597
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ውድ ተማሪዎች የኪነ ጥበብ ሳምንት ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ የመወዳደሪያ መስፈርቱ ከላይ 👆 ያለው file ውስጥ ስላለ አንብባችሁ በዚያ መሰረት የስነ ፅሁፍ ስራዎቻችሁን ማዘጋጀት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን። በዚህ መሰረት የተዘጋጀ የመወዳደሪያ ስራ ካላችሁ ሰኞ ጠዋት ቢሮ ገቢ ማድረግ ይኖርባቹሀል
የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ ይከበራል
የ2015 ዓ.ም የዒድ አልፈጥር በዓል ጨረቃ ዛሬ በመታየቷ ነገ እንደሚከበር ታውቋል።
ለእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችን እና ወላጆች እንኳን ለ1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
