Mereb: መረብ
መረብ ቁጥር አንድ የሶሻል ሚዲያ ፕላት ፎርም ነው።የታፈኑ ድምፆች ከፍ ብለው እንዲሰሙ እንሰራን። ስለፍትህ እንተጋለን ።
Show more1 700
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-4630 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
🌔 *ابتداء من آذان مغرب اليوم وحتى غروب آخر شمس في شهر رمضان أكثروا من قول*:
🌔 [ *آللهُمّ إنڪَ عَفوٌ تُحِبُ آلعَفو فاعفُ عنآ* ]
🌔 *لا تفرط في ثانية.*
*ولا تفتر من التكرار* ..
*فإذا عفا الله عنك*.
*أفلحت*
' *ونجوت*.
*وسعدت*..
🌔 *يقول إبن القيم رحمه الله*:
*إذا كنت تدعُو و ضاق عليك الوقت.*
*و تزاحمت في قلبك حوائجك*.
*فاجعل كل دُعائك أن يعفو الله عنك.. فإن عفا عنك أتتك حوائجك من دون مسألة*.
🌔 [ *آللهُمّ إنڪَ عَفوٌ تُحِبُ آلعَفو فاعفُ عنآ* ]
*استشعر مايتضمنه معناها حيث أن العفو هنا* :
*عفو في الأبدان*
*وعفو في الأديان*
*وعفو من الديان*
- *فعفو الأبدان :شفاؤك من كل داء*.
- *وعفو الأديان : توفيقك في الخير ، والعبادة ، والطاعات*
*وكل أعمال الآخرة*.
- *وعفو الديان : الصفح والعفو* *والغفران من الله العفو الكريم المنان* ..
*بمحو الذنب*
*والتجاوز عنه*..
*وترك العقوبة عليه*.
🌔 *ومن معاني العفو في اللغة*
*الزيادة ، والكثرة، فعفو المال زيادته*
{ *يسألونك ماذا ينفقون قل العفو*}
*أى ما زاد عن النفقة الاصلية*.
*فعفوه بأن يعطيك ما تسأل*.
*وفوق ما تسأل* .
*فأكثروا من قولها* .
*فهى والله تغنى عن كل دعاء*
🌔 *ماهو الفرق بين المغفرة والعفو*؟
🌔 *المغفرة :أن يسامحك الله على الذنب ولكنه سيبقى مسجلا في صحيفتك*.
🌔 *اما العفو :فهو مسامحتك على الذنب مع محوه من الصحيفة وكأنه لم يكن*
🌔 *ووصى الرسول صل الله عليه وسلم به السيدة عائشة رضي الله عنها في شهر رمضان، و فى ليلة القدر*.
*وأكثروا منه وذكروا به من تحبون*
🌔 *والصلاة والسلام على أشرف المرسلين*
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
📝 ሀገር ውስጥ የሚረከብ
📝 አካውንት ቁጥር 👇🏽
1000526698413
ሙሐመድ አወል ሰልማን
ቃሲም ወርቁ ኑሪ
ሙሐመድ አደም አለማየሁ
የቁር ኣን ፍላጎት በህዙ ዘንድ በጣም ጨምሯል እንድረስ
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ ፤
የተከበራችሁ ወንድም እህቶች ፤ ቢያንስ አንድ አንድ ቁርኣን እናበርክት በማለት በሸሃችን ሸይኽ ሙሐመድዘይን ዘህረዲን ኸሊል የተጀመረውን ቁርኣን የማሰባሰብ ሂደት ለመደገፍ እና የበኩሎን ለማድረግ በዚህ የዋትሳፕ ግሩፕ አባል ይሁኑ ፤ *የአንድ ቁርኣን ዋጋ 300 በኢትዮጵያ ብር* ላልሰሙትም ያድርሱ፤
https://chat.whatsapp.com/HUNIqUo4h7kDjeVc5pgyFa
ዝርዝር ሁኔታዎችን በቅርብ የምናሳውቅ ይሆናል
ቢያንስ አንድ አንድ ቁርኣን
Telegram:
https://t.me/Mohammedzainzh/5399
ለኸይር እንሽቀዳደም ሼር እናድርግ
Repost from Ahlu Al Qur'an
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱሏሂ በወበረካቱሁ ይኽ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል ነው።
ለምክር ቤቱ የተሻለ ጉዞ የእርሰዎ ከኛ ጋር መሆን ዋስትናችን ነው።
https://t.me/AmharaMejlis
Repost from MIDROC INVESTMENT GROUP™
የነዚ ቤቶች ዕድለኞች እነማን ይሆን???? ቀኑ ደረሰ
ለ @MIDROCINVESTMENT ግሩፕ ደንበኞች በሙሉ ተዘጋጂተው እድለኞችን በጉጉት ይጠብቃሉ
በ2015 ታህሳስ 29 የገና የእለቱ እለት የእድሉ ባለቤቶች ይታወቃሉ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት የመኖሪያ ቤት ሽልማት ሼር ፎርዋርድ ላደረጉ ለእድለኞች ሊያበረክት ነው የድርጅታችን ባለቤት የሆኑት ሸህ አላሙዲን በወሰኑት ድርጅታችን በቴሌቪዢንና በሬድዮ ለማስታወቂያ ይመድበው የነበረውን በጣም ከፍተኛ ገንዘብ በመቀነስ የቴሌግራም ቻናል በመክፈት ራሱን እያስተዋወቀ ይገኛል!! ቴሌግራም ገፃችንን ብዙ ተከታይ እንዲያገኝ ፎርዋርድ(ሼር) ላደረጉ ተከታዮቻችን በሽልማት ለማንበሽበሽ ዝግጂቱን ጨርሷል;;
በመሆንም ይሄን መልዕክት ሼር ፎርዋርድ አድርጉ ተደራሽነቱን በበላይነት ላስፈፉ
1ኛ እጣ ባለ 3 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
2ኛ እጣ ባለ 2 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
3ኛ እጣ ባለ 1 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
4ኛ እና 5ኛ ለሚወጡ ባለ ሁለት እግር ተሽከርካሪ (ሞተር)
ቀጥሎ ላሉ 1000 እድለኞች የአመት ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎት ሽልማት ይኖረዋል፡፡ አሁንስ ምን ይጠብቃሉ ሊንኩን ተጭነው ከገቡ በሗላ
👉 t.me/midrocinvestment ይህን ፅሁፍ ለ60 እና ከዛ በላይ ወዳጂ ጓደኛዎ ግሩፕ ሼር ፎርዋርድ ያድርጉ የመሸለም እድሎ የሰፋ ነው ይህን የማይገኝ አጋጣሚ በከንቱ እንዳያሳልፉ አሁኑኑ ሼር ፎርዋርድ ያድርጉ ፡፡ ከ60 በላይ ሼር ፎርዋርድ ማረጋችሁ የመሸለም እድላችሁን ያሰፋዋል
♻️ ሼር ሲያረጉ እኛ ደሞ እንሸልሞታለን!!
✅ t.me/MIDROCINVESTMENT 👈ይቀላቀሉ
Show all...
Huda Mesjid Tefseer & Tewhid
ዘወትር እሮብ እና ሃሙስ የቁርአን ተፍሲር በሸይኽ ሐሚድ ሙሳ ከመግሪብ ሶላት ቡኋላ እና ዘወትር ሰኞ እና ማክሰኞ የተውሂድ ፕሮግራም በኡስታዝ ሳዲቅ(አቡ ሃይደር) ከመግሪብ ሶላት ቡኋላ በተጨማሪም ዘወትር አርብ፣ ቅዳሜ እና እሁድ ከመግሪብ ሶላት ቡኋላ የቡሉጉል መራም ቂርአት ከመካኒሳ ሁዳ መስጂድ የሚተላለፍበት ቻናል ነው::
የክርስቲያኑ ወገን ጥያቄ 👉ቆይ ግን ግርም እሚለኝ ትርጉም ስተረጉሙ እዴት ነው እምተረጉሙት ግን ምግብ ግረዛ ከሴት መወለድ ምንማለት ነው እዲያው ይሄን ሁሉምያውቅ የለእዴ ሌላ ምክንያት ፈልጉ ይህ የክርስቶስን ጌትነት አያፈርሰውም በጣም ያልገባችሁ እና ያልተገለጠላችሁ ነገር አለ ፈልጉ በጣም ቢያንስ የጌታን ሁሉንቻይነት ልትረዱ ይገባል ሌላው ስለጌታ ፆታ ስለሽንት መሽናት መፀዳዳት አይወራም ለምን ካልሽኝ እየሱስ ሰው ያረገውን ሁሉ አርጐአል ከማግባት ሌላ ምክንያቱም ከሰው ነው የተወለደው አትሞኙ ሰውከሆነ እዴት አምላክ ሆነካልሽኝ መጀመሪያ ቃልነበር ቃልም በግዚአብሄር ዘድ ነበር ቃልም ሰው ሆነ ቃልም እራሱ እግዚያብሄር ነበር የሚለውን ከመፅሀፍ አውጭና ጥቅሱን በደብ አብቢ ማንበብ ብቻ ሳይሆን ተርጉሚ ነፊሳ ኘሊስ አድነገር ልጨምርልሽ መፀሀፉ ላይ የሌለ ቃል መሰየም መገመት ማሰብ ለኔ ስተት ነው ለምሳሌ ጌታ ፆታ ምን ይሰራለታል ወድ ነው ሴት ነው የለም ምንማለት ነው አይጠየቅም መፀኃፍ ላይ ሰምቼም አላቅም ግን ጌታ በወንድ ስም አተ እጅ አቺ ተብሎ አልተጠራም
👇 👇 👇 👇
በማለት ለጠየቀው ክርስቲያን ወገን በኡስታዝ ሙሐመድ ከድር ዒሣ የተሠጠ ምላሽ ክፍል 1
t.me/muhammedchannel
Repost from ወራቤ[ ደርሶች እና ፈዋኢዶች ]
ታላቅ ኢጅቲማዕ እና የዳዕዋ ኮንፈረንስ
በስልጤ ዞን በየ ዓመቱ ሲካሄድ የቆየውና ለረጅም አመታት ተቋርጦ የነበረው አመታዊ የ"ኢጅቲማዕና የዳእዋ ኮንፈረንስ" እነሆ በአላህ ፍቃድ ከፊታችን ጁመዓ ምሽት ጀምሮ በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይካሄዳል።
በፕሮግራሙ በስልጤ ዞን ለበርካታ አመታት ዒልምን ሲያስተምሩ የቆዩ ታላላቅ መሻኢኾች እንዲሁም አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚመጡ ተጋባዥ ዑለሞች እና ታዋቂ ዱዓቶች ይሳተፋሉ።
📆 ከጁምዓ ነሓሴ 06/2014 ዓ.ል እስከ እሁድ ነሓሴ 08/2014 ዓ.ል
(ለ 3 ተከታታይ ቀናት)
🕌 በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ በትልቁ(አቡበክር መስጅድ)
🖐 ማሳሰቢያ:
ከሩቅ አካባቢ ለሚመጡ እንግዶች የምግብ እና ማደሪያ መስተንግዶ ተዘጋጅቷል።
https://t.me/fewaidworabe