በደዕዋው መርከዝ እንሰባሰብ
ይኽ የደዕዋ መርከዝ በዓለማቱ ጌታ አላህ መልካም ፈቃድና ችሮታ ተገንብቶ እስኪያልቅ ድረስ በቻልነው ሁሉ እንተጋገዝ!!!
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
610
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
“የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።”
— ዘዳግም 7፥25
“ልጆችን የልጅ ልጆችንም በወለዳችሁ ጊዜ፥ በምድሪቱም ብዙ ዘመን በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ በረከሳችሁም ጊዜ፥ በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስል ባደረጋችሁ ጊዜ፥ ታስቈጡትም ዘንድ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር በሠራችሁ ጊዜ፥”
— ዘዳግም 4፥25
“በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤”
— ዘዳግም 5፥8
“ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ።”
— ዘዳግም 7፥5
“እግዚአብሔርም ከስምህ ማንም ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይዘራ ስለ አንተ አዝዞአል፤ ከአምላኮችህ ቤት የተቀረጸውንና ቀልጦ የተሠራውን ምስል አጠፋለሁ፤ አንተም የተጠቃህ ነህና መቃብርህን እምሳለሁ።”
— ናሆም 1፥14
“የተቀረጸውን ምስል ሠሪው የቀረጸው ለምን ጥቅም ነው? ዲዳንም ጣዖት ይሠራ ዘንድ ሠሪው የታመነበቱ፥ ሐሰትን የሚያስተምር ቀልጦ የተሠራ ምን ይጠቅማል?”
— ዕንባቆም 2፥18
“እንግዲህ የእግዚአብሔር ዘመዶች ከሆንን፥ አምላክ በሰው ብልሃትና አሳብ የተቀረጸውን ወርቅ ወይም ብር ወይም ድንጋይ እንዲመስል እናስብ ዘንድ አይገባንም።”
— ሐዋርያት 17፥29
t.me/muhammedchannel
9.79 MB
Show all...
ለ ዲያቆን ሄኖክ የተሰጠ መልስ ከ ኦሳማ
what is the question from diaqon henok osama gives the answer follow my tiktok page.
Repost from DREAM SPORT ™
🇬🇧 16ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች
⏰ 30'
ብራይተን 0-0 በርንሌይ
ማንችስተር ዩናይትድ 0-1 በርንማውዝ
#ሶላንኬ 5'
ሼፊልድ 0-0 ብሬንትፎርድ
ወልቭስ 0-1ኖቲንግሃም
#ቶፎሎ 14'
@DREAM_SPORT
Good mornіng, I just took a photo that you must see https://tinyurl.com/XXZck1dD