቀብር ስርአት በሻንቃ ቅ ዮሀንስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል። የትንሹ ልጃንን ነፍስ በአፀደ ገነት በክርስቶስ ቀኝ ያኑርልን ግንቦት 25/2018 @DBU11 @DBU111

photo content

ለድህረምረቃ ትምህርት ማጠናከሪያ ለምትፈልጉ የወጣ ማስታወቂያ @DBU11 @DBU111
+3
ለድህረምረቃ ትምህርት ማጠናከሪያ ለምትፈልጉ የወጣ ማስታወቂያ @DBU11 @DBU111

ነገ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት ላይብረሪዎች ዝግ ስለሚሆኑ ተማሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንድትጠቀሙ የተማሪዎች ህብረት በገፁ አስታውቋል። @DBU11 @DBU111

የተማሪዎች አገልግሎት / የተማሪዎች ህብረት ተማሪዎች አሁንም ምላሽ ይጠብቃሉ። እርግጥ ነው በገበያ ንረት እንደአጠቃላይ ይኖራል።ነገር ግን በተለየ መልኩ በተማሪዎች ላይ የሚጨመር ዋጋ ጭማሬ ተገቢ አይደለም። @DBU11 @DBU111

ፒኤስጂ ሻምፒዮን 🏆 ሆኗል ! የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂን አርሰናልን በማሸነፍ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። ፒኤስጂ አርሰናልን በመለያ ምት 4ለ3 በማሸነፍ የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል።
ፒኤስጂ ሻምፒዮን 🏆 ሆኗል ! የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂን አርሰናልን በማሸነፍ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። ፒኤስጂ አርሰናልን በመለያ ምት 4ለ3 በማሸነፍ የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል። ሁለቱ ክለቦች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለጊዜ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ነበር ያጠናቀቁት። የአርሰናልን ግብ ካይ ሀቨርትዝ የፒኤስጂን ደግሞ ኡስማን ዴምቤሌ ማስቆጠር ችለዋልተ በአሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የሚመራው ፒኤስጂ የሻምፒየንስ ሊጉን ዋንጫ በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ አሸንፈዋል። ፒኤስጂ በሁለት ተከታታይ አመት ዋንጫውን በማሸነፍ ከሪያል ማድሪድ ቀጥሎ ሁለተኛው ክለብ ሆኗል። @DBU11 @DBU111

የተማሪዎች ቅሬታ በተደጋጋሚ በውስጥ መስመር ከሚደርሱ ቅሬታዎች ይበልጡን በግቢ ውስጥ ያሉ ሱቆች ላይ የሚታይ የዋጋ ንረት ከግቢ ውጭ ካለው ጋር ሲወዳደር ልዩነቱ ከፍ ያለ ነው የሚል ነው። ለተማሪዎች ዋጋ መቀነስ ሲገባው በተቃራኒው ከግቢ ውጭ ካለው ዋጋ በልጦ መገኘቱ በብዙሃኑ ተማሪዎች ዘንድ ቅሬታን አስነስቷል። ስለእውነተኛነቱ ተማሪዎች በኮሜንት ሃሳባችሁን አስቀምጡልን። የሚመለከተው አካልም ጥናትና መፍትሄ ሊያደርግበት ያስፈልጋል። @DBU11 @DBU111