DBU Daily News
前往频道在 Telegram
Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact
显示更多📈 Telegram 频道 DBU Daily News 的分析概览
频道 DBU Daily News (@dbu11) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 551 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 14 635,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 322 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 551 名订阅者。
根据 13 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -169,过去 24 小时变化为 -2,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 50.35%。内容发布后 24 小时内通常能获得 21.26% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 7 327 次浏览,首日通常累积 3 094 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 85。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM
👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ
📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል::
Contact”
凭借高频更新(最新数据采集于 14 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。
14 551
订阅者
-224 小时
-207 天
-16930 天
帖子存档
14 551
እንኳን አደረሳችሁ
ለውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ለምርቃት ለየት ብላችሁ ምትታዩባቸውን ባይንደር እና ሪቫኖች ከሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ በተለያዩ የህትመት አማራጮች
የቀለም ህትመት
የጎልድ ሲዘር ህትመት
Metalic Gold
Mate Gold
Shine Gold
በ DTF ህትመት በልዩ ጥራት እና የማቴሪያል ምርጫ አቅርበንላችኋል።
አድራሻችን ኬብሮን ኮሌጅ የሚገኝበት ህንፃ 3ኛ ፎቅ
ወይም በስልክ ቁጥር
0904238625
0940219376
ልታገኙን ትችላላችሁ
ሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ
14 551
14 551
ክሪስፒ እርጥብ
በአጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያገኘው ክሪስፒ እርጥብ በአንዳንድ ጊዜያዊ ምክኒያቶች አቋርጠን የነበረ ቢሆንም
በልዩ አቀራረብ እና በተሻለ ጥራት ልንቀበላችሁ ዝግጅታችንን አጠናቀን እየጠበቅናችሁ እንገኛለን
አድራሻችን ዩኒቨርሲቲ ታክሲ ተራ
14 551
+2
ግንቦት 30 የወንድማችን የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የነፍስ እረፍት ፀሎት በመናገሻ ገነተ ፅጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል።
የትንሹ ጓደኛችን ና ወንድማችንን ገ/ክርሰቶስ ነፍስ በአፀደ ገነት በክርስቶስ ቀኝ ያኑርልን
ግንቦት 30/2018
የደ/ዩ/ተመራቂ ተማሪዎች የጉዞ ማህበር
@dbu11
14 551
ነገ መብራት ይጠፋል!
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
• ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
@Dbu11
@dbu111
14 551
''የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥራቸው በመጨመሩ ምክንያት የባይንደር ወጪ መሸፈን አልተቻለም '' ተማሪ ህብረት
ከዚህ ቀደም ለጥር ተመራቂ ተማሪዎች ተደርጎ የነበረውን ሙሉ የባይንደር ወጪ የመሸፈን ሂደት የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥራቸው በመጨመሩ ምክንያት መሸፈን አለመቻሉን የተማሪ ህብረት አስታውቋል ።
ህብረቱ ባይነደሩን ማሰራት የሚፈልጉ ተማሪዎች ግማሹ በተማሪዎች ህብረት የሚሸፈን መሆኑን አውቀው : ቀሪውን በክፍል ጂሲ ኮሚቴ ተወካዮች ግማሹን ማለትም 200 ብር እንዲሰበስቡ አዟል ።
በዩኒቨርሲቲው ኢኮኖሚ ድጋፍ ውስጥ የሚገኙ ተመራቂ ተማሪዎች ሙሉ ወጪው እንሚሸፈን ገልጿል ።
@DBU11
@DBU111
14 551
የደብረብረሀን ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ፓሊስ ጽ/ቤት ቢሮ ከLH01 ወደ LH03 (post)ቤት ከነበረበት የቦታ ለውጥ አድርገናል ።
የደ/ዩ/ተ/ፖ/ጽ/ቤት
14 551
🕯️ ብርቱ የሐዘን እና የጥሪ መግለጫ
''የሙታንንም መነሳት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም ህይወት ለዘለአለሙ"
በአገልግሎቱ፣ በትሕትናውና በበጎ አድራጎቱ የምናውቀው፣ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪ የነበረው ተወዳጁ ወንድማችን ዳዊት ዳንኤል (ወልደ ዮሐንስ) ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በተፈጠረ ድንገተኛ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሐዘን ጥልቅና መራር ነው። የወጣቱ ወንድማችን የቀብር ሥርዓት ግንቦት 25 ቀን በሻንቃ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
በመሆኑም መርዶውን ለሰማችሁና ገና ላልሰማችሁ ወዳጆቹ በሙሉ፤ የወንድማችንን በጎነት ለመዘከርና ለነፍሱ ዕረፍት ለመጸለይ የሻማ ማብራት መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
በአዲስ አበባ የምትገኙ የዳዊት ጓደኞች፣ ወዳጆች፣ ዘመዶች እንዲሁም የማኅበራችን አባላት በሙሉ በዚህ የሐዘንና የጸሎት ዕለት እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
📅 ቀን፦ ግንቦት 30 (በዕለተ እሁድ)
⏰ ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በፒያሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አዳራሽ
አዘጋጅ፦ ✝የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመራቂ ተማሪዎች የጉዞ ማኅበር
"ልዑል እግዚአብሔር የወንድማችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለሁላችንም መጽናናትን ይስጠን።"
@dbu11
14 551
+1
ነፍስ ሔር
ትሁቱ ልጃችን የምርጫ አስተባባሪ ሆኖ ለሀገር እየደከመ በደረሰበት ድንገተኛ አደጋ ተሰዋብን።
ዳዊት ዳንኤል በ 1993 ዓም በእኖር ወረዳ ጃቱ ጤና ጣብያ ከአባቱ አቶ ዳንኤል ብላቱና ከእናቱ ወይዘሮ አልማዝ ዱላ ተወለደ።
ከዚያም ወደ ጉንችሬ ከተማ በመምጣት የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጉንችሬ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች አጠናቀቀ።
ከዛም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ለዩንቨርስቲ ትምህርት ወደ ደብረ ብርሀን አቅንቶ የኮምፕዩተር ሳይንስ በማጥናት የመጀመርያ ዲግሪውን አጠናቋል። በዩንቨርስቲ ቆይታውም መንፈሳዊ ጉዞዎችን በማዘጋጀት ተፈናቄዮችን በመርዳትና በመሠል የበጎ አድራጎት ስራዎች የሚታወቅ ቀና ወጣት ነበረ።
ከተመረቀም በኋላ የተለያየ ስራ በመስራት የቆየ ሲሆን አዳዲስ እቅዶችን እያቀደ ባለበት ያልታሰበው ሆነ። በዚህ አመት እየተደረገ ባለው ሀገራዊ ምርጫ ላይ በምርጫ አስተባባሪነት ለማሣተፍ ወደ ጉንችሬ መጥቶ ሲሰራ ነበረ። ግንቦት 24 በተፈጠረ ድንገተኛ የሞተር አደጋ ታዳጊው ትሁቱ ልጃችንን ዳዊት ዳንኤልን ቀምቶናል። ዛሬ ግንቦት 25 የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የቀብር ስርአት በሻንቃ ቅ ዮሀንስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል።
የትንሹ ልጃንን ነፍስ በአፀደ ገነት በክርስቶስ ቀኝ ያኑርልን
ግንቦት 25/2018
@DBU11
@DBU111
14 551
14 551
14 551
ፒኤስጂ ሻምፒዮን 🏆 ሆኗል !
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂን አርሰናልን በማሸነፍ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
ፒኤስጂ አርሰናልን በመለያ ምት 4ለ3 በማሸነፍ የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል።
ሁለቱ ክለቦች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለጊዜ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ነበር ያጠናቀቁት።
የአርሰናልን ግብ ካይ ሀቨርትዝ የፒኤስጂን ደግሞ ኡስማን ዴምቤሌ ማስቆጠር ችለዋልተ
በአሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የሚመራው ፒኤስጂ የሻምፒየንስ ሊጉን ዋንጫ በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ አሸንፈዋል።
ፒኤስጂ በሁለት ተከታታይ አመት ዋንጫውን በማሸነፍ ከሪያል ማድሪድ ቀጥሎ ሁለተኛው ክለብ ሆኗል።
@DBU11
@DBU111
14 551
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
