en
Feedback
Higher 12 Secondary School.

Higher 12 Secondary School.

Open in Telegram

Online teaching

Show more
2 104
Subscribers
+224 hours
-77 days
-2330 days
Posts Archive
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ውጤት መቼ ይታያል ? ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል።
ውጤት መቼ ይታያል ? ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ከፍተኛ ውጤት ! በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 576.2 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ተመዝግቧል። በሴት 569.1 ከቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት ተመዝግቧል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
ከፍተኛ ውጤት ! በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 576.2 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ተመዝግቧል። በሴት 569.1 ከቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት ተመዝግቧል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለ
" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር) ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ከፍተኛ ውጤት ! በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው። ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነ
ከፍተኛ ውጤት ! በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው። ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። ቲክቫህ
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው። ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚ
+1
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል። ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️ ❤️ ለ ውድ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ !! 🙏🙏🙏            አዩ  አለም ⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️

የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር ላይ ነው በቀጣይ እናሳውቃለን:: ሀምሌ 9,10 እና 13 (ሐሙስ ፣አረብ እና ሰኞ)

photo content
+1

photo content
+9

ሰላም ውድ የሀገር አቀፍ ተፈታኝ ተማሪዎች ይህንን መልዕክት ለሁሉም ተፈታኞች አድርሱ ግልጽ ካልሆነ ጠይቁን ለእናንተ መልስ ለመስጠት አንሰለችም የመፈተኛ ቦታ: 5 ኪሎ አዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ (CBTE) ተፈታኞች : የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ዙር : ሁለት (ሰኔ 26 - 30) አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ በት/ቤት መገኘት ያለባችሁ : 12:30 መኪና ተፈታኞችን ይዞ የሚነሳው : 12:50 መፈተኛ ቦታ የሚደረሰው : 1:15 ተፈታኞች በፈተናው ዕለት መያዝ  ያለባቸው 1. ዩኒፎርም ፣ የት/ቤት መታወቂያ ፣ የመፈተኛ ካርድ 2. የማሰቢያ ወረቀት ፣ እስኪርቢቶ/እርሳስ 3. የምሳ ገንዘብ ከዚህ ውጪ ያሉት የተከለከሉ ናቸው ሁሉም የተፈጥሮ ሳይንስ 2ኛ ዙር ተፈታኞች በ5 ኪሎ  ቤተ-መጽሐፍት በዚህ መልክ ተደልድለዋል:: ::::::::::::::መልካም ፈተና:::::::::::

photo content

photo content

photo content

photo content
+1

ከፍተኛ 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ ስረዓት ትምህርት በ6 የሙያ ዘርፎች ማለትም ➯ Accounting and Financing ➯ Marketing and Sales Management ➯ physcosocial ➯ Constraction and Finishing ➯ Computer Maintenance ➯ Wbe design የስልጠና መስኮች ያሰለጠናቸውን በቀንእና በማታ በድምሩ 546 ተማሪዎችን በየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ባማረ ሁኔታ አስመረቀ። በመርሐግብሩ ላይ የየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ምክትል ዲን የሆኑት አቶ ዚያድ ለተመራቂዎቹ መጻኢ ዕድል ንግግር አድርገዋል።የትምህርት ቤቱ ር/መ/ር አቶ ባንታዬሁ ግርማ ለተመራቂዎች አዲሱ የትምህርት ስረዓት የፈጠረውን ዕድል እንዲጠቀሙበት አስረድተዋል።የትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማር ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቸረኝ ገላምጤ የሚሰራ እጅ የሚያስብ አዕምሮ እንዲኖራችሁ ጭላንጭልም ብትሆን ይህንን የደረጃ አንድ ማረጋገጫ ሰጥተናችኃል።ይህን ዕድል የፈጠረው ደግሞ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ነው ብለዋል።ዕድሉ እንዳይመክን ተጠቀሙበት ትልቅ ነገር እና ትልቅ ሀገር አልሙ።ህይወት ትፈትናችኃለች።በስራ ግን ፈተናውን ትደመስሱታላችሁ የሚሰራ ዕጅ በመፍጠራችን ላቅ ያለ ደስታ ይሰማናል ብለው በመጨረሻም ተቋማችን ከፍተኛ 12 ከነበረበት ስብራት አሻግረን የልህቀት ማዕከል አድርገነዋል ብለዋል።

photo content

photo content
+1