en
Feedback
SOS Bahir Dar

SOS Bahir Dar

Open in Telegram

Quality Education For All

Show more
The country is not specifiedEducation64 721
2 340
Subscribers
+324 hours
+147 days
+2330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+34
in 0 channels
November '24
+134
in 0 channels
Get PRO
October '24
+278
in 0 channels
Get PRO
September '24
+313
in 0 channels
Get PRO
August '24
+33
in 0 channels
Get PRO
July '24
+18
in 0 channels
Get PRO
June '24
+4
in 0 channels
Get PRO
May '24
+2
in 0 channels
Get PRO
April '24
+5
in 0 channels
Get PRO
March '24
+2
in 0 channels
Get PRO
February '240
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '23
+15
in 0 channels
Get PRO
September '23
+10
in 0 channels
Get PRO
August '23
+5
in 0 channels
Get PRO
July '23
+215
in 0 channels
Get PRO
June '23
+76
in 0 channels
Get PRO
May '23
+23
in 0 channels
Get PRO
April '23
+77
in 0 channels
Get PRO
March '23
+2 192
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
21 December0
20 December+4
19 December0
18 December+4
17 December0
16 December0
15 December+8
14 December0
13 December0
12 December0
11 December0
10 December0
09 December+2
08 December0
07 December+2
06 December+2
05 December+7
04 December0
03 December+2
02 December0
01 December+3
Channel Posts
photo content

2
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሠላታችንን እያስቀደምን ፣ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዕሁድ በ23/112015 ዓ.ም ከሰዓት ከ7:00 ጀምሮ ስለሆነ በተጠቀሰው ሰዓት ፖሊ መግቢያ በር እንድትገኙ እናሳስባለን። መልካም ጊዜ!
1 473
3
POLY.xlsx
2 060
4
students list who are not pay from KG -Grade 12
901
5
ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ ተማሪ ወላጆች ክፍያ ያልከፈላችሁ በመሆኑ በቦታው ልንተካበት መሆኑን አውቃችሁ ዛሬና ነገ እስከ 6:00 ድረስ ከፍያ በመክፈል እንድታሰመዘግቡ እየገለፅን በተጠቀሰው ጊዜ ክፍያ ያልፈፀማችሁ ወላጆች ሌሎች ተማሪዎችን የምንቀበልበት መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ። ከሠላምታ ጋር
972
6
ሠላም ለእናንተ ይሁን ከኬጂ-3 ወደ አንደኛ ክፍል የተዛወሩ ልጆች ያላችሁ ነባር ወላጆች ፦ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኤስ ኦ ኤስ ኸርማን ግማይነር ትም/ቤት ለማስተማር ልጆቻችሁን ያስመዘገባችሁ የአንደኛ ክፍል ነባር ወላጆች ማክሰኞ ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ የሚከተሉትን ማስረጃዎች በመያዝ ፎርም እንድትሞሉ እናሳውቃለን ። 1. የልደት የምስክር ወረቀት ከወሳኝ ኩነት ኮፒ 2. ኬጂ 3 የተመረቀበት (ችበት) የምስክር ወረቀት ኮፒ 3. የኬጂ-3 የክፍል ካርድ ኮፒ 4. አንድ የተማሪና ወላጅ 3*4 ፎቶ 5. የወላጅ መታወቂያ 6. የክፍያ ስሊፕ ከሠላምታ ጋር ትም/ቤቱ
2 150
7
ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምመምሪያ የተመዘገቡ የግልና የርቀት ተቋማት ተፈታኞች የመፈተኛ ቦታቸው ፓሊ ካምፓስ በመሆኑ መረጃ የሚጠይቋችሁ የትምህርት አመራሮች መረጃውን በማድረስ እንድትተባበሩን እንጠይቃለን
1 990
8
ሠለም የተከበራችሁ የኤስ ኦ ኤስ ቤተሠቦች እስካሁን ክፋያ ከፍላችሁ ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች እስከ ነገ ሀምሌ 14/2015 ዓ.ም 6:00 ድረስ ክፍያውን ካልፈፀማችሁ በራሳችሁ ፈቃድ ትምህርት ቤቱን እንደለቀቃችሁት ተቆጥሮ በምትኩ አዲስ ተማሪዎችን የምንቀበል መሆናችንን በታላቅ አክብሮት እንገልፃለን ። ከሰላምታ ጋር ትም/ቤቱ
2 052
9
ስለ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና! ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግ
ስለ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና! ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ ጥራት ጉድለት ለማረም ዘንድሮ ምዝገባው በበይነ መረብ መካሄዱን በአገልግሎቱ የፈተና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወንድወሰን ኢየሱስ ወርቅ ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ከዩኒቨርሲቲ ድልድል፣ ዝግጅት እና አቀባበል ጋር በተያያዘ እክሎች እንደነበሩ አስታውሰው÷ ዘንድሮ ችግሩ መቀረፉን አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 869 ሺህ 802 ትክክለኛውን የምዝገባ ሂደት ያላሟሉ 1 ሺህ 213 ተፈታኞች ምዝገባ መሠረዙንም አመላክተዋል፡፡ ዘንድሮ በመደበኛ 667 ሺህ 483 እንዲሁም በግል፣ በማታ እና በርቀት 200 ሺህ 691 ተፈታኞች ፈተና ይወስዳሉ ያሉት አቶ ወንድሰን፤ ፈተናው በሁለት ዙር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥ ጠቁመዋል። 👉የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን፤ ሁለተኛው ዙር ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 25 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ምእንደሚሰጥ አረጋግጠዋል፡፡ 👉የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 16 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ እና ሐምሌ 18 ገለጻ እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡ 👉የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ እና ሐምሌ 24 ቀን ገለጻ እንደሚሰጣቸው አመላክተዋል፡፡(ሼር)      --ETHIO-MEREJA--      T.me/ethio_mereja
2 025
10
No text...
1 746
11
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች፣ሠላም ናችሁ ? ሐሙስ በ13/11/20 15 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ት/ቤት በመገኘት የሀገር አቀፍ ፈተናውን አስመልክቶ በትምህርት ቤት ደረጃ የሚሰጠውን ገለፃ (orientation) እና የፈተና መግቢያ ካርዳችሁን እንድትወስዱ እናሳስባለን ። ት/ቤቱ
1 732
12
No text...
1 795
13
No text...
1 841
14
ለአፀደ ህፃናት ት/ቤቱ መምህራን በ05/11/2015 3:00 ላይ ት/ቤት ተገኝታችሁ የት/ቤት ንብረት ክሊራንስ አንድታጠናቅቁ ። ት/ቤቱ
1 122
15
No text...
2 089
16
አዲስ ወደ ኤስ ኦ ኤስ ኸርማን ግማይነር ትምህርት ቤት ለመግባት የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ሀሙስ ሀምሌ 6 /2015 ዓ.ም ይሰጥ የነበረው የመግቢያ ፈተና ወደ አርብ ሀምሌ 7/2015 ዓ.ም ስለተቀየረ አርብ 3፡00 ልጅዎን ይዘው በመምጣት እንዲያስፈትኑ እናሳውቃለን። ትምህርት ቤቱ
1 910
17
ለአፀደ ህፃናት እና 2ኛ ደረጃ ወላጆች የክፍያ ኮድ ከተማሪዎች ስም አኳያ ወስዳችሁ ክፍያ መፈፀም ትችላላችሁ። ት/ቤቱ
1 986
18
+1
Payment codes for registration.
1 981
19
No text...
2 184
20
ለአፀደ ሕፃናት ት/ቤታችን ወላጆች:- የ2015 ዓ/ም የወላጆች በዓል የሚከበረው ሐምሌ 01/2015 3:00 ላይ ስለሆነ እንድትገኙ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ት/ቤቱ
1 956