597
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 день
Архив постов
ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ነገ ሰኞ(ህዳር 27/03/2014ዓ.ም) የተማሪዎች የት/ቤት ቆይታ እስከ 6:30 መሆኑን እያሳወቅን ነገ የሳምንቱን የዘመቻ ኘሮግራም እና የተማሪዎች የት/ቤት ቆይታ በተመለከተ በዝርዝር በደብዳቤ የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልፃለን።
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ውድ ተማሪዎቻችን እንዲሁም ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!
በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ውድ ተማሪዎቻችን እንዲሁም ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!
በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
