597
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ነገ ሰኞ(ህዳር 27/03/2014ዓ.ም) የተማሪዎች የት/ቤት ቆይታ እስከ 6:30 መሆኑን እያሳወቅን ነገ የሳምንቱን የዘመቻ ኘሮግራም እና የተማሪዎች የት/ቤት ቆይታ በተመለከተ በዝርዝር በደብዳቤ የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልፃለን።
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ውድ ተማሪዎቻችን እንዲሁም ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!
በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ውድ ተማሪዎቻችን እንዲሁም ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!
በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
