en
Feedback
SOS Bahir Dar

SOS Bahir Dar

Open in Telegram

Quality Education For All

Show more
The country is not specifiedEducation64 721
2 340
Subscribers
+324 hours
+147 days
+2330 days
Posts Archive
photo content

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሠላታችንን እያስቀደምን ፣ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዕሁድ በ23/112015 ዓ.ም ከሰዓት ከ7:00 ጀምሮ ስለሆነ በተጠቀሰው ሰዓት ፖሊ መግቢያ በር እንድትገኙ እናሳስባለን። መልካም ጊዜ!

POLY.xlsx6.13 KB

students list who are not pay from KG -Grade 12

ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ ተማሪ ወላጆች ክፍያ ያልከፈላችሁ በመሆኑ በቦታው ልንተካበት መሆኑን አውቃችሁ ዛሬና ነገ እስከ 6:00 ድረስ ከፍያ በመክፈል እንድታሰመዘግቡ እየገለፅን በተጠቀሰው ጊዜ ክፍያ ያልፈፀማችሁ ወላጆች ሌሎች ተማሪዎችን የምንቀበልበት መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ። ከሠላምታ ጋር

ሠላም ለእናንተ ይሁን ከኬጂ-3 ወደ አንደኛ ክፍል የተዛወሩ ልጆች ያላችሁ ነባር ወላጆች ፦ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኤስ ኦ ኤስ ኸርማን ግማይነር ትም/ቤት ለማስተማር ልጆቻችሁን ያስመዘገባችሁ የአንደኛ ክፍል ነባር ወላጆች ማክሰኞ ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ የሚከተሉትን ማስረጃዎች በመያዝ ፎርም እንድትሞሉ እናሳውቃለን ። 1. የልደት የምስክር ወረቀት ከወሳኝ ኩነት ኮፒ 2. ኬጂ 3 የተመረቀበት (ችበት) የምስክር ወረቀት ኮፒ 3. የኬጂ-3 የክፍል ካርድ ኮፒ 4. አንድ የተማሪና ወላጅ 3*4 ፎቶ 5. የወላጅ መታወቂያ 6. የክፍያ ስሊፕ ከሠላምታ ጋር ትም/ቤቱ

ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምመምሪያ የተመዘገቡ የግልና የርቀት ተቋማት ተፈታኞች የመፈተኛ ቦታቸው ፓሊ ካምፓስ በመሆኑ መረጃ የሚጠይቋችሁ የትምህርት አመራሮች መረጃውን በማድረስ እንድትተባበሩን እንጠይቃለን

ሠለም የተከበራችሁ የኤስ ኦ ኤስ ቤተሠቦች እስካሁን ክፋያ ከፍላችሁ ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች እስከ ነገ ሀምሌ 14/2015 ዓ.ም 6:00 ድረስ ክፍያውን ካልፈፀማችሁ በራሳችሁ ፈቃድ ትምህርት ቤቱን እንደለቀቃችሁት ተቆጥሮ በምትኩ አዲስ ተማሪዎችን የምንቀበል መሆናችንን በታላቅ አክብሮት እንገልፃለን ። ከሰላምታ ጋር ትም/ቤቱ

Repost from ETHIO-MEREJA®
ስለ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና! ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግ
ስለ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና! ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ ጥራት ጉድለት ለማረም ዘንድሮ ምዝገባው በበይነ መረብ መካሄዱን በአገልግሎቱ የፈተና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወንድወሰን ኢየሱስ ወርቅ ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ከዩኒቨርሲቲ ድልድል፣ ዝግጅት እና አቀባበል ጋር በተያያዘ እክሎች እንደነበሩ አስታውሰው÷ ዘንድሮ ችግሩ መቀረፉን አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 869 ሺህ 802 ትክክለኛውን የምዝገባ ሂደት ያላሟሉ 1 ሺህ 213 ተፈታኞች ምዝገባ መሠረዙንም አመላክተዋል፡፡ ዘንድሮ በመደበኛ 667 ሺህ 483 እንዲሁም በግል፣ በማታ እና በርቀት 200 ሺህ 691 ተፈታኞች ፈተና ይወስዳሉ ያሉት አቶ ወንድሰን፤ ፈተናው በሁለት ዙር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥ ጠቁመዋል። 👉የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን፤ ሁለተኛው ዙር ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 25 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ምእንደሚሰጥ አረጋግጠዋል፡፡ 👉የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 16 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ እና ሐምሌ 18 ገለጻ እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡ 👉የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ እና ሐምሌ 24 ቀን ገለጻ እንደሚሰጣቸው አመላክተዋል፡፡(ሼር)      --ETHIO-MEREJA--      T.me/ethio_mereja

photo content

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች፣ሠላም ናችሁ ? ሐሙስ በ13/11/20 15 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ት/ቤት በመገኘት የሀገር አቀፍ ፈተናውን አስመልክቶ በትምህርት ቤት ደረጃ የሚሰጠውን ገለፃ (orientation) እና የፈተና መግቢያ ካርዳችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን ። ት/ቤቱ

photo content

photo content

ለአፀደ ህፃናት ት/ቤቱ መምህራን በ05/11/2015 3:00 ላይ ት/ቤት ተገኝታችሁ የት/ቤት ንብረት ክሊራንስ አንድታጠናቅቁ ። ት/ቤቱ

photo content

አዲስ ወደ ኤስ ኦ ኤስ ኸርማን ግማይነር ትምህርት ቤት ለመግባት የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሀሙስ ሀምሌ 6 /2015 ዓ.ም ይሰጥ የነበረው የመግቢያ ፈተና ወደ አርብ ሀምሌ 7/2015 ዓ.ም ስለተቀየረ አርብ 3፡00 ልጅዎን ይዘው በመምጣት እንዲያስፈትኑ እናሳውቃለን። ትምህርት ቤቱ

ለአፀደ ህፃናት እና 2ኛ ደረጃ ወላጆች የክፍያ ኮድ ከተማሪዎች ስም አኳያ ወስዳችሁ ክፍያ መፈፀም ትችላላችሁ። ት/ቤቱ

+1
Payment codes for registration.

photo content

ለአፀደ ሕፃናት ት/ቤታችን ወላጆች:- የ2015 ዓ/ም የወላጆች በዓል የሚከበረው ሐምሌ 01/2015 3:00 ላይ ስለሆነ እንድትገኙ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ት/ቤቱ